ግሩም ነው‼
እነሆ ኢራን ባለፈ በሶሪያ ደማስቆ የሚገኘው ኢምባሲዋ ላይ እስራኤል ፈፅማዋለች ላለችው ጥቃት ሲጠበቅ የነበረውን አጸፋውን አሁን ጀምራለች።
ኢራን በሁሉም አቅጣጫ ድሮኖችን ወደ እስራኤል የላከች ሲሆን ከሰዓት በኋላ ይደርሳሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በፈለስጢን አጎራባች ያሉ ሃገራት በረራዎች ከታች በምትመለከቱት መልኩ ቁመዋል።
ኢራን ከሊባኖስ ወይም ከሶሪያ ወይም ከኢራቅ ወይም ከየመን በወኪሎቿ በኩል እንጂ ከራሷ ከሃገሪቱ ደፍራ ጥቃት ትሰነዝራለች ብሎ በሙሉ ልብ መገመት ይከብድ ነበር።
ግን አድርጋዋለች፤ እስራኤልም የሚወራለትን አይረን ዶሟን አንቅታ ጥቃቱን እየጠበቀች ነው።
ውጤቱን አብረን የምናይ ይሆናል።
የዓለም ዓይን አሁን በዚህ ጉዳይ ላይ ነው። አላህ የእስራኤልን መጨረሻ'ዋን ያድርግላት።
በነገራችን አሁን 2024 ላይ በወጣው መረጃ መሠረት በዓለም አቀፍ ደረጃ በሚሊታሪ አቅማቸው ኢራን 14ኛ ስትሆን እስራኤል 17ኛ ናት።
||
https://t.me/onlyquran11