የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: не указана


እንኳን ወደ ቻናሉ በሠላም መጡ🙏
ጠበቃ ሳሙኤል ግርማ
☎️ +251-911-190-299
🌐 https://samuelgirma.com
@tebekasamuel
@SAMUELGIRMA
@tebeka

አድራሻችን 👇
https://maps.app.goo.gl/NGqgq9A7qD41QBLS8
#ህግ #ጠበቃ #legalservice #ሳሙኤልግርማ #samuelgirma #lawyer #ውል #ውክልና

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
не указана
Статистика
Фильтр публикаций












254672 .pdf
892.3Кб
"...አንድ ዳኛ በየደረጃዉ ባሉት ሁለት ፍርድ ቤቶች ተሰይመዉ በጉዳዩ ላይ ዉሳኔ የሰጡበት አግባብ ከላይ በተጠቀሱት በነባሩ ሕግም ሆነ አሁን ተፈጻሚ እየሆነ ባለዉ የክልሉ ፍርድ ቤቶች አዋጅ ላይ ስለችሎት አሰያየም እና ዳኛ ከችሎት ስለሚነሳበት አግባብ በአስገዳጅነት የተዘረጉትን ደንቦች የጣሰ ሥነ ሥርዓታዊ ጉድለት ብቻ ሳይሆን የተከራካሪ ወገኖች ሥነ ሥርዓታዊ መብት፣ በሕገ መንግሥቱ እና በሌሎች ሕግጋት ጥበቃ የተደረገላቸዉ መሠረታዊ መብቶች እንዲጣስ፣ የሕግ የበላይነት እንዲሸረሸርና ሕዝቡ በዳኝነት አካሉ ላይ እምነት እንዲያጣ የሚያደርግ ዉጤት የሚያስከትል በመሆኑ እንደመሠረታዊ የሕግ ስህተት ተቆጥሮ በክልሉ ሰበር ሰሚ ችሎት አለመታረሙ በፌዴራል ፍርድ ቤቶች አዋጅ ቁጥር 1234/2013 አንቀጽ 2(4/ሀ እና ሸ) እና 10(1/ሐ) መሠረት ሊታረም የሚገባዉ መሠረታዊ የሕግ ስህተት ነዉ ብለናል፡፡"
























Репост из: የኢትዮጵያ ሕጎች / Ethiopian Laws 🇪🇹
የውልና_ማስረጃ_አገልግሎት_ከስራ_ቦታ_ውጭ_የሚሰጥበት_.pdf
11.9Мб
📃 የሰነዶች ማረጋገጥ እና ምዝገባ አገልግሎቶች ከመደበኛ የስራ ቦታ ውጭ የሚሰጡበት ሁኔታ 🇪🇹

@SAMUELGIRMA


Commercial_Code_Afan_Oromo_Proclamation_No_1243_2021.pdf
887.5Кб
Seera Daldalaa Federaalawaa Dimokiraatawaa Rippaabilika Itiyoophiyaa Labsii Lakkoofsa 1243/2013 Afaan Oromootiin



Показано 20 последних публикаций.