እንግሊዛዊው የሊቨርፑል የመስመር ተጨዋች አሌክሳንደር አርኖልድ የፈረንሳይ ሊጉን ክለብ ናንትስ ለመግዛት በንግግር ላይ መሆኑ ተገልጿል።
አሌክሳንደር አርኖልድ የስምንት ጊዜ የፈረንሳይ ሊግ አሸናፊውን ክለብ ናንትስ ለመግዛት ከክለቡ ባለቤቶች ጋር መነጋገሩም ተገልጿል።
አሌክሳንደር አርኖልድ ክለቡን ለመግዛት ከቀናት በፊት ባለቤቶቹን ማነጋገሩ እና 140 ሚልዮን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ ለግዢው ማቅረቡን የፈረንሳይ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
አርኖልድ ከዚህ በፊት የፈረንሳዩን " Formula 1 " ቡድን አልፊን " F1 " ቡድን አነስተኛ ድርሻ መግዛቱ ይታወሳል።
@BBC_SPORT_ETH1
@BBC_SPORT_ETH1
አሌክሳንደር አርኖልድ የስምንት ጊዜ የፈረንሳይ ሊግ አሸናፊውን ክለብ ናንትስ ለመግዛት ከክለቡ ባለቤቶች ጋር መነጋገሩም ተገልጿል።
አሌክሳንደር አርኖልድ ክለቡን ለመግዛት ከቀናት በፊት ባለቤቶቹን ማነጋገሩ እና 140 ሚልዮን ዩሮ የሚደርስ ገንዘብ ለግዢው ማቅረቡን የፈረንሳይ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
አርኖልድ ከዚህ በፊት የፈረንሳዩን " Formula 1 " ቡድን አልፊን " F1 " ቡድን አነስተኛ ድርሻ መግዛቱ ይታወሳል።
@BBC_SPORT_ETH1
@BBC_SPORT_ETH1