ታቦቴ ተፌዘበት ባሉበት አፋቸው ቁርኣንን እንኳን አቃጠለ ብለው ያዜማሉ።
የጥምቀት በዓል ተከትሎ በሃይማኖታዊ ስርዓቱ ላይ ያፌዙ ልጆች ነበሩ። አሁንም ድርስ እያፌዙ ያሉ አሉ።ልጆቹ አሁን እልህ ይዟቸው ፊታቸውን እየሸፈኑ ማሾፉን ቀጥለዋል።ልጆቹ ቢያገኙዋቸው ምን ሊያደርጉዋቸው እንደሚችሉ ሰሞኑን በተለያየ ቦታዎች ላይ እየተሰጡ ያሉ ኮመንቶች መመልከት በቂ ነው ። አለፍ ሲልም ቤተክርስትያኗም በግልፅ ይህን ድርጊት ብላ ባትገልፀውም ፣ከዚህ ድርጊት በዃላ በሃይማኖታዊ ስርኣቶቼ ላይ የሚቀልድ ከአሁን በዃላ አልታገሰም ብላ ገልፃለች።
ትላንት አንድ ግዜ ክርስቲያን ነኝ ሌላ ግዜ ሃይማኖት አልባ ነኝ ያለ ኢራቃዊ ሲውዲን ውስጥ በ 2023 በሙስሊሞች በአል ቀን ( ኢደል አደሐ) ቁርኣንን በአደባባይ በፖሊስ ተጠብቆ አቃጥሏል። ይህ ግለሰብ በዚህም ክስ ዛሬ ሀሙስ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ነበረው። የመጨረሻው ፍርድ ቀድሞ ወደ ጀሀነም ጀግኖች ሸኝተውታል።
የጥምቀት በዓል ተከትሎ በሃይማኖታዊ ስርዓቱ ላይ ያፌዙ ልጆች ነበሩ። አሁንም ድርስ እያፌዙ ያሉ አሉ።ልጆቹ አሁን እልህ ይዟቸው ፊታቸውን እየሸፈኑ ማሾፉን ቀጥለዋል።ልጆቹ ቢያገኙዋቸው ምን ሊያደርጉዋቸው እንደሚችሉ ሰሞኑን በተለያየ ቦታዎች ላይ እየተሰጡ ያሉ ኮመንቶች መመልከት በቂ ነው ። አለፍ ሲልም ቤተክርስትያኗም በግልፅ ይህን ድርጊት ብላ ባትገልፀውም ፣ከዚህ ድርጊት በዃላ በሃይማኖታዊ ስርኣቶቼ ላይ የሚቀልድ ከአሁን በዃላ አልታገሰም ብላ ገልፃለች።
ትላንት አንድ ግዜ ክርስቲያን ነኝ ሌላ ግዜ ሃይማኖት አልባ ነኝ ያለ ኢራቃዊ ሲውዲን ውስጥ በ 2023 በሙስሊሞች በአል ቀን ( ኢደል አደሐ) ቁርኣንን በአደባባይ በፖሊስ ተጠብቆ አቃጥሏል። ይህ ግለሰብ በዚህም ክስ ዛሬ ሀሙስ ፍርድ ቤት ቀጠሮ ነበረው። የመጨረሻው ፍርድ ቀድሞ ወደ ጀሀነም ጀግኖች ሸኝተውታል።