ነይ ነይ እምዬ ማርያም መዝሙሮች


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Музыка


♦️⛪️የኢኦተቤክ አስተምህሮ ና ስርአትን የጠበቁ የትኞቹን መዝሙራት ማግኝት ይፈልጋሉ⁉️
👏 የቸብቸቦ መዝሙራት
🎻 የበገና መዝሙራት  
👑 የቅዱሳ መዝሙራት
⛪️ የንግስ መዝሙራት
🤲 የምስጋና  መዝሙራት
🙏 የንስሐ  መዝሙራት
💍 የሠርግ መዝሙራት
🌦 ወቅታዊ መዝሙራት
🇪🇹 ለአገር የተዘመሩ
ለማንኛውም አስተያየት እና ጥቆማ @kingo08bot ላይ ትገኛላችሁ=

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Музыка
Статистика
Фильтр публикаций


➕ የሞትን ደብዳቤ ወደ ህይወት የቀየረው!
➕ የመላእክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል!
➕ የኛንም ሕይወት ይቀይርልን!
የቅዱስ ሚካኤል ምልጃው ጥበቃው አይለየን፣ ጸሎታችሁን በእግዚአብሔር ፊት ያሳርግልን።


መልካም አዳር ውድ ቤተሰቦቻችን

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊



እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


ወደ መኝታህ ስትቀርብ እንዲህ አልጋህን በለው፦ “አልጋዬ ሆይ፣ ምናልባት በዚህች ሌሊት መቃብሬ ትሆኛለህ፤ ምክንያቱም በምትሃት እንቅልፍ ፈንታ፣ ወደፊት ያለው ዘላለማዊ እንቅልፍ የኔ ይሆን እንደሆነ አላውቅምና።” ስለዚህም ገና እግሮች እያሉህ፣ ፈጽሞ ሊበጠሱ በማይችሉ እስራት ከመታሰርህ በፊት የመስራትን መንገድ ተከተል። እጆች እያሉህ እስከ ሞት ድረስ በጸሎት እራስህን ስቀል። ገና አይኖች እያሉህ፣ በአፈር ከመሸፈናቸው በፊት በእንባ ሙላቸው። ጽጌረዳ በነፋስ ትንፋሽ እንደሚረግፍ፣ አንተም ከተፈጠርክባቸው ንጥረ ነገሮች በአንዲቱ ትንሽ ትንፋሽ ትሞታለህ። የፈጣን ሞት ሐሳብ በልብህ ውስጥ ይኑር፣ ሁልጊዜም ለራስህ እንዲህ በል፦ “እነሆ መልእክተኛው ሊወስደኝ በደጅ ነው የደረሰው። ለምን እዘገያለሁ? መነሳቴ ዘላለማዊ ነው፤ ወደ ኋላ መመለስም የለም።”

የቅዱስ ይስሐቅ ሶርያዊው


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


ከመለሳችሁ በኋላ👍❤🥰አድርጉ ቅዱስ ቅባት በመቀባት ከሥጋም ከነፍስም ደዌ የምንድንብት ምሥጢር የትኛው ነው?
Опрос
  •   ምሥጢረ ሜሮን
  •   ምሥጢረ ቀንዲል
  •   ምሥጢረ ተክሊል
  •   ምሥጢረ ቁርባን
89 голосов

4.3k 1 22 8 204

#ቅኔ_ነሽ

ልጠራ ልሰየም ድንግል በስምሽ
ተሰጠኝ በመስቀል እናቴ አድርጎሽ
ግቢ ወደ ቤቴ ወደ ጎሰቆለው
ሃዘን በበዛበት ባይተዋር በሆነው-(2)
ግብሬ ክፉ ስራ መንገዴ የግፍ
ፅልመት ያጨለመኝ ከድካም አላርፍ
አንቺ ስትሰጪኝ ከመስቀል ግርጌ
እንዴት ላመስግንሽ እንዴትስ አድርጌ  
      ቅኔ ነሽ የማይቆም ዝማሬ
        ያፈልቃል ማወደስ ከንፈሬ
        ሞገስ ነሽ ለምስኪናን ሁሉ
        ማርያም ምሊተ ኩሉ    
 
                    
አቡጊዳዬ ነሽ ጽድቅ የተማርኩብሽ
የፊደል ገበታ ጌታን ያወኩብሽ
የህይወት መገኛ ቤተልሄም ለህብስቱ
ተቀዳ ከሆድሽ ህይወት ለፍጥረቱ       
ርግብዬ ንኢ ሰናይትየ              
        ልቤ አያርፍ ልጅሽን ካላየ
        መገኛ የሰላሜ ረፍቱ
        ላመነሽ ቅጥር ነሽ ርስቱ
                    
ምዕልይተ ጸጋ የንጉስ ሙሽራ
ለተጠማ ውሻ ልብሽ የሚራራ
ሸልሞ ከሰጠኝ አንቺን ለእናትነት
በሰሽ ልጠራ እንድታወቅበት 
ጣፋጭ ነሽ ከማር ከወለላ
  ምስጋናሽ በአንደበቴ ይሙላ
  ለንጉስ ኪሩብ ለመንግስቱ
  ማረፊያ ድንግል ለፍጥረቱ
   
ዘማሪት እፀገነት ከበደ


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


☝️☝️
[ አጋዝዕተ ዓለም ሥላሴ፣ ስዕለተ ማርያም፣ ቅዱስ ዲዮስቆሮስ፣ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ፣ ቅድስት እኅተ ጴጥሮስ]

አክብረን እና አስበን እንውላለን።

(#ዕለት:- ዓርብ
      #ቀን:- የካቲት ፯ ፳፻፲፯ ዓ.ም)


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


ኦዛ ታቦተ እግዚአብሔር ስታጋድል እርሷን ለመያዝ እጁን ቢዘረጋ ተቀሰፈ ኦዛ የሞተበት ያቦታ ማን ተብሎ ተጠራ?
Опрос
  •   አቤንኤዘር
  •   ቤቴል
  •   የኦዛን ስብራት
  •   ሰማርያ
180 голосов


#ይተካል_እግዚአብሔር

ይተካል እግዚአብሔር አገልጋይ ለቤቱ
ከዛሬው የሚልቅ የማይዝል ጉልበቱ
አይሰስትምና ፀጋን በማካፈል
ብርቱውን ያስነሳል ከትውልዱ መሃል (፪)

የሙሴ በረከት ደርሶዋል ለኢያሱ
አምላክ በቃ ብሎ ሊጠራው ወደርሱ
ኢያሱን አቆመው በበረታ ጸጋ
የነገሥታት ንጉሥ አልፋና ኦሜጋ (፪)

መጎናጸፊያውን ለኤልሳ ትቶለት
ኤሊያስ ቢሄድም ቢነጠቅ በእሳት
እጥፍ ድርብ ጸጋ ከሁሉ የሚልቅ
አምላክ ስለሰጠው ፈጽሟል ድንቃድንቅ (፪)

ከእኔ ብቻ በቀር ማነው ያለው ሌላ
ትጉን ለአገልግሎት ዝናሩ ያልላላ
እንዲህ አትበሉ እግዚአብሔር ዘገየ
ይሾማል ለቤቱ ጠላት ዓይኑ እያየ (፪)

ቀድሰን ዘምረን ወንጌሉን መስክረን
ወደ ሰማዩ ቤት ደሞ እንሄዳለን
እግዚአብሔር ያስነሣል ዳግም እንደገና
ዘመኑ የዋጀ እጅጉን የጸና (፪)

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


☝️☝️
[ግዝረተ ኢየሱስ፣ ቁስቋም ማርያም፣ ነቢዩ ኢያሱ፣ቅድስት አርሴማ፣ አባ ጰንጠሌዎን፣ ቅዱስ ቴዎዶስዮስ፣ አቡነተጠምቀመድኅን]

አክብረን እና አስበን እንውላለን።

(#ዕለት:- ሀሙስ
      #ቀን:- የካቲት ፮ ፳፻፲፯ ዓ.ም)


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


እሰይ ነጋ - ቅዱስ ኃያል፣ የድንግል ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ክበር ተመስገንልን።
በፍቅር ዋሉ ክርስቲያኖች!


"#የእግዚአብሔር ስም የጸና ግንብ ነው፤ #ጻድቅ ወደ ርሱ ሮጦ ከፍ ከፍ ይላል።" ምሳ. ፲፰፥፲

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊


ኖህ ውሃውን መቅለሉን ለማረጋገጥ በመጀመሪያ መስኮቱን ከፍቶ የላከው ምንን ነው?
Опрос
  •   ንስርን
  •   እርግብን
  •   ቁራን
  •   ወፍን
406 голосов


❗️❗️
[ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፣ጴጥሮስ ወጳውሎስ፣
አቡነአሮን፣ አቡነ ዮሐኒ፣ አቡነ አሞኒ፣ አቡነ መልአክ ክርስቶስሐንስ]
አክብረን እና አስበን እንውላለን።

(#ዕለት:- ረቡዕ
      #ቀን:- የካቲት ፭ ፳፻፲፯ ዓ.ም)


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊




Репост из: ኦርቶዶክሳዊ ንድፍ
ዛሬ አነስ ያለች ሽልማት አዘጋጅተናል

ቻናላችን  40ሺ ተከታይ መግባቱን ተከትሎ ለቤተሰቦቻችን ሽልናት ልናዘጋጅ ነው።

ጥያቄ እና መልሳችን ለመጀመር

⏱ ሊጀመር ነው ! ቻናሉን ያልተቀላቀላቹ ተቀላቀሉ።

ሼር ማድረግ አይርሱ 🌟

ሪያክት ማድረግ አይርሱ 👇


  📱 📱 📱


➾ጾመ ነነዌ

ጾመ ነነዌ በስብከተ ዮናስ የተጾመ ጾም ነው። ዮና. ፫፥፩። ሰዎችም ጉዳዩም አልፏል ብለው ለምን አልተውትም ቢሉ፥ ሐዋርያት የቀኖና ጾም ነውና ይጾም፤ ሰዎቹም የተነሳሕያን ምሳሌዎች ስለሆኑ ንስሓ ለሚገቡ ሰዎች አብነት ይሆናሉ ብለው እንዲጾም አዝዘዋል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ በትምህርተ ክርስቶስ ውስጥ ነነዌ የመጨረሻው የፍርድ ቀን ምስክር ናትና በሐዲስ ኪዳን ላሉ ሰዎች እነሱ በዮናስ ስብከት ንስሓ ገብተው ከዳኑ፥ እኛ ከዮናስ የሚበልጥ ነቢይ ኢየሱስ ክርስቶስ መጥቶልን ንስሓ ገብተን ባንድን ፍዳ የሚጠብቀን አይደለምን? እያሉ ራሳቸውን እንዲገሥጹበት፤ በደጅ ያለ ምስክር እንዲሆንልን ነው - ከሰባቱ አጽዋማት አንዱ ተብሎ በቀኖናችን የተቀመጠው። ማቴ. ፲፪፥፵፩። ታላቁን የጌታን ጾም ከመቀበላችን አስቀድመን መጾማችንም ስለዚህ ነው፡፡ የጾም ሰዓቱ ፱ ሰዓት ነው።

የነነዌ ከተማ በጤግሮስ ወንዝ ምሥራቃዊ ዳርቻ ከባግዳድ ከተማ ሰሜን ምዕራብ ፫፻፶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በናምሩድ የተቆረቆረች ታላቅ ከተማ ነበረች፡፡ ዘፍ. ፲፥፲፩-፲፪። ከተማዋ ፲፪ ኪሎ ሜትር የሚረዝም ቅጥር ነበራት። የሦስት ቀን መንገድ ያህል ሰፊ ከተማ ነበረች፡፡ ዮና ፫፥፫። ሕዝቧ ጣዖት ያመልኩ ነበር።  ነቢዩ ሶፎንያስ ነነዌ ጠፍታ ባድማ፣ እንደ በረሃም ደረቅ እንደምትሆን የተናገረው ትንቢት ከ፫፻ ዓመታት በኋላ ተፈጽሟል። ሶፎ. ፪፥፲፫።

ምንጭ፡- (ሥርዐተ ቤተ ክርስቲያን በሊቀ ሊቃውንት ስምዐ ኮነ መልአክ፤ ጾምና ምጽዋት በቃኘው ወልዴ)

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
     #ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏

    
🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊

6.1k 1 35 13 62

#የኔ_መሃሪ 🙏

የኔ መሀሪ ሁሉን መርሻዬ
ሁሉን መርሻዬ
እንደ ህልም አልፏል ትናንትናዬ
ባንተ ጌታዬ...(2)

አዝ.....
      አዳፋው ልብሴ ከነፃ
      ከእዳ ከፈታኝ በነፃ
      የፅድቁ ባሪያው ሆኛለው
      ሳገለግለው ኖራለው።
                የእንባ ዘለላን ያቀፈው
                አይኔም እልልታ ተረፈው
                ደልዳዩ መዳፍ ደርሶሎኝ
                ተራራው ሜዳ ሆነልኝ።
አዝ.....
     አይኖቼን ከጉድ ጋርዶልኝ
     ክንዶቼን በእጁ ይዞልኝ
     ከእግሬ በታች ነው ወጀቡ
     አሁን ታይቶኛል ወደቡ።
                   ሰላም ይነፍሳል ዙሪያዬ
                   እረፍት ሆኖልኝ ጌታዬ
                   የባረከኝን ባርኬ
                   ተለወጠልኝ ታሪኬ።
አዝ.....
  ብርሃንህ ገፏል ድቅድቁን
  በልቤ ተክሏል ሰንደቁን
  ተቆጣጥሮኛል መውደዱ
  መንገዴ ሆኗል መንገዱ።
                 ያበቃው ነገር ቀጥሏል
                ጭንቄ በሞቱ ተሰቅሏል
               የእየሱስ ሆኜ ምን አጣሁ
               ሁሉን በስሙ ተወጣሁ።
አዝ.....
   እንደኔ ማንን ታግሷል
   ይቅርታ ፍቅሩን አልብሷል
   ማይገባኝን አድርጎ
    ያሳለፈልኝ ሸሽጎ።
            መልካም ነው ለኔስ መልካም
            ፀጋው ያገዘኝ ስደክም
            ሞትኩኝ ስል ምህረት ደርቦ
            አቆመኝ በህይወትn አስዉቦ።

በዘማሪት ኤደን ነዋይ
(የመዝሙሩ ባለቤት ዘማሪ ገ/አምላክህ ደሳለኝ)


እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን




እሰይ ነጋ - ቅዱስ ኃያል፣ የድንግል ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ክበር ተመስገንልን።
በፍቅር ዋሉ ክርስቲያኖች!


ሰላምን እተውላችዃለኹ ፥ ሰላሜን እሰጣችዃለኹ ፤
እኔ የምሰጣችኹ ዓለም እንደሚሰጥ አይደለም። ልባችኹ አይታወክ፡አይፍራም።   (ዮሐ.፲፬፥፳፯)

መልካም ቀን! ውድ የተዋሕዶ ልጆች

እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን( መዝ 150 - 6 )

የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ መዝሙሮችን ለማግኘት
ይሄን link በመንካት ይቀላቀሉን 👇👇👇


@ney_ney_emye_maryam
#ሼር
🙏🙏🙏🙏🙏


🕊ለወዳጅ ለዘመዶ ያካፍሉ🕊




መንፈስ ቅዱስ የሚሠርፀው (የሚወጣው) ከማን ነው?
Опрос
  •   ከአብ
  •   ከወልድ
  •   ከአብና ከወልድ
  •   መልስ የለም

Показано 20 последних публикаций.