አርሰናል ማድሪድን ደመሰሰው !
በሁለተኛ ዙር በሳንቲያጎ በርናባው በተደረገው የቻምፒየንስ ሊግ ሩብ ፍፃሜ ጨዋታ አርሰናል 2ለ1 ማሸነፍ ችሏል።
የአርሰናልን ጎሎች ሳካ እና ማርቲኔሊ ሲያስቆጥሩ የሪያል ማድሪድን ብቸኛ ጎል ቪኒሽየስ ማስቆጠር ችሏል።
አርሰናል በድምር ውጤት ሪያል ማድሪድን 5ለ1 በሆነ ሰፊ ውጤት በማሸነፍ ግማሽ ፍፃሜውን ተቀላቅሏል።
አርሰናል በቀጣይ በግማሽ ፍፃሜው ከፒኤስጂ ጋር ተገናኝቷል!
@BisratsportTm