Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Медицина


ሕክምና፣ መረጃ፣ ሥራ ቅጥር፣ የትም/ት ዕድል መረጃዎች ላይ የሚያተኩር ቻነል ነው።
መፍትሔው አለን!
Contact፡ @tenamereja1
📱 0974512131
Facebook: facebook.com/tenamereja
🌿 ለማስታወቂያ- Advert your services
0974512131
@tenamereja1

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Медицина
Статистика
Фильтр публикаций


Репост из: Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
📌Wondfo Ethiopia in collaboration with Blue Health Ethiopia invites health professionals to join a virtual seminar on Update on Practical Approach of ACS

by Dr. Kefelegn Dejene
-Internist and Consultant Interventional Cardiologist

NOTE: Anyone can join and participate the virtual seminar for FREE. And can get a 1.5 CEU CPD certificate for FREE.

📆 Date:- Saturday November 2, 2024
🕑 Starting Time:- 4:00 PM   (ከቀኑ 10:00 ሰአት)
📝 Register here 👇👇
https://forms.gle/qS6xR8E5Pf29Rcuk9

👉Visit Wondfo Ethiopia for more.

🌐 https://en.wondfo.com/
📩 wondfo.et@wondfo.com.cn
Telegram | Facebook | LinkedIn | Twitter


1✔️Mobile OR Light

2✔️ OR Table Electrical and Manual

3✔️ Digital centrifuge 8 hole

4✔️Shaker

5✔️CBC

6✔️Chemistry

7✔️Single flow Oxygen Concentrator

8✔️Ultrasound trolley

9✔️Instruments trolley

10✔️ Delivery set

11✔️ Enema set

12✔️ Minor set

13✔️ Dressing set

14✔️Examination bed

15✔️Patients bed

16✔️Examination light

17✔️ Pulse oximeter

18✔️Autoclave

19✔️Ht and wt scale

20✔️ Digital BP

21✔️Thermometers

22✔️Hormone analyzer

23✔️stethoscope

24✔️ Diagnostic set

25✔️ Bed screen

26✔️Infant warmer

27✔️Infant Photherapy

28✔️Infant Incubator

29✔️ Delivery bed

30✔️Autoclave heater

31✔️ Cautery plate

32✔️ Bipolar cable with forceps

33✔️Lamp 24,150watt &
12,100watt

34✔️Nebulizer

35✔️Endoscopy

36✔️C- arm

37✔️EEG

38✔️Emg

39✔️Patient Transportation trolley

40✔️Electrical Examination bed

41✔️manual Centrifuge

42✔️Double flow oxygen concentrator

43✔️ Electrical Centrifuge

44✔️Ultrasound

45✔️Welchair

46✔️Litman Classic III

47✔️Litman Classic IV cardiology

48✔️ Digital Baby weight scale

49✔️ Dry Oven 27L

50✔️ vacum Delivery machine

51✔️ Suction Machine 2 bottle

52✔️ Hematocrit Centrifuge 24 hole
 

📞0975989927


በአፍሪካ ከወባ ነፃ የተባሉ አገራት የትኞቹ ናቸው?

ወባ ለብዙ አሥርተ ዓመታት በብዙ የአፍሪካ አገሮች ከባድ የጤና ስጋት ሆኖ ቆይቷል። የወባ በሽታ በብዙ የአፍሪካ ሀገራት አሳሳቢ ቢሆንም አንዳንድ አገራት ግን በተሳካ ሁኔታ ከወባ ነፃ አገር ለመባል በቅተዋል።

ከወባ ነፃ ለመባል ሃገራት የዓለም ጤና ድርጅት ያወጣውን መስፈርት ማሟላት አለባቸው።

ከመስፈርቱ ውስጥ ከወባ ነፃ ለመባል በአንድ አገር ቢያንስ ለተከታታይ ሶስት አመታት ምንም በወባ የተያዘ ሰው አለመመዝገቡ መረጋገጥ አለበት። በተጨማሪም በሽታው ዳግም እንዳይከሰት መከላከል የሚያስችል አቅም በአገሪቱ መገንባቱ ይገመገማል።

ለመሆኑ በአፍሪካ ከወባ ነፃ የተባሉ አገራት የትኞቹ ናቸው?

ሞሮኮ፦ እ.ኤ.አ. በ 2010 ሞሮኮ በዓለም ጤና ድርጅት ከወባ ነፃ የሆነች ሀገር ተብላለች።  አገሪቷ የወባ መከላከል አፈፃፀሟን በማሳደግ ፈጣን የህክምና ስርዓት በመዘርጋት ውጤታማ መሆኗ ተነግሯል።

አልጄሪያ፦ የሰሜን አፍሪካዊቷ ሀገር አልጄሪያ እ.ኤ.አ. በ2019 ከሞሮኮ በኋላ ከወባ ነፃ መሆን የቻለች አገር ናት። የአልጄሪያ ስኬት የተመሰረተው በውጤታማ የጤና አጠባበቅ ሥርዓት ነው። አገሪቱ በትምህርት፤ በወባ የሚያዙ ሰዎችን አስቀድሞ በመለየት እንዲሁም በማከም ላይ መጠነሰፊ ኢንቨስትመንት አድርጋለች።

ሞሪሸስ፦ በ1940ዎቹ ገደማ ሞሪሽየስ ብዙ ሰዎችን በፈጀ የወባ ትንኝ ትቸገር ነበር። ነገር ግን አገሪቱ በሽታውን ለማጥፋት የወባ ትንኝ ቁጥጥር ዘመቻዎችን፤ ጨምሮ ከፍተኛ የቁጥጥር ስራዎችን በመስራት ከወባ በሽታ ነፃ ሆናለች።

ካቦ ቬሪዴ፦ አገሪቱ በአፍሪካ ምዕራባዊ የባህር ዳርቻ ላይ ያለች ናት። ይህች ትንሽ ሀገር በጃንዋሪ 2024 ከወባ ነፃ ተብላለች። የካቦ ቬርዴ መንግስት የወባ ትንኝ ቁጥጥርን፣ የጤና አጠባበቅ፤ የበሽታ ትምህርት ላይ በማተኮር ወባን መዋጋት ችሏል።

ግብፅ፦ ግብፅ ከቀናት በፊት ከወባ ነፃ በመባል የአለም ጤና ድርጅት የምስክር ወረቀት አግኝታለች። አገሪቱ ወባን ለማስወገድ መስራት የጀመረችው የዛሬ 100 ዓመት ገደማ ሲሆን ከሞሮኮ እና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶች በመቀጠል በአለም ጤና ድርጅት ምስራቃዊ ሜዲትራኒያን ቀጠና ይህንን የምስክር ወረቀት ያገኘ ሶስተኛዋ ሀገር ሆናለች።

በተጨማሪም በአፍሪካ ወባ ቀድሞውንም የሌለባቸው ወይም አገራቱ ምንም ልዩ እንቅስቃሴ ሳያደርጉ ከወባ ነፃ የሆኑ አገራት መኖራቸውን የአለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል።

እነዚህ አገራት በጂኦግራፊ አቀማመጣቸውም፤ የአየር ንብረት ከሚሳድረው ተፅእኖም ነፃ በመሆናቸው የወባ ተጋላጭነት የሌለባቸው ናቸው። ከነዚህ ውስጥ ሲሼልስ፣ ሌሴቶ፣ ሊቢያ፣ ቱኒሲያ እንደሆኑ የአለም ጤና ድርጅት መረጃ ያመለክታል።
#TE


“ጥሩ ሙያ ምሕንድስና ነው” ሲባል ‘Civil Engineering’ ገብቶ ተመረቀ። እሱ ሲመረቅ ሙያው ተፈላጊነቱ ቀነሰ። ቀጥሎም ሕክምና ያዋጣል ሲባል ተማረ። ሲያጠናቅቅ ካልተቀጠሩ አምስት መቶ ሐኪሞች አንዱ ኾነ። አሁን ዕድሜው ከአርባ ተሻግሯል። ሚስት፣ ትዳር፣ ሕይወት፣ ቤተሰብ የለውም። “በአሁኑ ሰዓት ተፈላጊ ሙያ ምንድነው? ልማር ነው። ምከረኝ” አለኝ። እኔ አትማር ብየዋለሁ። ቢችል ኹለቱንም ሙያዎቹን እንዳልተማረ ይርሳቸው። እናንተስ ምን ትመክሩታላችሁ 😃


Репост из: Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
📌Wondfo Ethiopia in collaboration with Blue Health Ethiopia invites health professionals to join a virtual seminar on Update on Practical Approach of ACS

by Dr. Kefelegn Dejene
-Internist and Consultant Interventional Cardiologist

NOTE: Anyone can join and participate the virtual seminar for FREE. And can get a 1.5 CEU CPD certificate for FREE.

📆 Date:- Saturday November 2, 2024
🕑 Starting Time:- 4:00 PM   (ከቀኑ 10:00 ሰአት)
📝 Register here 👇👇
https://forms.gle/qS6xR8E5Pf29Rcuk9

👉Visit Wondfo Ethiopia for more.

🌐 https://en.wondfo.com/
📩 wondfo.et@wondfo.com.cn
Telegram | Facebook | LinkedIn | Twitter


#CholeraUpdate

° በአማራ ክልል ባለፉት 8 ወራት 66 ሰዎች በኮሌራ በሽታ መሞታቸው ተገለጸ።

በአማራ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ቀደም ብሎ ተከስቶ የነበረው የኮሌራ በሽታ ሥርጭቱ የመቀነስ አዝማማያ ቢያሳይም አሁንም በክልሉ በአንዳንድ አካባቢዎች በቀን እስከ 4 ሰዎች በበሽታው ስለመያዛቸው ሪፖርት እየተደረገ መሆኑ ተነግሯል።

በክልሉ ከመጋቢት 27/2016 ዓም እስከ ጥቅምት 11/2017 ዓም ባለው ጊዜ ውስጥ 4,396 ሰዎች በኮሌራ ተይዘው 66 ሰዎች ለሞት መዳረጋቸውን በአማራ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የበሽታዎች እና የጤና ሁኔታዎች ምላሽ አሰጣጥ ባለሞያ የሆኑት ሲ/ር ሰፊ ደርብ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።

ስርጭቱ አሁን በመጠኑም ቢሆን መቀነሱን ያነሱት ባለሞያዋ ምዕራብ ጎንደር ላይ ምዕራብ አርማጭሆ ወረዳ ፣ሰሜን ወሎ ሃሩ ወረዳ እና ደቡብ ጎንደር ላይ ደራ አካባቢ  እስካሁን በበሽታው የተጠቁ ሰዎችን ሪፖርት ማድረግ ቀጥለዋል ብለዋል።

ከዚህ ቀደም ሪፖርት አድርገው የነበሩት ጎንደር ከተማ፣ ማዕከላዊ ጎንደር ዞን፣ ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን፣ ምዕራብ ጎንደር ፣ ደቡብ ጎንደር ፣ሰሜን ጎጃም እና ወልዲያ ከተማ ከፍተኛ ሥርጭት የነበረባቸው ቢሆንም አሁን ስርጭቱን መቀነስ ተችሏል ብለዋል።

በመስከረም ወር ለአስር ቀን በተደረገ የክትባት ዘመቻም በጎንደር ከተማ እና ምዕራብ በለሳ እድሜያቸው ከአንድ ዓመት በላይ ለሆኑ 293,405 ሰዎች ክትባት  መከተብ መቻሉን አክለዋል።

በክትባት ዘመቻው ምዕራብ በለሳ 100 በመቶ ጎንደር ከተማ ደግሞ 86 በመቶ መሸፈን ተችሏል ተብሏል።

ሥርጭቱን ከመከላከል አኳያ ተግዳሮት ስለሆነ ጉዳዮች ጥያቄ ያቀረብንላቸው ባለሞያዋ የጸጥታ ችግር አንዱ ተግዳሮት መሆኑን ጠቁመዋል።

"ለኮሌራ አጋላጭ የሆኑ የስጋት  ቦታዎች በዝተዋል በተለይም የቀን ሠራተኛ በሚበዛባቸው አካባቢዎች ማለትም ማዕከላዊ ጎንደር፣ ወልቃይት ጠገዴ (ሰቲት ሁመራ) እና ምዕራብ ጎንደር ሰፋፊ የእርሻ ቦታዎች ስላሉ እዛ የሚሄድ የቀን ሰራተኛ በሚሊዮን የሚቆጠር ነው ነገር ግን በዛ በቂ የሆነ ውሃ ንጽህናው የተጠበቀ ምግብ ባለመኖሩ ወረርሽኙ እየተከሰተ ነበር" ብለዋል።

የኮሌራ በሽታ ሪፖርት በሚደረግባቸው አካባቢዎች የክትባት ዘመቻው ለምን አልቀጠለም ስንል ላቀረብንላችው ጥያቄም ባለሞያዋ ሲመልሱም :-

"ክትባቱ እኛ ስለፈለግን የምናገኘው አይደለም ይህንን የሚያቀርብ አለም አቀፍ ተቋም አለ የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በድንገተኛ (Emergency) ጠይቆ ነው የሚያመጣው ብዙ ጊዜ ክትባቱ ውድ በመሆኑና በእርዳታም የሚመጣ በመሆኑ እኛ ስለፈለግን ብቻ መከተብ አንችልም" ብለዋል።

ነገር ግን አሁንም ክትባት የሚያስፈልጋቸው አካባቢዎች መኖራቸውን ያነሱት ባለሞያዋ ክትባቱ በመጣ ጊዜ ለመስጠት ዝግጁ ነን ሲሉ አክለዋል። #TE




1✔️Mobile OR Light

2✔️ OR Table Electrical and Manual

3✔️ Digital centrifuge 8 hole

4✔️Shaker

5✔️CBC

6✔️Chemistry

7✔️Single flow Oxygen Concentrator

8✔️Ultrasound trolley

9✔️Instruments trolley

10✔️ Delivery set

11✔️ Enema set

12✔️ Minor set

13✔️ Dressing set

14✔️Examination bed

15✔️Patients bed

16✔️Examination light

17✔️ Pulse oximeter

18✔️Autoclave

19✔️Ht and wt scale

20✔️ Digital BP

21✔️Thermometers

22✔️Hormone analyzer

23✔️stethoscope

24✔️ Diagnostic set

25✔️ Bed screen

26✔️Infant warmer

27✔️Infant Photherapy

28✔️Infant Incubator

29✔️ Delivery bed

30✔️Autoclave heater

31✔️ Cautery plate

32✔️ Bipolar cable with forceps

33✔️Lamp 24,150watt &
12,100watt

34✔️Nebulizer

35✔️Endoscopy

36✔️C- arm

37✔️EEG

38✔️Emg

39✔️Patient Transportation trolley

40✔️Electrical Examination bed

41✔️manual Centrifuge

42✔️Double flow oxygen concentrator

43✔️ Electrical Centrifuge

44✔️Ultrasound

45✔️Welchair

46✔️Litman Classic III

47✔️Litman Classic IV cardiology

48✔️ Digital Baby weight scale

49✔️ Dry Oven 27L

50✔️ vacum Delivery machine

51✔️ Suction Machine 2 bottle

52✔️ Hematocrit Centrifuge 24 hole
 

📞0975989927


Call for Paper
#BDU
Submission Link: https://ee.kobotoolbox.org/x/TtKOZee5


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
🤣




Job Title: Home Care Service Nurse

Location: Addis Ababa 
Job Type: Full-Time/Part-Time 
Salary: Company Scale
Gender: Female
 
Company Overview: 
Comfort Home Care Service is dedicated to providing our clients with compassionate, high-quality home care services. Our team is committed to making a positive difference in the lives of those we serve. We need a skilled and compassionate Home Care Service Nurse to join our growing team.

Job Summary: 
The Home Care Service Nurse will provide medical care, support, and education to patients in their homes. The ideal candidate will have at least one year of nursing experience.

Key Responsibilities:
- wound care
- Patient positioning
- Cannula insertion
- Catheter insertion
- NG Tube insertion
- Administer medications and treatments as prescribed by physicians

Qualifications:
- Valid nursing license in Ethiopia.
- Minimum of two years and above of nursing experience, preferably in-home care or a similar setting. Alternatively, it is preferable if they work in a hospital.
- Written work experience is mandatory
- Strong clinical assessment and critical thinking skills.

How to Apply: 
We encourage you to apply! Please send your CV, a cover letter and work experience letter to @comforthomecare on the telegram

NB: When you apply, you are required to specify your location

@comforthomecare

@tenamereja


Vacancy | RAPHA Medium Clinic Urgent Vacancy

Required Positions:- 📱

📯Position 1. Nurse

Education: Diploma or Bsc in nursing

Experience: 1 Year

📯Position 2. Receptionist
Education:College diploma in any field

Experience:At least 6 months experience at this position

🧑‍⚕️🔈For all positions
⬇️Private sector experience is a plus
⬇️Female applicants are highly encouraged
⬇️Salary: As per the Company Scale
⬇️Location:Addis Ababa,Lebu

Deadline : October 23, 5:00 local time

How to apply: Send your CV @Zeamy, Phone 093 037 8028


ከባሕርዳር እስከ ቻግኒ- ጃዊ፣ ከባሕርዳር እስከ ሻሑራ፣ ከባሕርዳር እስከ ወረታ እና ከባሕርዳር እስከ ሞጣ ያላ'ቹ 34 ደም ባንክ ተጠቃሚ ሆስፒታሎች ለሦስት ሣምንታት የሚያስፈልጋችሁን ደም ከባሕርዳር ደም ባንክ መጥታችሁ መውሰድ እንደምትችሉ በደስታ እናሳውቃለን።
ደም ስለምትለግሱ እናመሰግናለን!
ባሕርዳር ደም ባንክ!

@tenamereja


Репост из: Medical Information- ጤና መረጃ®️🇪🇹
📌Wondfo Ethiopia in collaboration with Blue Health Ethiopia invites health professionals to join a virtual seminar on Update on Practical Approach of ACS

by Dr. Kefelegn Dejene
-Internist and Consultant Interventional Cardiologist

NOTE: Anyone can join and participate the virtual seminar for FREE. And can get a 1.5 CEU CPD certificate for FREE.

📆 Date:- Saturday November 2, 2024
🕑 Starting Time:- 4:00 PM   (ከቀኑ 10:00 ሰአት)
📝 Register here 👇👇
https://forms.gle/qS6xR8E5Pf29Rcuk9

👉Visit Wondfo Ethiopia for more.

🌐 https://en.wondfo.com/
📩 wondfo.et@wondfo.com.cn
Telegram | Facebook | LinkedIn | Twitter


#APHI_Vacancy


🟢Boost your lab efficiency 🔬and Assure peace of mind with our Lifotronic Ac 310 CBC machine. We understand the importance of reliability in your healthcare setting, and our machine is designed to be durable, ensuring accurate blood count results for your patients.

💰🟢Cost-effectiveness matters in healthcare, and our CBC machine excels in this aspect. With low reagent consumption, you can save money on reagents without compromising on quality. It's an affordable option that helps you manage your budget efficiently.

💲🟢Affordable reagent prices are our commitment to you. We understand the challenges you face in providing quality healthcare services while optimizing costs. Rest assured, our high-quality reagents deliver accurate results and align with your budgetary needs.

⚙️🛠️🟢Our CBC machine goes the extra mile. It features automatic mechanical failure detection, enabling timely diagnoses and preventing potential errors. This not only saves you valuable time but also ensures reliable results for your patients' well-being.

💪💼🟢Investing in our CBC machine means boosting lab efficiency while delivering trustworthy results. precise lab results, low reagent consumption, affordable reagent prices, and automatic mechanical failure detection, you can confidently choose our CBC machine for your healthcare setting.

🔎For inquiries, please contact us at

📞✈️+251975989927

💙Let us empower your lab with the best CBC machine available! ✨❄️🔬"


Vacancy Announcement

Organization: Addis Cardiac Hospital
Position: Internist
Location: Addis Ababa

Required number: 1
Experience: Starting from 0 year (preference to 1 year experience in Cardiac Hospitals)

Working hours: Full time
Application deadline: October 31

To apply use Email: addiscardiachospital0@gmail.com


#ወባ

የወባን ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጣር እየተካሄደ ያለውን ወባን የማጥፋት ፕሮግራም አስመልክቶ በበይነ መረብ ሣምንታዊ የግምገማ ስብሰባ መደረጉን የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት አስታውቋል።

በዚህ ስብሰባ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እና የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር መልካሙ አብቴ ተሳትፈው ነበር።

ዶ/ር መቅደስ ዳባ ለህብረተሰቡ በሚገባ ግንዛቤ ከመፍጠር አንጻር አስፈላጊ በሆኑት የሚዲያ አግባቦች ሁሉ ተደራሽ ለማድረግ የሚዲያ ንቅናቄ መደረግ እንዳለበት ገልጸዋል።

በተጨማሪም፥ መድኃኒት ብሎም የግብዓት አቅርቦት ላይ ያለውን ስርጭት በተመለከተም ተገቢው ቁጥጥር መድረግ እንዳለበት፤ ባለድርሻ አካላትም አስፈላጊውን መናበብ በመፍጠር አፋጣኝ እና ቀልጣፋ የመከላከልና የመቆጣጠር ስራዎች መስራት እንዳለባቸው መመሪያ ሰጥተዋል ተብሏል፡፡

ዶ/ር መልካሙ አብቴ በበኩላቸው በአካባቢው የሚገኙ ውሃ ያቆሩ ቦታዎችን የማፋሰሱና የማድረቁ ስራ በዘመቻ መልክ ተግባራዊ መደረግ እንደሚገባቸው እና አስፈላጊና ተገቢ የሆኑ የመከላከል ስራዎች  በአስቸኳይ ተግባራዊ መድረግ እንደላባቸው ማሳሰቢያ ሰጥተዋል።

በስብሰባው የክልል ጤና ቢሮዎችና ክላስተሮች ወረርሽኙን ከመከላከልና ከመቆጣጣር አንጻር የተሰሩ ሥራዎችን ሪፖርት አቅርበዋል።

የወባ ወረርሽኝ በኢትዮጵያ በተለያዩ አከባቢዎች ከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ መምጣቱን የተለያዩ ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
#TE #EPHI

@tenamereja


Vacancy | ADDIS TENA MEDIUM CLINIC VACCANCY

Experiance minimum: 2 years
Sex: female

Required position
1: MRT(medical radiology technologist)

2: (LAB) Laboratory technician
3: Clinical nursing

How to apply: candidates who meet minimum requirement can contact on telegram Contact 0911362739

Location: A/A Kottabe 02

Показано 20 последних публикаций.