Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Медицина


ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenamereja1
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenamereja1

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Медицина
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: KIND SOLUTION & CONSULTANCY PLC channel
✳️ Tomorrow, a #CPD Training will begin (Face-to-face)

➡️ First Trimester Comprehensive Abortion Care
📝 Training beginning date: Tue Feb 18, 2025 (የካቲት 11፤ 2017 ዓ.ም)

🌀 Pre-registration – https://forms.gle/ZiPyr5aPosLPL2G27; ongoing for the module, with 15 CEU

For more info, https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com
👇👇👇
📞0964088888
📞0974012201
📞0974013301

📍 AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609
'Kindness + Quality'- Our Priority


በጋምቤላ ክልል በተከሰተ የአተት ወረርሽኝ፤ ዘጠኝ ሰዎች ሲሞቱ 136 ሰዎች በበሽታው ተይዘዋል

በጋምቤላ ክልል ከባለፈው ሳምንት ጀምሮ በተከሰተ የአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት (አተት) ወረርሽኝ የዘጠኝ ሰዎች ህይወት ማለፉን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታወቀ።

በክልሉ በአራት ወረዳዎች ላይ የተከሰተው ወረርሽኝ፤ መነሻው በአጎራባች ከሚገኙት የደቡብ ሱዳን አካባቢዎች መሆኑንም የጤና ቢሮው ገልጿል።

የክልሉ ጤና ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ ወንድማገኝ በላይነህ፤ ወረርሽኙ ለመጀመሪያ ጊዜ የታየው ከአንድ ሳምንት ገደማ በፊት በአኮቦ ወረዳ መሆኑን ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

በአተት ወረሽኝ ለመጀመሪያ ጊዜ መያዛቸው በምርመራ የተረጋገጠው በዘጠኝ ሰዎች ላይ ቢሆንም፤ ከአንድ ሳምንት በኋላ በበሽታው የተያዙ ሰዎች ቁጥር 136 መድረሱን ኃላፊው አስረድተዋል። 

በወረርሽኙ የተጠቁ ሰዎች በአጣዳፊ ተቅማጥ እና ትውከት የሚያጋጥማቸው በመሆኑ በአተት መጠቃታቸው ይገልጽ እንጂ፤ የበሽታው ምልክቶች የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ትንታኔ በኮሌራ መያዛቸውን የሚያመለክት መሆኑን አቶ ወንድማገኝ አብራርተዋል።

የክልሉ ጤና ቢሮ ወረርሽኙ ኮሌራ መሆን አለመሆኑን ለማረጋገጥ ናሙና ወደ አዲስ አበባ አበባ መላኩንም አክለዋል።   
“እኛ ከዚህ ወደ ኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ናሙና ልከናል። ትክክለኛ ኮሌራ ነው ብሎ ማረጋገጫ አላከልንም” ሲሉ አቶ ወንድማገኝ ለ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” ተናግረዋል።

ኮሌራ አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በማስከትል፣ በሰውነት ውስጥ የሚገኝን ፈሳሽ አሟጥጦ በማስወጣት፣  አቅምን በማዳክም፣ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሞት የሚዳርግ በሽታ ነው።  
Ethiopian Insider


Africa Medical Service is looking for

1️⃣ Newly graduated General Practitioner (GP)

2️⃣ Newly graduated BSC Nurse


📌 General Requirements for All Positions:
✔️ Must be available to start immediately upon approval
✔️ Open to full-time employment
✔️ Proficient in computer use

📍 Work Location: Dimma (90 km from Mizan Tepi University), Hot climate Zone
💰 Salary: Negotiable based on the organization's scale

📌 How to Apply:
Interested candidates should submit their application documents via @drfeleke as soon as possible.
📌 Start your application with "GP" or "Nurse"at the top otherwise your application will not be considered.


VACANCY

1. Position : Doctor
* Sex: male or female
* Language : Afan oromo, Amharic , English
* Salary : negotiation physically and atractive
* Experience :above 6mths more on private clinic
2. Position : Ho or Bsc
* Sex: female
*Language similar to position 1
*Salary : negotiation
* Experience : 6mths up to 5yrs
* Place of work: Sululta
*pls if you are on work don't call me
*Additionally we need positive (+ ve) thinker
* phone number : 0960053060


ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ካስፈተናቸው የሕክምና ተማሪዎች መካከል 98 በመቶ ተፈታኞች የማለፊይ ውጤት ማምጣታቸውን ገልጿል።


Vacancy | Astra Medical PLC

Location: Jimma

Positions:-
1. Position: Midwife

Education: BSc in Midwifery
Experiance: 2 years minimum
Required No: 2

2. Position: General Nurse
Education: BSc in Nursing
Experiance: 2 years
Required No: 4

3. Position: Anesthetist Nurse
Education
: BSc/Msc in Anesthesia
Experiance: 2 years minimum
Required No: 2

4. Position: Radiographer
Education
: BSc in Medical Radiology Technology
Experiance: 1 year
Required No: 1

5. Position: Neonatology Unit/ Pediatrics Nurse
Education
: BSc in Pediatrics Nursing
Experiance: 2 years
Required No: 1

6. Position: Druggist
Education
: Level IV Diploma in Pharmacy Technology Services /druggist/
Experiance: 1 year
Required No: 2

7. Position: Receptionist and Cashier
Education:
Degree/diploma in accounting, business administration, Economics, or a related field
Experiance: 2 years
Required No: 5

8. Position: IT Officer
Education
: BSc in Any IT related fields; with relevant skills and experience
Experiance: 0 to 2 years
Required No: 1

9. Position: Scrub Nurse
Education
: BSc in Surgical Nursing or related
Experiance: 1 year
Required No: 2

10. Position: CSR Nurse
Education
: BSc in Nursing
Experiance: 1 year
Required No: 1

Deadline: February 23, 2025


How to apply: Qualified and interested applicants who fulfil the minimum requirements on the PDF above are encouraged to submit their updated CV
(maximum 2 pages), renewed license, work experience, and other relevant documents through the
Astra Medical PLC Application Platform link : https://docs.google.com/forms/d/1-7DOuEh_ECyRNBs8hrETEfkPed0rZ2PYU_9aLtwkRw4/preview


Vacancy Announcement |  Grace Nursing Home

Position
: Nursing Home Nurse

Location: Addis Ababa

Required No: 12

Deadline: February 21, 2025

Education: BSc/ Diploma in Nursing

– Experience: 0 year and above
Required No: 6

– Experience: 1 year and above
Required No: 6

– Preferably living at or close to Ayat
– Professional license is mandatory

How to Apply: Interested and qualified professionals can apply by sending their CV and credentials via this telegram account @DrRediatsol


Репост из: KIND SOLUTION & CONSULTANCY PLC channel
✳️ Up next #CPD Training (Face-to-face)

➡️ First Trimester Comprehensive Abortion Care
📝 Training beginning date: Tue Feb 18, 2025 (የካቲት 11፤ 2017 ዓ.ም)

🌀 Pre-registration – https://forms.gle/ZiPyr5aPosLPL2G27; ongoing for the module, with 15 CEU

For more info, https://t.me/KindsolutionCPD; https://t.me/kindsolution; kindplc.com
👇👇👇
📞0964088888
📞0974012201
📞0974013301

📍 AA, Megenagna, Metebaber Building Office No (Main Office): 609
'Kindness + Quality'- Our Priority


በአገራችን ጎልተው የሚታዩትን የጤና ችግሮች ለመዋጋትና ለመከላከል የሚችሉ የጤና ሙያተኞችን በአጭር ጊዜና በቀላል ወጭ ለማሰልጠን ታልሞ በ1947ዓ.ም የተቋቋመው የጎንደር የሕዝብ አጠባበቅ ኮሌጂና ማሰልጠኛ ተቋም ሥራውን ሲጀምር በሦስት ፕሮግራሞች ማለትም በጤና መኮንኖች፣ በኅብረተሰብ ነርሶችና የጤና አጠባበቅ ተቆጣጣሪዎች ብቻ ነበረ። እነዚህም ሦስቱ የጤና ሙያተኞች የጎንደር መሠረታዊ የጤና ቡድን በመባል ይታወቁ ነበረ።
በአሁኑ ሰዓት የሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በቅድመ ምረቃ፣ በማስተርስ፣ በፒኤችዲ፣ በስፔሻሊቲ እና ሰብስፔሻሊቲ ከ100 በላይ ፕሮግራሞች አንቱ የተባሉ አያሌ ኃኪሞችንና የጤና ባለሙያዎችን ለአገራችንና ለዓለም አበርክተናል።
ዛሬ የበዓሉ ታዳሚዎች እኛ ብንሆንም በህይወት ኖረው ከመካከላችን ያልተገኙ፤ እንዲሁም በህይወት የሌሉ ትውልዶች ሁሉ የዩኒቨርሲቲያችን ሰባት አስርት ዓመታት ታላቅ የአገልግሎት ጉዞ፤ እንዲሁም ለአንድ ክፍለ-ዘመን ያህል ያልተቋረጠ፤ በተግዳሮቶች ተፈትኖ ያልወደቀ፤ በትውልድ ቅብብሎሽ አሁን ከሚገኝበት ታላቅ ክብር ላይ እንዲደርስ ላደረጉ አባቶችና እናቶች ክብርና ምስጋና ይድረሳቸው።
Asrat Atsedeweyn, PhD
President, UoG


The University of Gondar proudly celebrates the graduation of #366 students from the College of Medicine and Health Sciences, a new generation of healthcare professionals ready to serve!
👨‍🎓 254 Males | 👩‍🎓 112 Females
Spanning bachelor’s, master’s, specialty & subspecialty programs.
This milestone coincides with:
• 70 years of academic excellence at UoG
• 100 years of medical service through our General Specialized Hospital

From its founding in 1954 as the Gondar Public Health College and Training Center, our institution has evolved from training a handful of health officers, community nurses, and sanitarians into a hub of 100+ programs, producing highly skilled professionals making an impact locally and globally.
𝕮𝖔𝖓𝖌𝖗𝖆𝖙𝖚𝖑𝖆𝖙𝖎𝖔𝖓𝖘 to the 40ᵗʰ Batch of Medical Doctors!
@tenamereja


Diwan Medium clinic | Vacancy announcement

Position 1:  Laboratory Technologist

Quantity: 2

Salary: negotiation

Experience: 2 years

Position 2 : Clinical Nurse

Quantity: 2

Salary: Negotiations

Experience: 2 years

Deadline:February 25/2025Gc

How to apply: Via telegram number
0909708867/0912354020

አድራሻ፡-ፉሪ ጀሞ






ከወደ ቴሎግራም ምን ይሠማል?

መረጃ ወደ @Medinfo_2025


#የኢቦላ ቫይረስ በሽታ ማንቂያና አስቸኳይ የቅድመ ማስጠንቀቂያ መልዕክት!

hashtag#Critical_Health_Alert

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ወቅታዊ የኢቦላ ቫይረስ ወረርሽኝን በተመለከተ የቅድመ ማንቂያና ማስጠንቀቂያ መልእክት አስተላልፏል፡፡

በዚህም በተለይ ለጤና ባለሙያዎችና ለሚመለከታቸው አካላት የበሽታውን መደበኛ መለያ መስፈርቶች "Case Definitions) እና የበሽታው ተጠርጣሪ ልየታን (Suspected Case Screening) የተመለከተ መረጃ አውጥቷል፡፡

በመሆኑም በየእርከኑ ለሚገኙ ለሁሉም ባለሙያዎች፣ ለአጋር ድርጅቶች፣ እንዲሁም ለማህበረሰቡ እንዲተላለፍ ያለውን መልዕክት በቀጣዩ ደብዳቤ ላይ አያይዟል፡፡

@tenamereja


እንኳን ደስ አላችሁ!
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉 🎉🎉🎉🎉🎉🎉

ልዩ የምርቃትና የታሪክ ትስስር አገራዊ የመውጫ ፈተና ሙሉ በሙሉ በማለፍ የካቲት 9 ቀን 2017 ዓ.ም ለምትመረቁ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሕክምናና ጤና ሣይንስ ኮሌጅ እጩ ምሩቃን እንኳን ደስ አላችሁ።

የዩኒቨርሲቲያችን 70ኛ ዓመት፣ የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታላችን 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል በሚከበርበት በዚህ ታሪካዊ ዓመት ተመራቂዎች በመሆናቸው ልዩ ያደርጋቸዋል። በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ! ያለፉት ዓመታት የህክምና ተማሪዎች የምረቃት ሥነ-ስርዓት በከፊል ማስፈንጠሪያውን ከፍተው ይመልከቱ፡፡

መጭው ጊዚያችሁ ብሩህ እንዲሆንላችሁም እንመኛለን።
🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉

@uofgondar
@tenamereja




ለሰው ልጅ በጎነት የተቋቋመውን የጎንደር ኮሌጅ በተመለከተ ከታሪካዊ መጽሔት ላይ ያገኘሁት መረጃ እንዲህ ይላል።

"በየመንደሮቹ የሚነሱት አብዛኛዎቹ በሽታዎች ፈፅመው ሊኖሩ የማይገባቸው ናቸው።....
.....ኮሌጁ በመላው አፍሪቃ ውስጥ በአመራሩም በስራውም መሰል የሌለው ነው።"
@uofgondar




Urgent vacancy

🅰️rsema home care and medical consultancy service look for qualified nurse who have home based nursing care work experience...

Postion ......home based health care service 

Sex..Female only
 
Educational back..Nurse  with home based health care  service  experience is manadatory.

Place of work.....A.A ( 4kilo  area)

working time....24 hrs  shift.
Special experience =oxygen adiminstation ,  suction ,catheterization skills are needed.

N.B ...work strats on (06/6/17) 24hrs shift


Salary ..per organazation scale)

Contact us via

0916584036

From Arsema Home care and health consultancy service

Показано 20 последних публикаций.