የአማራ ክልል “አራተኛ ዙር ወረራ ተፈጽሞብኛል” ሲል ህወሓትን ከሰሰ |
VOA Newsየአማራ ክልል መንግሥት፣ ህወሓት ሲል የጠራውን ታጣቂ ኃይል፣ በአማራ ክልል እና በሕዝቡ ላይ ለአራተኛ ጊዜ ይፋዊ ወረራ ፈጽሟል፤ ሲል ከሰሰ፡፡
የክልሉ መንግሥት፣ ዛሬ ማክሰኞ ባወጣው መግለጫ፣ ወረራው÷ የፕሪቶርያውን የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ የጣሰ እንደኾነ ገልጿል፡፡
“ወራራ ፈጽሟል” ሲል የከሰሰው አካል፣[...]
@tze_news |
TZE NEWS | #VOAnews