ሚዛኑ ይስተካከል
~~~~~~~~~~
«በዚህ ዘመን አብዛኛው ሰው ዑለማን የሚለይበት (የሚገምትበት) ሚዛን ተዛብቷል። ደራሽ (መሳጭ) የሆነን ተግሳጽ ያስተላለፈን፣ ታዳሚ በበዛበት ሙሐደራ ያደረገን፣ ተውቦ የጁሙዕ (ዕለት) ኹጥባ (ምክር) ያስተላለፈን በፈትዋ (ብይን) ጉዳይ የሚመለሱበት ዓሊም (አዋቂ)ና ከርሱ እውቀት የሚወሰድ አድርገው ይወስዳሉ። ይኼ አስከፊ አደጋ ነው፣ መዘዙም የሚንሰራፋ፣ ጉዳቱም ተዛማች ነው። በጥብቅ የሚወገዝ እንደሆነው ሁሉ። ደግሞም እውቀትን ባለቤቱ ወዳልሆነው ማስጠጋት ነው የሚሆነው።!
“(አንድ) ጉዳይ ባለቤቱ ወዳልሆነው ከተጠጋ ቂያማን ተጠባበቅ”»
ሸይኽ ዐብዱሰላም በርጂስ
[عوائق الطلب (ص: ٣٣)]
•┈┈•◈◉✹❒🔸❒✹◉◈•┈┈•
©ሱቡሉ ሰላም-سبل السلام
https://t.me/AbubilalIbnuseid
~~~~~~~~~~
«በዚህ ዘመን አብዛኛው ሰው ዑለማን የሚለይበት (የሚገምትበት) ሚዛን ተዛብቷል። ደራሽ (መሳጭ) የሆነን ተግሳጽ ያስተላለፈን፣ ታዳሚ በበዛበት ሙሐደራ ያደረገን፣ ተውቦ የጁሙዕ (ዕለት) ኹጥባ (ምክር) ያስተላለፈን በፈትዋ (ብይን) ጉዳይ የሚመለሱበት ዓሊም (አዋቂ)ና ከርሱ እውቀት የሚወሰድ አድርገው ይወስዳሉ። ይኼ አስከፊ አደጋ ነው፣ መዘዙም የሚንሰራፋ፣ ጉዳቱም ተዛማች ነው። በጥብቅ የሚወገዝ እንደሆነው ሁሉ። ደግሞም እውቀትን ባለቤቱ ወዳልሆነው ማስጠጋት ነው የሚሆነው።!
“(አንድ) ጉዳይ ባለቤቱ ወዳልሆነው ከተጠጋ ቂያማን ተጠባበቅ”»
ሸይኽ ዐብዱሰላም በርጂስ
[عوائق الطلب (ص: ٣٣)]
•┈┈•◈◉✹❒🔸❒✹◉◈•┈┈•
©ሱቡሉ ሰላም-سبل السلام
https://t.me/AbubilalIbnuseid