Фильтр публикаций


"እናንተስ አትፍሩ፤ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንድትሹ አውቃለሁና፤ እንደ ተናገረ ተነሥቶአልና በዚህ የለም፤ የተኛበትን ስፍራ ኑና እዩ።" (ማቴዎስ 28፡5-6)

እንኳን ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሳኤ በዓል በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን!

አዎ፣ ፍርሃት ይብቃ! ያ በጨለማ መቃብር ውስጥ የነበረው የሚመስለው ተስፋችን፣ ቃሉን ጠብቆ፣ የሞትን እስራት በጣጥሶ፣ በክብርና በኃይል ተነስቷል! መቃብሩ ባዶ ነው! የህይወት ጌታ ህያው ነው!

ይህ የትንሳኤው ብርሃን ፍርሃትን ሁሉ ከልባችን ያርቅልን፤ የሀዘንን ሌሊት በደስታ ንጋት ይለውጥልን። የትንሳኤው ኃይል በህይወታችን፣ በቤታችን፣ በአገራችን ላይ ይስራ!

በዓሉ የሰላም፣ የጤና፣ የፍቅር፣ የመተሳሰብና የታደሰ ተስፋ ይሁንልን!
ፈጣሪ ሀገራችንን ኢትዮጵያን ሰላም ያድርግልን፤ በምህረቱም ይጎብኘን! 🙏🙏

@EntranceHubEthiopia


የModel ውጤት ማየት ትችላላችሁ✔️
የዛሬው ፈተና ውጤት ነገ ይለቀቃል።
ውጤት ለማየት Home page ለይ "What's New" በሚለው Announcement ውስጥ ተለቋል።


Check your Model Exam Result👍.


#Model Exam
ነገ የመጨረሻውን Exam ቀን ይሆናል🫡።
እስካሁን የነበረው Exam እንዴት ነበር?


" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።

ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል።

ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።

ቲክቫህ ኢትዮጵያ


It's Exam Time!!!


physics_examier.pdf
4.0Мб
Physics examiner program!

የነገው ሙሉ ፕሮግራም ውሎ!

ፈተና ላይ ሊመጡ የሚችሉትን የጥያቄ አይነቶች፣ ሊያሸውዱ የሚችሉ ነጥቦችን፣ እና ፈታኞች ትኩረት የሚያደርጉባቸውን ቁልፍ ሀሳቦች አስቀድመን መለየት።
○ ሂደት: ለእያንዳንዱ ወሳኝ ርዕስ፣ የሚከተሉትን ጥያቄዎች እንጠይቃለን፦ Check ፈታኙ ከዚህ ርዕስ ምን ሊጠይቅ ይችላል? (የ ፅንሰ-ሀሳብ? የ ስሌት? የ ግራፍ ትርጓሜ? ንፅፅር?)

○ Check ተማሪዎችን ለማሸወድ የትኛው ነጥብ ላይ ሊጠቀሙ ይችላሉ? (ለምሳሌ ዩኒት መቀያየር፣ ልዩ ሁኔታዎች፣ ተመሳሳይ የሚመስሉ መልሶች...)

○ Check ይህንን ጥያቄ ለመመለስ በጣም አስፈላጊው ቁልፍ ነጥብ ወይም ሚስጥር ምንድን ነው?

#Premium ተማሪዎች ነገ ከ እንግሊዝኛ ፈትና ብኋላ እንደተለመደው Inspire Note በ Physics እንገናኛለን ።

😎Entrance Hub Team Expert
App  ለመግኘት👇
https://t.me/EntrancehubEthiopia/2969

@EntranceHubEthiopia
Support➩ @entrancehub_admin

3k 1 20 11 14

የዛሬው ፈተና እንዴት ነው?




➥ Home page Grade 12 የሚለውን ውስጥ ግቡ፣
➥Attendance በውስጥ " i'm present now, go to class " የሚለውን click አርጉና
➥ mid& Model Exam በሚለው ውስጥ ማግኘት ትችላላችሁ።

App ለማውረድ 👇
https://t.me/EntrancehubEthiopia/2969


Open for All 👍


ለ18 ተማሪዎች እስካሁን Free access ተከፍቶላቸዋል👍
መፈተን የምትፈልጉ እና ከዚህ በፊት ያልተመዘገባችሁ ይህን እድል ተጠቀሙበት ለተወሰነ ሰው ብዛት ብቻ ነው።
100 ተማሪዎች ከሞሉ እናቆማለን።


ይህን ቻናል ቢያንስ 10 ጓደኞቻችሁ Join እንዲያደርጉ በማድረግ ፈተናውን በነፃ መፈተን ትችላላችሁ።
ለክፍል ጓደኞቻቸው Share በማድረግ፣
Class Group post በማድረግ አልያም፣
share ማድረጋችሁን የሚያሳይ photo ( screenshot) እና ስልክ ቁጥራችሁን በዚህ ላኩልን👇
@EntrancehubAdminbot


የሆነ ትንሽ Task በመስራት ይህን Model Exam በነፃ መስራት ትፈልጋላችሁ?😍


ለነገ ፈተና ዝግጁ ናችሁ?
Опрос
  •   አዎ በሚገባ
  •   አይ አይደለሁም ግን እፈተናለሁ
  •   ዝግጁ አይደለሁም አልፈተንም
68 голосов


⚠️ATTENTION!
You have a model exam tomorrow.
🔰 Natural Science: Chemistry
🔰Social Science: History
Exam will open 2:00 Local time. You can access after 2:00 any time for 24 hours.
---------------------------------------
🟢ማሳሰቢያ:
ነገ የመጀመሪያውን Model Exam የምንጀምርበት ቀን ስለሆነ ለፈተና ዝግጁ ሆኑ።
ፈተናውን ከ2:00 ጀምሮ በ Application ማግኘት ትችላላችሁ፣ ለ24 ሰዓት ውስጥ በሚመቻችሁ ሰዓት መስራት ትችላላችሁ።


የተገለፁትን Topic ተዘጋጁ።
@EntrancehubEthiopia


MODEL EXAM schedule.
🟢Wednesday :
➻ Chemistry
➻History
🟢Thursday :
➭English
➭ Aptitude
🟢 Friday :
➭Economics
➭Physics
🟢 Saturday
➥ Biology
➥ Geography
Total Mark:- 500
የፈተናው ሰዓት ከጧቱ 1:00 ጀምሮ ለ24 ሰዓት ክፍት ስለምሆን በሚመቻችሁ ሰዓት መፈተን ትችላላችሁ። ውጤት ፈተናው ስያልቅ የሚታዩት ይሆናል።


Model exam is for only registered students.
🟢 Alpha plan registered ✔️
🟢 Standard plan student ✔️
Also you can enroll for only model exam(50ETB)


ቀጣይ ሳምንት
ሐሙስ፣ አርብ፣ ቅዳሜ እና እሁድ
Model Exam 1
ይኖራችኋል።

የፈተናው ይዘት: 100% Entrance Exam Questions.

አጠቃላይ ከ500 ( Excepts Maths ) ውጤት ይያዛል።

ስለፈተናው ይዛት እና የሚያጠቃልለው Topic በዚህ Weekend እናሳውቃለን

Показано 20 последних публикаций.