"እውነት የሚባለው ነገር ከምናየው፣ ከማናየው፣ ከምናምንበትና ከማናምንበት የተቀመመ መሆኑን መረዳት የሚያስፈራራ፣ በትንሹም ተስፋ የሚያስቆርጥ ነገር አለው አይደል? በማንፈልገው 'ተበዳይነታችን' ውስጥ ባናወራውም የራሳችን ተሳትፎ ይኖርበታል። ምንም ብንክድ አወዳደቃችን ውስጥ የኛ ኃሳብ በማይታይ መልክ ተቀምጧል ('እዚህ ምን አደርጋለሁ?' እያለ)። ሌሎች ድርጊት ውስጥ ያለው ማጥፊያ ሴራ በእኛ የታበየ የቂሎች ሳቅና ድጋፍ የታጀበ መሆኑን እንስተዋለን።"
**
-አዳም ረታ
( እቴ ሜቴ ሎሚ ሽታ)
@AdamuReta
@isrik
**
-አዳም ረታ
( እቴ ሜቴ ሎሚ ሽታ)
@AdamuReta
@isrik