University Students


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский
Категория: Технологии


ይህ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተወዳጅነትን ያተረፈ ለሁሉም ተማሪዎች የተከፈተ ጠቃሚ ቻናል ነው፣
Buy ads: https://telega.io/c/+BmKx2NUG8Nc1ZTU0
አባል ለመሆን ከታች 👇👇
🔸መረጃ እና መልእክት ለመላክ 📧 @Ethiiostudents_bot

Связанные каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Категория
Технологии
Статистика
Фильтр публикаций


ኢንስታግራም በቲክቶክ ላይ የበላይነት ለመዉሰድ የተለየ የሪልስ መተግበሪያን ሊጀምር መሆኑ ተሰማ

ኢንስታግራም በቻይና ባለቤትነት የተያዘው የቲክ ቶክ የወደፊት ዕጣ በአሜሪካ ውስጥ እርግጠኛ ስላልሆነ ሬልስ የተሰኘውን አጭር የቪዲዮ ባህሪን አንድ የተለየ መተግበሪያ ለማስጀመር እያሰበ ነው ተብሏል።

በቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ ላይ ያተኮረ የቢዝነስ ህትመት ዘ ኢንፎርሜሽን እንደዘገበው የማህበራዊ ሚዲያው ዋና አስተዳዳሪ አደም ሞሴሪ በዚህ ሳምንት ሊኖር ስለሚችለው እርምጃ ለሰራተኞቹ ተናግረዋል።

የኢንስታግራም የወላጅ ኩባንያ ሜታ በሪፖርቱ ዙሪያ ወዲያውኑ ምላሽ አልሰጠም።

በጥር ወር የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክ ቶክን የ75 ቀናት ማራዘሚያ በመስጠት የቀድሞ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን የተፈረመውን ቲክቶክን መሸጥ ወይም ማገድን የሚጠይቀዉን ህግን ለማክበር መገደዳቸዉ ይታወሰል።

በወቅቱ "በዩናይትድ ስቴትስ" እና በቻይናው ባለቤቱ ባይትዳንስ መካከል የ 50 በ50 ሽርክና እንደሚፈልግ በመግለጽ ኩባንያውን የሚመራ የጋራ ኩባንያ ሊኖር እንደሚችል ተመላክቷል።

✅ University News ✅
✅ University News ✅


✨አዲስ መድረክ! አዲስ ዕድል!✨

🥇 ለተሳካ ገንዘብ ማውጣት አባላታችንን እናክብ፣!

🔥አሁን በAllied Gold ይቀላቀሉ – የእርስዎ ስኬት እዚህ ይጀምራል!🔥

✅ በኦንላይን ገቢ መፍጠር ቀላል ነው!

✅ ከምርጦች ጋር በመተባበር ወርቅ ይዘው ይምጡ!

ለምን Allied Gold?
✔️ በ100,000+ ኢትዮጵያውያን የተረጋገጠ እምነት
✔️ በደህንነት የተጠበቀ ወርቅ ኢንቨስትመንት
✔️ 24/7 የዋስትና ያለው የብር ማውጣት
የውርድ መስመር ኮሚሽን ይጋብዙ:36%

Sign up link:https://alliedgd.cc/?invitation_code=B6F40
Official channel:https://t.me/Allied_Gold


አንድ 12ኛ ክፍል ተፈታኝ ተማሪ የግድ ሊያውቃቸው የሚገቡ የማትስ ፎርሙላወች!!!


1. Pythagorean theorem: a² + b² = c²

2. Quadratic formula: x = (-b ± √(b² - 4ac)) / 2a

3. Distance formula: d = √((x₂ - x₁)² + (y₂ - y₁)²)

4. Slope-intercept form of a line: y = mx + b

5. Point-slope form of a line: y - y₁ = m(x - x₁)

6. Midpoint formula: ((x₁ + x₂)
/2, (y₁ + y₂)/2)

7. Law of sines: a/sin A = b/sin B = c/sin C

8. Law of cosines: c² = a² + b² - 2ab cos C

9. Sum of angles in a triangle: A + B + C = 180°

10. Area of a triangle: A = (1/2)bh

11. Volume of a sphere: V = (4/3)πr³

12. Volume of a cylinder: V = πr²h

13. Volume of a cone: V = (1/3)πr²h

14. Surface area of a sphere: A = 4πr²

15. Surface area of a cylinder: A = 2πr² + 2πrh

16. Surface area of a cone: A = πr² + πrs, where s is the slant height

17. Binomial theorem: (a + b)ⁿ = Σ(n choose k)a^(n-k)b^k, where Σ is the sum from k=0 to n, and (n choose k) is the binomial coefficient

18. Fundamental theorem of calculus: ∫a^b f(x) dx = F(b) - F(a), where F is the antiderivative of f

19. Derivative of a constant: d/dx(c) = 0

20. Power rule for derivatives: d/dx(xⁿ) = nx^(n-1)

21. Product rule for derivatives: d/dx(fg) = f'g + fg'

22. Quotient rule for derivatives: d/dx(f/g) = (f'g - fg')/g²

23. Chain rule for derivatives: d/dx(f(g(x))) = f'(g(x))g'(x)

24. Mean value theorem: if f is continuous on [a,b] and differentiable on (a,b), then there exists c in (a,b) such that f'(c) = (f(b) - f(a))/(b-a)

25. Intermediate value theorem: if f is continuous on [a,b], then for any y between f(a) and f(b), there exists c in [a,b] such that f(c) = y

26. Rolle's theorem: if f is continuous on [a,b] and differentiable on (a,b), and if f(a) = f(b), then there exists c in (a,b) such that f'(c) = 0

27. Integration by substitution: ∫f(g(x))g'(x) dx = ∫f(u) du, where u = g(x)

28. Integration by parts: ∫u dv = uv - ∫v du

29. L'Hopital's rule: if lim(x → a) f(x)
/g(x) = 0/0 or ∞/∞, then lim(x → a) f(x)/g(x) = lim(x → a) f'(x)/g'(x)

30. Taylor series: f(x) = Σ(n=0 to ∞) f^(n)(a)
/n!(x-a)^n, where f^(n) is the nth derivative of f

31. Euler's formula: e^(ix) = cos(x) + i sin(x)

32. De Moivre's theorem: (cos x + i sin x)^n = cos(nx) + i sin(nx)

33. Fundamental trigonometric identities: sin² x + cos² x = 1, 1 + tan² x = sec² x, 1 + cot² x = csc² x

34. Double angle formulas: sin 2x = 2sin x cos x, cos 2x = cos² x - sin² x, tan 2x = (2tan x)/(1 - tan² x)

35. Half angle formulas: sin(x/2) = ±√((1 - cos x)
/2), cos(x/2) = ±√((1 + cos x)/2), tan(x/2) = ±√((1 - cos x)/(1 + cos x))

36. Sum-to-product formulas: sin A + sin B = 2sin((A+B)
/2)cos((A-B)/2), cos A + cos B = 2cos((A+B)/2)cos((A-B)/2), sin A - sin B = 2cos((A+B)/2)sin((A-B)/2), cos A - cos B = -2sin((A+B)/2)sin((A-B)/2)

37. Product-to-sum formulas: cos A cos B = (1/2)(cos(A-B) + cos(A+B)), sin A sin B = (1/2)(cos(A-B) - cos(A+B)), sin A cos B = (1/2)(sin(A+B) + sin(A-B)), cos A sin B = (1/2)(sin(A+B) - sin(A-B))

38. Hyperbolic functions: sinh x = (e^x - e^-x)
/2, cosh x = (e^x + e^-x)/2, tanh x = sinh x/cosh x

39. Inverse trigonometric functions: arcsin x, arccos x, arctan x

40. Logarithmic identities: log(xy) = log x + log y, log(x/y) = log x - log y, log x^n = n log x

41. Exponential identities: e^x+y = e^x e^y, (e^x)^n = e^(nx), e^0 = 1

42. Binomial coefficients: (n choose k) = n!/(k!(n-k)!)

43. Pascal's triangle: each entry is the sum of the two entries above it

44. Fermat's little theorem: if p is a prime and a is not divisible by p, then a^(p-1) ≡ 1 (mod p)

45. Chinese remainder theorem: if m₁, m₂, ..., mₙ are pairwise coprime integers and a₁, a₂, ..., aₙ are any integers, then there exists an integer x that satisfies the system of congruences x ≡ a₁ (mod m₁), x ≡ a₂ (mod m₂), ..., x ≡ aₙ (mod mₙ)


✅ University News ✅
✅ University News ✅


ለመጀመሪያ ዲግሪ እና PGDT ትምህርት ፈላጊዎች በሙሉ፡

የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በ2017 ዓ/ም የትምህርት ዘመን ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው የመግቢያ መስፈርት መሰረት በርቀት (Distance) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም በ PGDT ተማሪዎችን ተቀብሎ ማሰልጠን ይፈልጋል፡፡
በመሆኑም መስፈርቱን የምታሟሉና መማር የምትፈልጉ አመልካቾች እስከ መጋቢት 10 ቀን 2017 ዓ/ም ድረስ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን የምታመለክቱባቸውን የትምህርት መስኮች ዝርዝር ከታች መመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የማመልከቻ መስፈርት
 በትምህርት ሚኒስቴር የመግቢያ መስፈት መሰረት ለበለጠ መረጃ የዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ይመልከቱ፡፡
ለምዝገባ የሚያስፈልጉ ሰነዶች/ማስረጃዎች
 የትምህርት ማስረጃ ዋናውና ፎቶ ኮፒ፣
 የብቃት ማረጋገጫ (COC) (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ኦፊሻል ትራንስክርፒት (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ኮስት ሸሪንግ የተከፈለበት ደረሰኝ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 የስራ ልምድ (ለሚያስፈልጋቸው ብቻ)
 ለማመልከቻ የተከፈለበት ኦርጅናልና አንድ ደረሰኝ እና የማይመለስ 2 ፎቶ ኮፒ ደረሰኝ (Application fee 300 ብር)

የማመልከቻ ቦታ፣
 በባሕር ዳር፣ጎንደር፣ደሴ፣ደ/ብርሃነ፣ አዲስ አበባ ፣ ደብረ ማርቆስ ፣ ፍኖተ ሰላም እና ሞጣ -እነሴ ማዕከላት (የሁሉም አመልካቾች ምዝገባ በርቀት ትምህርት ማዕከላት ይሆናል፡፡)

ተጨማሪ ማሳሰቢያዎች፡-
1. ሪሚዲያል በመንግስት ተቋም ተምራችሁ ያጠናቀቃችሁ ተማሪዎች፡-
ኦፊሻል ትራንስክርፒት እና ኮስት ሸሪንግ የከፈላችሁበትን ደረሰኝ ይዛችሁ መመዝገብ ትችላላችሁ

2. ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚቀርብ የሪሚዲያል ውጤት ተቀባይነት የለውም

3. የቀድሞው ትምህርት ፖሊሲ 12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃ ተቀባይነት የለውም

4. በዲፕሎማ ፣ በሪሚዲያልና ዲግሪ የሚመዘገቡ አመልካቾች በምዝገባ ወቅት ኦፊሻል ትራንስክርፕች በፖስታ ሳጥን ቁጥር 79 ማስላክ አለባቸው፣

5. በሀገር አቀፍ ደረጃ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈተና ላልተዘጋጀላቸው የትምህርት ዘርፎች ተቋሙ የሚያዘጋጀውን የመግቢያ ፈተና መውሰድ አለባቸው፡፡ የፈተናው ቀን እና የቅበላ ውጤት ይፋ የሚደረግበትን ቀን በውስጥ ማስታወቂያ እንዲሁም በዩኒቨርሲቲው ሬጅስትራር ድረ-ገጽ https://bdu.edu.et/registrar/ ወይም የፌስቡክ ገጽ ወደ ፊት ይገለፃል

6. በቂ የተማሪ ቁጥር የማያመለክትባቸው የትምህርት መስኮች አይከፈቱም

7. ከዚህ በፊት ለመማር ተመዝግበው ባቋረጡት የትምህርት መስክ በተመሳሳይ የቅበላ አይነት መመዝገብ አይቻልም

8. ለPGDT አመልካቾች በመምህርነት ሙያ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቁ

✅ University News ✅
✅ University News ✅


New platform!New platform!

Congratulations to members for successful withdrawalJoin now and you will succeed in Allied Gold.Generating income online is actually very simple.

Choose the best company to cooperate with and you will succeed.

If you encounter any problems, please contact the online customer service directly, we are always at your service.

Sign up link:https://www.alliedgoldinvestment.com/?invitation_code=051CB

Official channel link:https://t.me/Allied_Gold


#ራስ_ገዝ_ዩኒቨርሲቲ

የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ራስ ገዝ አስተዳደር ስትራቴጂክ ዕቅድ እና የሴኔት ሕግ ለማዳበር የተዘጋጀ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ነው።

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያው ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ መሆኑ ይታወቃል።

በቀጣይ ራስ ገዝ ለመሆን ዝግጅት እያደደረጉ ያሉ ዘጠኝ ዩኒቨርሲቲዎች፦

➫ መቐለ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፣
➫ ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ እና
➫ አርባ ምንጭ ዩኒቨርስቲ።

✅ University News ✅
✅ University News ✅


#EntranceExam #2017

" ፈተናው ስታንዳርዱን ፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል " - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

የ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በተማሩበት ሥርዓተ ትምህርት ይዘት እየተዘጋጀ እንደሆነ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት አሳውቋል።

አገልግሎቱ ፤ " የ2017 ዓ.ም ተፈታኝ ተማሪዎች ከ9ኛ - 10ኛ በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣ ከ11ኛ - 12ኛ ደግሞ በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው " ብሏል።

" ነገር ግን በ2015 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በናሙናነት በተመረጡ ት/ቤቶች የስርዓተ ትምህርት የሙከራ ትግበራ ላይ የተሳተፉ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች 10ኛ ከፍልን በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ናቸው " ሲል ገልጿል።

በአማራ ክልል በ2016 የትምህርት ዘመን መፈተን ሲገባቸው በጸጥታ ችግር ምክንያት ሳይፈተኑ የቀሩና የ11ኛ ክፍልን በነባሩ ሥርዓተ ትምህርት የተማሩ ት/ቤቶች ላይ የነበሩ ተማሪዎች በ2017 ዓ.ም  የሚፈተኑ እንዳሉም ጠቁሟል።

በዚህም " የ2017 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ መልቀቂያ ፈተና ከላይ የተገለጹትን ሶስቱንም ነባራዊ ሁኔታዎች ከግምት ውስጥ ባስገባ እና ሁሉንም የዘመኑን ተፈታኝ ተማሪዎች በማከለ መንገድ ስታንዳርዱን ፣ ደህንነቱንና ሚስጢራዊነቱን ጠብቆ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል " ሲል አሳውቋል።

የፈተና ዝግጅቱ፡-

1) ከ9ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከነባሩ ሥርዓተ ትምህርት፣

2) ከ10ኛ ክፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣

3) ከ11ኛ ከፍል በነባሩና በአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት ላይ ተመሳሳይ ይዘቶች፣

4) ከ12ኛ ከፍል ሙሉ በሙሉ ከአዲሱ ሥርዓተ ትምህርት መሰረት የሚዘጋጅ እንደሆነ ተገልጿል።

ከላይ የተዘረዘረው የዝግጅት ሂደት በሁሉም የትምህርት ዓይነቶች ላይ እንደተጠበቀ ሆኖ የኢኮኖሚክስ የትምህርት ዓይነት ግን በስርዓተ ትምህርቱ አዲስ የተጀመረ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በ12ኛ ክፍል ይዘት ላይ ብቻ ተመስርቶ የሚዘጋጅ እንደሆነ ተመላክቷል።

በአጠቃላይ ሁሉም ተማሪዎች ከ9ኛ -12ኛ ክፍል በየተማሩበት የሥርዓተ ትምህርት ይዘት ላይ መመስረት ፈተናው እንደሚዘጋጅ አውቀው ተገቢውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አገልግሎት መ/ቤቱ አሳስቧል።

ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ወላጆች፣ መምህራንና መላው የትምህርት ማህበረሰብ ተገቢውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ጥሪ ተላልፏል።

የዘንድሮ ሀገር አቀፉ የ12ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና መቼ እንደሚሰጥ እስካሁን የተወሰነ ነገር የለም።


✅ University News ✅
✅ University News ✅


"የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ውጤት እስከ ነገ ይለቀቃል።" - ትምህርት ሚኒስቴር

በግል የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና የወሰዱ ተፈታኞች ውጤት እስካሁን አልተለቀቀም።

ከዚህ ጋር በተያያዘ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመውጫ ፈተና ተፈታኞች ቅሬታቸውን ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ አቅርበዋል።

ውጤቱ ለምን ከመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች እኩል አልተለቀቀም ስንል የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራርን ጠይቀናል።

ለመጀመሪያ ጊዜ የመውጫ ፈተና የሚወስዱ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተፈታኞችን ክፍያ የሚፈፅሙት ተቋማቱ መሆናቸውን አመራሩ ገልፀዋል።

ይሁን እንጂ ተቋማቱ ክፍያውን ባለመፈፀማቸው ውጤት መለቀቅ ላይ መዘግየት እንዳጋጠመ ኃላፊው ተናግረዋል።

አሁን ላይ ብዙዎቹ የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ክፍያውን እየፈፀሙ በመሆናቸው የተፈታኞቹ ውጤት እስከ ነገ ቅዳሜ የካቲት 8/2017 ዓ.ም እንደሚለቀቅ ኃላፊው ለቲክቫህ አረጋግጠዋል።

የመውጫ ፈተናውን በግል የወሰዱ ድጋሜ ተፈታኞች ውጤትም ወደየተፈተኑበት ተቋማት ይላካል ብለዋል።

✅ University News ✅
✅ University News ✅


2017 midyear exit exam result Feb 13, 2025.pdf
1.3Мб
የ2017 ዓ/ም የዓመቱ አጋማሽ የመውጫ ፈተና ለተቋማት በተላከው መሰረት አንዳንድ ተቋማት ውጤቱን ለተማሪ እያጋሩ ናቸው።

ይህ ከላይ የተያያዘው የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመውጫ ፈተና ውጤት ነው።

የፋይሉ ባለቤት የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች ህብረት ነው።

✅ University News ✅
✅ University News ✅


#Exit_Exam_Result

ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።

https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።

በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።


✅ University News ✅
✅ University News ✅


የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ ይደረጋል፡፡ - ትምህርት ሚኒስቴር
ሀገር አቀፍ የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም በመላ ሀገሪቱ በ87 የፈተና ማዕከላት መሰጠቱ ይታወቃል፡፡

ከፈተናው ጋር በተያያዘ በርካታ ቅሬታዎች ለቲክቫህ ዩኒቨርሲቲ ደርሰዋል፡፡ በተለይ የComprehensive Nursing ተፈታኝ ተማሪዎች፥ ፈተናው ከBlue Print ውጪ የተዘጋጀ እንደነበር በመግለፅ ትምህርት ሚኒስትር ለቅሬታቸው አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጣቸው ጠይቀዋል፡፡

የመውጫ ፈተና ውጤት ከሁለት ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚደረግ ከትምህርት ሚኒስቴር መስማቱን የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪዎች ህብረት ለቲክቫህ ገልጿል፡፡

ሚኒስቴሩ ከComprehensive Nursing የመውጫ ፈተና ጋር ተያይዞ የቀረበ ቅሬታን እያጣራ እንደሚገኝ ለህብረቱ አስረድቷል፡፡

በዚህም ከሁለት ቀናት በኋላ (ረቡዕ/ሐሙስ) አጠቃላይ የመውጫ ፈተና ውጤት ይፋ እንደሚደረግ ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡

✅ University News ✅
✅ University News ✅


#MoE

አርብ ጥር 30/2017 ዓ.ም ጠዋት 5፡30 የሚጀመረው የመውጫ ፈተና ወደ 7፡30 እንዲሁም ከሰዓት 8፡30 የሚጀመረው ፈተና ወደ 10፡30 የተቀየረ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አረጋግጧል።

የመፈተኛ ማዕከላት በነበሩበት የሚቀጥሉ መሆኑ ተገልጿል።

✅ University News ✅
✅ University News ✅



Показано 13 последних публикаций.