አንድ የ ኦሮሞ ዲያስፖራ ኮሙኒቲ አባል የሆነ ሰው ጋር ውጪ ስላለው ፖለቲካዊ ጉዳይ ረጅም ውይይት አድርገን ነበር።
እናም አንድ ያሳቀኝን ነገር ልንገራችሁ 😂
" አንዳንድ እናንተ ጋር ያሉ ሰዎች በአንድ ለሊት ከኦነግነት ወደ ብልፅግና ቃል አቀባይነት የተለወጡት ምን አስበው ነው ? " ብዬ ስጠይቀው። ምን አለኝ መሰላችሁ ?
" ተዋቸው ባክህ ረጅም ጊዜ ወደ ሀገርቤት ስላልሄዱ ባሁኑ ኢሬቻ ፊንፊኔ ሊመጡ እቅድ አላቸው። ለዛ ነው ፊንፊኔ ሲመጡ እንዳይታሰሩ ቀንደኛ ካድሬ የሆኑት። የ ዮኒ ማኛን ስልት ሊከተሉ እየሞከሩ ነው። " አለኝ።
ለዮኒ ማኛ የሰራ ለነዚህ ብልጦች ይሰራል ወይ የሚለውን አብረን እናያለን
@my_oromia