Wasu Mohammed - ዋሱ መሀመድ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


እንኳን ደህና መጡ‼
✔ማስታወቂያ ለማሰራት እና ጥቆማ ለመስጠት በዚህ ይጠቀሙ ☞https://t.me/WasuMohammed
✔ ቻናሉን ለመቀላቀል Join ☞http://t.me/Wasulife
ከልብ አመሰግናለሁ♥🙏

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций


በግማሽ ቅድመ ክፍያ አማራጮች እና ቀሪውን በረጅም ጊዜ የአከፋፈል ስርአት አመቻችተን ስንመጣ በላቀ ደስታ ነው።

ደሴ ገራዶ መናኸሪያ ሱቅ ከ150 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ
👉1ኛ :ገራዶ መናኸሪያ 1ሱቅ በግል 9 የህንጻ ወለሎች የጋራ ገቢ ያለው በ150 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ

👉2ኛ. 1 ሱቅ እና ባለ 2 መኝታ መኖሪያ አፓርታማ  1 ፍሎር የጋራ ገቢ እንዲሁም የጋራ 10 ስቱዲዮወችን ጨምሮ በ 100 ሽህ ብር ቅድመ ክፍያ።

👇3ኛ.ደሴ ከተማ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ የንግድ ቦታ ለ1 አባል 2 ሱቅ በግል እና ሌሎች  9 ወለሎች በጋራ የሚጠቀሙበት የገባያ  ማእከል በ 250 ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ።
ይህ እድል የተሰጠው ለጥቂት እጣወች ብቻ ስለሆነ ቀድመው የእድሉ ተጠቃሚ ይሁኑ።

ማሳሰቢያ: -የሁሉም ሳይቶች የግንባታ ወጪ በጋራ መዋጮ ነው‼

አድራሻ :-ደሴ ገራዶ አዲሱ መናኸሪያ መውጫ በር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፊት ለፊት

ስልክ 0937411111
          0938411111
የሌለንን አንሸጥም ቀድመው በመግዛት ከጭማሬ ይዳኑ
ዶ/ር አብዱ ዶ/ር ሙሀመድ እና ጓደኞቻቸው ሪልስቴት

ግሩፕ📍
https://t.me/+ACPCPoXDK4JlMjA0


ከሀገር የሸሹ እና በሞት የተለዩ ተጠርጣሪዎችን ንብረት እንዲወረስ የሚያደርገው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ተግባራዊ ሊደረግ ነው፡፡

ምንጩ ያልታወቀ ንብረትን በተመለከተ ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆንም ንብረቱ እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ እንደሚደረግ ተገለፀ፡፡

በአዲሱ የንብረት ማስመለስ አዋጅ በጥፋተኝነት ላይ ያልተመሰረተ የንብረት ማስመለስ አዋጁ እንደሚያካትት ሲገለፅ ይህም ተጠርጣሪው በሞት ቢለይ ወይም ከሀገር የሸሸ ቢሆን ንብረቱ እንዲሁ የሚቀር ሳይሆን እንዲታገድና ጉዳዩ ተጣርቶ ግለሰቡ በሌለበት እንዲወረስ ይደረጋል ሲል ፍትህ ሚኒስትር አስታውቋል።

የጸደቀው የንብረት ማስመለስ አዋጅ ተፈጻሚ ሲሆንም ምክንያታዊ ያልሆኑ ክሶች እንዳይመጡ ተጠርጣሪው ግለሰብ ስለ ጉዳዩ ቀርቦ እንዲያስረዳ ዕድል የሚሰጥና በፍርድ ቤት ትዕዛዝ ብቻ ተፈጻሚ የሚሆን ነውም ብሏል።

አዋጁ በህገ-ወጥ መንገድ በወንጀል የተገኘ ንብረትን በአግባቡ በማስመለስ የሀገርንና የህዝብን ሀብት ከወንጀል ለመጠበቅ የሚሰራበት ነው ተብሏል።

የማይመለስ ጉዳት ማለትም ንብረቱ ከሃገር ሊሸሽና ሌሎች ተመሳሳይ ጉዳት ደርሶ ከሆነ ጊዜያዊ እግድ በራሱ በፍትህ ሚኒስቴር ያለፍርድቤት ትዕዛዝ እንደሚሰጥም ተገልጿል።

አዋጁ አንድ ግለሰብ በቅን ልቦና ባለማወቅ ንብረቱ ህገ-ወጥ መሆኑን ሳያውቅ የገዛ ቢሆን ንብረቱ እንዳይወረስ ተገቢውን ጥበቃ የሚሰጥ ነው ተብሏል።

በአዋጁ ላይ በተደነገገው መሰረትም ህገ-ወጥ ንብረት በማፍራት የተጠረጠረ ሰው ያለደረሰኝ በሰውም ሆነ ሌሎች ያስረዱልኛል ባላቸው ማስረጃዎች ጥፋተኛ አለመሆኑን ማስረዳት የሚያስችል መመሪያ እንዳለውም ተነስቷል።

አዋጁን ለማስፈጸም ከተለያዩ ሀገራት ጋር በትብብር የሚሰራ ሲሆን ንብረቱ ኢትዮጵያ ቢሆንም በውጭ ሀገራት በህገ-ወጥ መንገድ የተገኘ መሆኑ ከተረጋገጠ ለማስመለስ የሚሰራበት ነው ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed


ይህንን ምርታችንን ይጠቀሙበት

በብዛት ለገበያ ይዘን የቀረብነው

👉ምርጥ ለውዝ (ለቆሎና ለቅቤ የሚሆን)

👉ጥራቱን የጠበቀ ሩዝ

👉 ለፈለጉት አላማ የሚውል በቆሎ

በተለይ በጅምላ እህል ንግድ ላይ የተሰማራችሁ ተጋብዛችኋል።

አድራሻ:-መተከል ዞን

📲 0910102258
      0919737533  ይደውሉ‼


ኬንያ በኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ላይ 'ልዩ የፀጥታ ዘመቻ' ጀመረች

የኬንያ ብሔራዊ ፖሊስ አገልግሎት በማርሳቢት እና ኢሲዮሎ ግዛቶች የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት የሚጠቀምባቸውን መሸሸጊያዎች ለቆ እንዲወጣ ለማድረግ “ኦንዶአ ጃንጊሊ ኦፖሬሽን” የተባለ ዘመቻ ከትናንት ጥር 26 ቀን ጀምሮ እያካሄደ መሆኑን ይፋ አድርጓል።

በከፍተኛ ደረጃ የሚካሄደው ዘመቻ ለኬንያ ብሔራዊ ደህንነት ከፍተኛ ስጋት የሚጥሉ እንደ የጦር መሳሪያ፣ የአደንዛዥ ዕፅ እና የሰዎች ዝውውር፣ ህገወጥ የማዕድን ማውጣት ያሉ ህገወጥ ስራዎችን የሚያከናውኑ ወንጀለኞችን ዒላማ ያደረገ ነው ተብሏል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed


አፊያ ሙሀመድ ከፍተኛ የባህል ሕክምና እና ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት

  የምንሰጣቸው የባህል ህክምናዎች

➢ ለውጭና ለውስጥ ኪንታሮት
➢ ለማድያት
➢ለጉበት(ለወፍ በሽታ)
➢ለጨጎራ ህመም
➢ለስፈተወሲብ
➢ለደም ግፊት
➢ለአስም ወይም ሳይነስ
➢ለሚጥል በሺታ
➢ ለእሪህና ቁርጥማት
➢ለራስ ህመም (ማይግሪን)
➢ለቺፌ ና ለጭርት
➢ለቋቁቻና ፎረፎር
➢ለእጢና ለእባጭ
➢ለወገብ ህመም
➢ለመካንነት ለወድም ለሴትም
➢ለጆሮና ለአይን ህመም
➢ለሆድ ህመም
➢ዘመናዊ የዋግምት አገልግሎት በተቋማችን እንሰጣለን።
👉ከኢትዮጵያ ባህላዊ ህክምና አዋቂዎች ማህበር በዘርፉ ህጋዊ የባህል ህክምና ፍቃድ ያለን ነን።
አድራሻ:-አዲስ አበባ አየር ጤና
   ስልክ ቁጥር   📲0927506650
                         📲0987133734
                         📲0956522222
ቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/+08vmUP_ntvE5NmM0


በአፈር መደርመስ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ‼

በጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ በደረሰ የአፈር መደርመስ አደጋ በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ላይ የነበሩ 8 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡

አደጋው በትናንናው ዕለት 9 ሰዓት ላይ የደረሰ ሲሆን፤ በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ሥራ በተሰማሩ ዜጎች ላይ መድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡

በአደጋው ሕይወታቸውን ያጡ ሰዎችን አስከሬን ከተደረመሰው አፈር ውስጥ የማውጣት ሥራ መከናወኑም ተገልጿል፡፡
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed




ትራምኘ ሀገራትን እያስገደዱ ነው

ኮሎምቢያን በስደተኞች ጉዳይ እንዳንበረከኩት ሀሉ ሜክሲኮንም ከጉልበታቸው ስር ማድረግ ችለዋል።

ሜክሲኮ 10 ሺህ ወታደሮችን በአሜሪካና ሜክሲኮ ድንበር በማስፈር ስደተኞችን እከላከላለው በማለቷ ለአንድ ወር ጊዜ ያክል የ25% ታሪፉ ተነሰቶላታል ።

ጉልበተኛው ትራምኘ አይነካም የተባለውን እየነኩ አይደረግም የተባለውን እያደረጉ ቀጥለዋል።


😱 👉እየኖሩ የሚከፍሉበት አማራጭ ከ #ቴምር ሪልስቴት
😱7ሳይቶችን ስርተን አስረክበናል አሁን ላይ ደግሞ ለሽያጭ ያወጣናቸው 6 ሳይቶች
❇️ ቢኖሩባቸው ምቹ ፣ ቢያከራዩዋቸው በዶላር ከፍተኛ ገቢ የሚያገኙባቸው እንዲሁም መልሰው መሸጥ ቢፈልጉ በብዙ የሚያተርፉባቸው ውብና ማራኪ አፓርትመት::
❇️ በዘመናዊ የግንባታ ጥበብ የሚገነባ
❇️በህንፃዎቻችን ላይ ያሉ ተጨማሪ አገልግሎቶች
          
          🎯1,አያት ሳይታችን
👉 2መኝታ 87ካሬ _4መኝታ 214 ካሬ
👉እየኖሩ የሚከፍሉበት አማራጭ
👉የግንባታ ሂደቱ 90%የደረሰ
           🎯2,ተክለሃይማኖት ሆስፒታል ፊት ለፊት
👉3 መኝታ 113ካሬ _119 ካሬ 3መኝታ
👉የግንባታ ሂደቱ 30% የደረሰ
👉10%ቅድመ ክፍያ
            🎯3,ፒያሳ(ሊሴ ት/ቤት ጀርባ)
👉1 መኝታ 66ካሬ_141ካሬ 3 መኝታ
👉10%ቅድመ ክፍያ
              🎯4,ጋርመንት (አፍሪካ CDC ጀርባ )
👉3 መኝታ 139ካሬ
👉የግንባታ ሂደቱ 80%የደረሰ
👉10%ቅድመ ክፍያ
👉 ከ3.9 ሚሊዮን ብር ጠቅላላ ዋጋ ጀምሮ
🍾🍾መሃል ፒያሳ ላይ አድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዝየም ፊትለፊት ከ ቴምር ሪል እስቴት
        👉30% እና ከዛ በላይ ለሚከፍል ከከፈሉት ላይ 35% ደረስ የሚደርስ ቅናሽ አዘጋጅተናል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
☎️ 0942996771


በህገወጥ ቤንዚን ሶስት የአንድ ቤተሰብ አባላት ህይወታቸውን አጡ

አደጋው የደረሰው ምዕራብ ሸዋ ዞን ጉደር ከተማ አስተዳደር ነው።እናትና አባት እድሜው አመት ከ8 ወር ከሆነው ህፃን ልጃቸው ጋር በቤንዚን በተፈጠረው የእሳት ቃጠሎ አደጋ ህይወታቸው ማለፉን የጉደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽ/ቤት አረጋግጧል።

ቅዳሜ ጥር 24 ቀን 2017 ከጠዋቱ 4 ሰዓት ላይ በጉደር ከተማ አባገዳ ቀበሌ ውስጥ አቶ ዮናስ ደጀኔ የተባለ የባለ ሶስት እግር ባጃጅ አሽከርካሪ ቤንዚን በጄሪካን ቀንሶ ቤት ውስጥ ሲያስቀምጥ በድንገት በመኖሪያ ቤቱ የእሳት አደጋ መፈጠሩን ፖሊስ ጠቁሟል።

ቃጠሎው ለአንድ ሰዓት የቆየ ሲሆን በመኖሪያ ቤቱ ላይ ከፍተኛ ውድመት እንደደረሰም ተገልጿል ። አቶ ዮናስ የተባለው የባጃጅ አሽከርካሪ እና ባለቤቱ ወይዘሮ ብርቱካን የተባለችው እናት ከእነ ልጃቸው ህይወታቸው ወዲያዉኑ ማለፉ ተነግሯል። አቶ ዮናስ ባለቤቱን እና ልጁን ከቃጠሎ ለማትረፍ ሲሞክር ህይወቱ አልፏል፡፡

የአካባቢው ነዋሪዎች እንዲሁም ፖሊሶች ግለሰቦቹን ከእሳት ለመማውጣት የሞከሩ ቢሆንም ሳይሳካለቸው መቅረቱን የሟች የወይዘሮ ብርቱካን ንጉሴ ወንድም አቶ ደበሬ ንጉሴ ለብስራት ሬዲዮ ሲናገሩ ተሰምተዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
🔜አሁን መሸጥና መግዛት ቀላል ሆኗል

የትም መዞር ሳይጠበቅብዎ በስልክዎ ብቻ እኛን በመቀላቀል ማንኛውንም መኪና ወይም ቤት መግዛት እና መሸጥ ይችላሉ።

🔣 'በሀጃዎች' ነን BEHAJA MARKET

በሀጃ ማርኬት ላይ እራሰዎ የመረጡትን እያስተዋወቁ ይሽጡ መርጠው ይግዙ።

ደላላ ወይም ነጋዴ እና ሴልስ ከሆኑ ቀዳሚ ምርጫዎ በሀጃ ማርኬት ይሁን ።

እዚህ ከመጡ የሚያጡት ነገር የለም መኪና፣ቤት፣ህንጻ፣አፖርታማ፣ሪልእስቴት ሁሉም አለ።
በሀጃ ማርኬት የሁላችንም
https://t.me/+qwKca0XCwTplY2Jk
https://t.me/+qwKca0XCwTplY2Jk
https://t.me/+qwKca0XCwTplY2Jk


በ3ቱ የአምቦ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ላይ ፍርድ ቤት ትናንት ውሳኔ አሳልፏል።

በጥምቀት ሰሞን በታቦት እያሾፉ እና እየቀለዱ በቲክ ቶክ ቪዲዮ ለቀው የነበሩት እነዚህ ሶስት ተማሪዎች:
1ኛ. ተማሪ ገመቹ ምትኩ
2ኛ. ተማሪ ካሳን አድቬንቸር
3ኛ. ተማሪ ጋዲሳ ኢቲና
ትናንት በአምቦ ዳዳቻ ወረዳ ፍርድ ቤት ቀርበው የነበረ ሲሆን እያንዳንዳቸው በ4 ወር እስር እንዲቀጡ ተወስኗል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
በ6 ወር ውስጥ የሚረከቧቸው የንግድ ቦታዎች❗️

📍 ገርጂ መብራት ሀይል

📌 ጥንቅቅ ተደርገው የተሰሩ

🌟 የፊኒሺንግ ሥራቸው በመጠናቀቅ ላይ የሚገኙ

🌟ለቢሮ ፣ ለሱቅ ፣ ለካፌና ሬስቶራንት እንዲሁም ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚጠቀሟቸው

🌟ከ20 ካሬ , እስከ 400ካሬ

🌟 35% ቅድመ ክፍያ ብቻ በመክፈል ያለቀላቸውን የንግድ ቦታዎች በተለያየ የካሬ አማራጭ ይረከባሉ❗️

የቀሩን ቦታዎች ውስን ስለሆኑ ፈጥነው ይደውሉልን❗️
   
🌟በተጨማሪም በመሀል ቦሌ ደንበል ሳይታችን ደግሞ

📌 ከ 1 - 3 መኝታ አፓርትመንቶች
📌 60% የባንክ ብድር የተመቻቸለት
📌 15% ቅድሚያ ክፍያ ብቻ

🌟ባለ 1 መኝታ አፓርትመንት

📌 70.85 ካሬ
📌 በ15% ቅድሚያ ክፍያ
📌1,052,122 ብር

🌟 ባለ 2 መኝታ አፓርትመንት

   📌109.82 ካሬ
   📌የልጆች መኝታ ፣
   📌የልብስ ማጠቢያ ክፍል
📌የሰራተኛ ክፍል እንዲሁም ሌሎች ሌሎችንም ጥንቅቅ አድርጎ የያዘ ነው❗️

በ 0977191398  ላይ ቀድመው ይደውሉ

Telegram =@selamssa
Contact= 0977191398
Email =selamesayas870@gamil.com


ማን እንደ ቤት🏘
ፓልም ሪል እስቴት🌴


ቢሮው ዛሬ ተዘግቷል‼

በዋሽንግተን የሚገኘው የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ ዋና ቢሮ ባልተጠበቀ ሁኔታ ዛሬ ተዘግቷል።

ሲኤንኤን እንደዘገበው ሰራተኞቹ ከዛሬ በኋላ ወደ ውስጥ እንዳይገቡ በኢሜል ተልኮላችዋል። ምክንያቱ ይፋ አልተደረገም።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


ምስራቅ ተፈታለች‼

📌ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ ፕሮግራም አዘጋጅ ምስራቅ ተረፈ ጥር 22 ቀን 2017 ዓ.ም በፖሊስ ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ ተብላ ወደ አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ተወስዳ ነበር።በፍርድ ቤት የ7 ቀን ጊዜ ቀጠሮ እንደ ተጠየቀባት ቢገለፅም ዛሬ ተፈታለች።
========
ወቅ
ታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g


ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ መልዕክት አስተላልፈዋል።


"ምክር ለትግራይ ህዝብ በተለይም ለትግራይ ምሁራን በተለያዩ አጋጣሚዎች እንደገለጽኩት፡ የትግራይ መሬትና ህዝብ የስልጣኔ መነሻ፣ ጋሻና የኢትዮጵያ መንግስት ጉልህ አስተዋጽኦ አድርጓል።

የትግራይ መሬትም የመንግስት አስተዳደር፣ የአስተዳደር ስርዓት እና የሀገር እሴቶች መፍለቂያ ነው። የትግራይ ህዝብ ኢትዮጵያን በመፍጠር እና በመንከባከብ ውስጥ ያለው ሚና ጥልቅ መሆኑ እሙን ነው።

የትግራይ ህዝብ በማይፋቅ ቀለም የተፃፈ ብሩህ ታሪክ ያለው ህዝብ ብቻ አይደለም; ከምንም በላይ ደግሞ የአገሩ ወዳጅ፣ የሰላምና የብልጽግና ወዳጅና ሥራ ወዳጅ ነው። ትግራይ ብዙ ምሁራንን፣ የሀይማኖት አባቶችን፣ ፖለቲከኞችን እና ህዝባቸውንና አገራቸውን የሚጠቅሙ የሀገር ሽማግሌዎችን አፍርታለች።

የትግራይ ህዝብ ከጥንት ጀምሮ የመንግስትን ምንነት ጠንቅቆ ስለሚያውቅ ከሌሎች ወንድሞቹ ጋር በመሆን ክልል መስርቷል። ይህ ብቻ ሳይሆን ክልሉ አደጋ ላይ በወደቀበት ወቅትም ቢሆን ግዛቱን በጥልቅ ዋጋ ያስጠበቀ ህዝብ ነበር።

ለዚህም ነው ከሌሎች ህዝቦች ጋር በመሆን ለሀገሩና ሉአላዊነቱ ክብር ሲል ከድሩሽ፣ ከግብፅ እና ከጣሊያን፣ በኋላም ከምዕራብ ወይም ከምስራቅ እንዲሁም ከሰሜን ወራሪ ሃይሎች ጋር ተዋግቶ መስዋእትነት የከፈለው። በተጨማሪም የዴሞክራሲ፣ የሰላምና የልማት ዋጋ ከሌሎች ወንድማማች ብሔሮች ጋር በመጋራት በኢትዮጵያ ልማት ውስጥ ትልቅ ሚና ተጫውቷል።

ሌላው የትግራይ ህዝብ ባህሪ የሀገር ፍቅር ነው። የትግራይ መሬት የኢትዮጵያ መሰረት እና ማዕከል ሆኖ እንዳገለገለ ሁሉ የትግራይ ህዝብም ልብ በአገር ፍቅር ስሜት ተሞልቷል።

የትግራይ ህዝብ በብልጽግናውም ሆነ በችግር ጊዜ ኪዳኑን ሳይክድ የአባቶቹን አደራ ጠብቋል። ማእከላዊ መንግስት በተለያዩ ዘመናት እንቅፋት ሲገጥመው ሀገሪቱን በማዳን እና ክፍተቶችን በመሙላት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል።

ከአክሱማዊ መንግሥት ውድቀት በኋላ የተፈጠረውን ክፍተት በመዝጋት ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። በዘመነ መሳፍንት ጊዜ ክፍሎቹን በማስተካከል ረገድ ትልቅ ሚና ተጫውቷል። አገራዊ አንድነትን በማረጋገጥ ረገድም ትልቅ ሚና ተጫውቷል። የትግራይ ህዝብ ታታሪ ነው። የትግራይ ህዝብ ኮረብታ ላይ ወጥቶ ያርሳል፣ ድንጋይ ይቆርጣል፣ ፈልፍሎ ቤተመንግስት ይሰራል።

ይህንን ግልጽ እና የታወቀ እውነታ ለማሳየት ማስረጃ ማቅረብ አያስፈልገኝም። የትግራይ ህዝብ ትንሽ ሰላም በነበረበት ወቅት በንግድ፣ በግብርና፣ በህንፃ፣ በኪነጥበብ፣ በቴክኖሎጂ መስክ ያከናወኗቸው ተግባራት መንገደኞች የሚገነዘቡት ሃቅ ነው። ከዚህም በላይ በፈተና የማይናወጥ በመንፈስ የጠነከረ ሕዝብ ነው።

እንደ አለመታደል ሆኖ ግን በተለይ ባለፉት መቶ ዓመታት በተለያዩ አጋጣሚዎችና ምክንያቶች በተለይም ከማዕከላዊ መንግሥት(e.g.ደርግ) ጋር ባለው ጠላትነት የትግራይ መሬት የጦር አውድማ ሆኗል፤ የትግራይ ሕዝብም የጦርነት ኢላማ ሆኗል።

ምክንያቱ ምንም ይሁን ምን መነሳት ያለበት ጥያቄ የትግራይ ህዝብ ባለፉት መቶ አመታት ከጦርነት ምን አይነት ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ጥፋቶች አተረፈ? ብለህ ጠይቀህ።በዚህ ጊዜ አንድ አስተዋይ የትግራይ ምሁር ትግራይ እና ህዝቦቿ ከጦርነቱ የበለጠ ጥቅም አግኝተዋል/ ጠፍተዋል  ብሎ መጠየቅና መልስ ማግኘት አለበት።

ሌላው ሊነሳ የሚገባው ጥያቄ ጦርነቶች ሁሉ ብቸኛው አማራጭ ነበር ወይ? ሌላ መፍትሄ አልነበረውም? የሚለው ጥያቄ መልስ ነው። እና ከአሁን በኋላ ጦርነትን ለመከላከል ምን የተሻለ ዘዴ ነው? ጥያቄውን መጠየቅ እና መልሱን ማግኘት አስፈላጊ ነው. አሳዛኙ ነገር የትግራይ ህዝብ የትላንት ቁስሉን ሳያገግም አሁንም በጦርነት ወሬ  በፍርሃት እየኖረ ነው።

እንዲህ ዓይነቱን አደጋ እንዴት መቋቋም እንደሚቻል ተረጋግቶ መወያየት ያለበት ጉዳይ መሆኑ ከጠቢባን የተሰወረ አይደለም። ስለዚህ የትግራይ ተወላጆች በፖለቲካ፣ በቢዝነስ፣ በደህንነት፣ በአካዳሚክ እና በሚዲያ እና በሌሎች ዘርፎች የተሰማሩ ምሁራን እስካሁን የተከፈለው ዋጋ በቂ ነው፣ ከጦርነት ምንም ትርፍ የለም መንገዱን መጨረስ ያስፈልጋል።

በተጨማሪም ከፌዴራል መንግስትና ከሌሎች ሃይሎች ጋር ያላችሁን አለመግባባት በሀገሪቱ ህገ መንግስት መሰረት እና በዲሞክራሲያዊ መንገድ ለመፍታት ዝግጁ እንድትሆኑ አሳስባለሁ።

በፌዴራል መንግሥት በኩል በሁሉም ጉዳዮች ላይ በመወያየት፣ የሃሳብ ልዩነቶችን እንደ የአመለካከት ልዩነት ወስዶ ግን በተረዳንባቸው አገራዊ ጉዳዮች ላይ ተስማምተን እንድንሠራ የሚያደርግ ሁኔታ እንዳለ በመገንዘብ ወደ ቀድሞ ሁኔታው ​​እንዲመለስ ተነጋግረናል። እንደገና አብረን እንድንሰራ እመክራለሁ>> ብለዋል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ⤵️
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
ይህንን በቅንነት ሰብስክራይብ በማድረግ ተባበሩ ⤵️
https://www.youtube.com/channel/UCrdWHrcXNEhMfbp1ucgxd1g
ማስታወቂያ🔜@wasumohammed


📌ሞክሩቱ‼

ፕሮጀክት 1️⃣
https://t.me/PAWSOG_bot/PAWS?startapp=yUVkpXex

📌የፈረንጆቹ አዲስ ዓመት አዲስ ፕሮጀክት ይፋ ሆኗል።በቴሌግራም ኮይን መስሪያ ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ start ብሎ መጀር ይቻላል።
👇ፕሮጀክት 2️⃣👇👇
https://t.me/sigmatonbot/app?startapp=ref_8eafct

📌ADS.
መስራት ለምትፈልጉ Stars በቅርቡ ይፋ የሆነ አሪፍ ፕሮጀክት ነው። ከስር በተቀመጠው ሊንክ Start በማለት ካሁኑ ስሩ❗
👇👇ፕሮጀክት 3️⃣👇👇
https://t.me/Stars_MeBot/stars?startapp=507730493



Показано 18 последних публикаций.