የአቡነ ጎርጎሪዬስ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ለቡ ቅርንጫፍ በጎ አድራጎት ክበብ( Charity Club) በስለእናት የህጻናት መርጃ ድርጅት በመገኘት ችግር ላለባቸው ህጻናት እና የአእምሮ እክል ያለባቸውን በመጎብኘት የገናን በዓል በማስመልከት የንጽህና መጠበቂያ፣የተለያዪ አልባሳት፣ጫማዎች፣ደረቅ ምግቦች ድጋፍ አደረጉ።
በልገሳ መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የክበቡ አባላት ተማሪዎች በአዩት ነገር የተሰማቸውን ሀሳብ በተማሪ ዮሃና ዳዊት እና ተማሪ አትናቲዎስ ሰለሞን ያጋሩ ሲሆን በቀጣይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በግል ሆነ በት/ቤት ደረጃ ልገሳችሁን
እንድታደርጉ መልዕታቸውን በማስተላለፍ በበጎ አድራጎት ክበብ ስም ለረዳችሁን ተማሪዎች እና ወላጆች ከልብ እናመሰግናለን።
በልገሳ መርሀ ግብሩ ላይ የተገኙት የክበቡ አባላት ተማሪዎች በአዩት ነገር የተሰማቸውን ሀሳብ በተማሪ ዮሃና ዳዊት እና ተማሪ አትናቲዎስ ሰለሞን ያጋሩ ሲሆን በቀጣይ የት/ቤታችን ማህበረሰብ በግል ሆነ በት/ቤት ደረጃ ልገሳችሁን
እንድታደርጉ መልዕታቸውን በማስተላለፍ በበጎ አድራጎት ክበብ ስም ለረዳችሁን ተማሪዎች እና ወላጆች ከልብ እናመሰግናለን።