Ethiopian Business Daily


Гео и язык канала: Эфиопия, Английский


Stay ahead of the curve with EBD. We provides daily updates on business news and trends in Ethiopia, perfect for start-ups, entrepreneurs, businessmen, & anyone interested.
Contact us: @EBD_enquiries
Join Discussion Group:
https://t.me/+eq3KEXbX55s1YWQ0

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Английский
Статистика
Фильтр публикаций


ኢትዮጵያ ለተለያዩ የገቢ እና የወጪ ምርቶች አዲስ አስገዳጅ ብሄራዊ ደረጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ ነው

ኢትዮጵያ ከሰኔ 1 ቀን 2017 ዓ.ም. ጀምሮ ለተለያዩ የገቢ እና የወጪ ምርቶች አዲስ አስገዳጅ ብሄራዊ ደረጃዎችን ተግባራዊ ልታደርግ መሆኑን የንግድ እና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታዉቋል።

አዲሶቹ ደንቦች የተለያዩ ምርቶችን የሚያጠቃልሉ ሲሆን እነዚህም የግንባታ መስታወት፣ የአሉሚኒየም እና የአሉሚኒየም ቅይጥ ምርቶች፣ ቀለሞች፣ የተሽከርካሪ መቀመጫ ቀበቶዎች፣ የሞተር ሳይክል ሄልሜት፣ የፍጥነት መቆጣጠሪያ መሳሪያዎች እና የተሽከርካሪ ፍተሻ ደረጃዎችን ያካትታሉ።

ከሰኔ 1 ጀምሮ የእነዚህ አዲስ ቁጥጥር የተደረገባቸው እቃዎች አስመጪ እና ላኪዎች እቃዎቻቸው ከመገበያያ በፊት ከሚኒስቴሩ ፈቃድ ማግኘት ይጠበቅባቸዋል። ይህ እርምጃ የኢትዮጵያ ደረጃዎች ካዉንስል የጸደቀውን መመዘኛዎች መከበራቸውን ያረጋግጣል።

በባንክ ፈቃድ ወይም በፍራንኮ ቫሉታ ፈቃድ ለተገዙ እና በአሁኑ ጊዜ በመጓጓዣ ላይ ላሉት ምርቶች የአራት ወራት የእፎይታ ጊዜ መሰጠቱ የተገለፀ ሲሆን ይህም ንግዶች ከአዲሱ ደንቦች ጋር ለመላመድ ጊዜን ይፈቅዳል ተብሏል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


ኢትዮ ቴሌኮም በዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዉስጥ ከፍተኛ ሲል የጠራዉን አፈፃፀም ማሳካት ችያለሁ አለ

ኢትዮ ቴሌኮም በበጀት አመቱ አጋማሽ አመርቂ ስኬቶችን ያስመዘገበ ሲሆን ይህም በኤሌክትሮኒካዊ የገንዘብ ዝውውሮች፣ በገቢ ማመንጨት እና ደንበኞችን በማግኘት ከፍተኛ እድገት አሳይቷል።

በዚህ ጊዜ ውስጥ በቴሌብር የሞባይል ገንዘብ አገልግሎት 1 ነጥብ 03 ትሪሊየን ብር የሚያስገርም ገንዘብ ማስተላለፉን ኩባንያው ገልጿል።

የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬህይወት ታምሩ እንደተናገሩት ቴሌብር ሥራ ከጀመረ ከሶስት ዓመታት ወዲህ በድምሩ 3.58 ትሪሊዮን ብር የኤሌክትሮኒክስ ገንዘብ ግብይቶችን አመቻችቷል ይህም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን ወሳኝ ሚና አሳይቷል።

በገቢም ኢትዮ ቴሌኮም 61.9 ቢሊየን ብር በማፍራት ከተጠበቀው በላይ ብልጫ በማሳየት በስድስት ወራት ውስጥ 90.7 በመቶውን ማሳካት መቻሉን ጠቁሟል።

የደንበኞች እድገትም አስደናቂ ሲሆን በግማሽ ዓመቱ 3.24 ሚሊዮን አዳዲስ ተመዝጋቢዎች በመጨመሩ አጠቃላይ የቴሌኮም አገልግሎት ተጠቃሚዎችን ቁጥር 80.5 ሚሊዮን አድርሷል። ቴሌብር በተለይ 5 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን በመመዝገብ በአጠቃላይ 51.5 ሚሊዮን ተጠቃሚዎችን በማድረስ ከታቀደው 99.8 በመቶ በላይ ማሳካት መቻሉን ተቋሙ በሪፖርቱ ገልጿል ።

እነዚህ ውጤቶች ኢትዮ ቴሌኮም በቴሌኮሙኒኬሽን ዘርፍ ያለውን የበላይነት እና የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን በማንቀሳቀስ ያለውን ወሳኝ ሚና ያመላክታል ተብሏል።

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopian Enterprise Development Provides Over Birr 5.3 Billion in Loans

The Ethiopian Enterprise Development (EED) has disbursed over Birr 5.3 billion in operating loans to 712 small and medium-sized manufacturing enterprises in the first six months of the 2024/25 fiscal year. This financial support has contributed to the creation of 60,320 jobs within the sector during the same period.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


The Commercial Bank of Ethiopia (CBE) achieved a record 303 billion Br in deposits in the first seven months of the budget year—the largest deposit amount in the Bank's history. Total deposits now sit at over 1.4 trillion Br. The CBE attained 147.6pc of forecasts and now accounts for 58.3pc of the sector’s total.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily


#Daily_Quiz Which of the following is a potential risk of foreign investment?
Опрос
  •   A) Currency exchange fluctuations
  •   B) Market expansion
  •   C) Access to new technologies
  •   D) Increased brand recognition
60 голосов


Dashen Bank, M-Pesa, CashGo team up to simplify international remittances

Dashen Bank has partnered with M-Pesa Safaricom and CashGo to launch a streamlined international remittance service, making it easier and more efficient for Ethiopians to send and receive money from abroad. The partnership, officially launched on February 5, 2025, integrates Dashen Bank’s financial infrastructure with M-Pesa’s mobile money platform and CashGo’s digital transfer technology.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Israel pledges support to unlock Ethiopia’s economic potential through enhanced cooperation

A recent visit by a high-level Israeli delegation to Ethiopia has underscored the commitment of both nations to strengthen cooperation and unlock Ethiopia’s vast economic potential. Discussions between Israeli officials and their Ethiopian counterparts centered on key sectors such as water, energy, and mining, identifying both opportunities and challenges for increased investment and partnership.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


የኢትዮጲያ ብሄራዊ ባንክ 3 የወለድ አይነት/ተመኖች ላይ ያለው ወቅታዊ መረጃ!

#ዝቅተኛ_የተቀማጭ_ገንዘብ_ወለድ_መጠን 7 በመቶ ነው! ይህም ማለት ባንክ ቤት ገንዘብ በቁጠባ ለሚያስቀምጡ የሚታሰበው የወለድ መጠን 7 በመቶ ነው፡፡

#የግምጃ_ቤት_ሰነድ_የወለድ_መጠን 15.17 በመቶ ነው! ይህም ማለት መንግስት የሚያቀርባቸውን የግምጃ ቤት ሰነዶች ለሚገዙ ተቋማት እና ግለሰቦች የክፍያ ወቅቱን ጠብቆ የሚታሰበው የወለድ መጠን 15.17 በመቶ ነው፡፡

#የብሔራዊ_ባንክ_የወለድ_ተመን 15 በመቶ ነው! ይህም ማለት ንግድ ባንኮች ከብሄራዊ ባንክ ብድር በፈለጉ ጊዜ ሲበደሩ ለብሄራዊ ባንኩ የሚከፍሉት ወይም የሚታሰብባቸው የወለድ መጠን 15 በመቶ ነው፡፡  የፖሊሲ ወለድ ተመን በመባል የሚታወቀው ይህ ወለድ የንግድ ባንኮች የብድር ወለድ የመነሻ ተመን ሆኖ ያገለግላል፡፡

#ለማስታወስ፦ የንግድ ባንኮች የብድር ወለድ በባንኮቹ እና በደንበኞች መካከል በድርድር የሚወሰን ነው።

Source: theethiopianeconomistview
@Ethiopianbusinessdaily


የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለሁለት የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን ለማልማት ጨረታ ማዉጣቱን አስታወቀ

ተቋሙ በሶማሌ ክልል ጋድ እና በአፋር ክልል ወራንሶ  የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን በመንግስት እና በግል አጋርነት ለማልማት ነዉ ጨረታ ማዉጣቱን የገለፀው ።

ከአሁን ቀደም በመንግሥት እና በግል አጋርነት ማዕቀፍ ከንፋስ ኃይል 300 ሜጋ ዋት ለማመንጨት አሜአ ፓወር ከተሰኘ የተባበሩት አረብ ኤመሬቶች ኩባንያ ስምምነት በመፍጠር ወደ ሥራ መገባቱ ይታወቃል፡፡

እነዚህ ሁለቱ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች 225 ሜጋ ዋት ኃይል በማመንጨት የኃይል ስብጥሩን ለማስፋት እንደሚያስችል ተስፋ ተጥሎበታል፡፡

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Coca-Cola Beverages Africa (CCBA) in Ethiopia has appointed Melkamu Abebe as its new Managing Director, marking the first time an Ethiopian has held this position. His appointment follows a period as general manager of Coca-Cola Beverages Uganda (CCBU). Melkamu holds over 16 years of experience within the Coca-Cola system, starting with the Graduates in Training Programme in 2008 and progressing through supply chain and general management roles.
.
.
.
Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily

4k 0 23 1 25

Ethio Telecom Launches EV Charging Stations in Addis Ababa

Ethio telecom has opened electric vehicle (EV) charging stations along the newly renovated Bole to Megenagna road.

Read More

Source: shegamedia
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia bets big on digital agriculture to boost food security with 2025-2032 Roadmap

Ethiopia has launched an ambitious Digital Agriculture Roadmap (DAR) for 2025-2032, signaling a major push to transform its agricultural sector through the integration of digital technologies. The strategic framework aims to modernize practices across the entire agricultural value chain, from farm to market, ultimately increasing productivity, enhancing resilience to climate change, and ensuring the long-term sustainability of Ethiopian agriculture.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Investment ecosystem thrives, attracts nearly $1.2 billion in FDI

Ethiopia’s efforts to create a more business-friendly environment are paying off, with the nation attracting nearly $1.2 billion in Foreign Direct Investment (FDI) in the first four months of the fiscal year. This investment surge follows a series of over 80 reforms implemented over the past six years, aimed at streamlining business processes and opening new sectors to foreign investors.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


Ethiopia's Telecom Market Set for Expansion with Third Operator in the Pipeline

Ethiopia’s telecommunications market is gearing up for further growth, with the arrival of a third telecom operator expected by late 2025 or early 2026, according to the Ethiopian Communications Authority (ECA). Although the ECA paused new license issuance in mid-2023, this move is intended to foster a more favorable investment climate before welcoming new global players.

Read More

Source: 2merkato
@Ethiopianbusinessdaily


Partners Content: #Afromessage

መረጃ ኃይል ነው! በትክክለኛው ጊዜ ለትክክለኛው ሰው ሲደርስ ደግሞ ውጤቱ ትልቅ ነው።

ፈጣን ፣ ቀላል እና እጅግ ተመጣጣኝ ዋጋ ያለው የSMS አገልግሎት ከ#አፍሮሜሴጅ ያገኛሉ።
📌 ከደንበኛዎት ጋር በቀጥታ ለመገናኘት እና የሚፈልጉትን መልዕክት በጊዜው ለማድረስ ቀላሉ እና አስተማማኙ መንገድ SMS ነው።

ምን ተቸግረዋል?
✅ ለደንበኛዎችዎ መልዕክት መላክ
✅ለመተግበሪያዎ አስተማማኝ ቬሪፊኬሽን
✅በየጊዜው መላክ ላለበት ክፍያ ማስታወሻ

ወደ ዌብሳይታችን ጎራ ብለው በነጻ ይሞክሩ!

Visit us at: https://app.afromessage.com/login

ለበለጠ መረጃ ይደውሉልን
📞+251977204848
📞+251969079277


Ethiopian Airlines Group CEO Mesfin Tasew has been honored with the “Leadership in Connecting Africa through Transport Award” at the Africa Prosperity Champions Awards. The award was presented during the Presidential Gala Dinner on 1 February 2025, in Accra, Ghana, as part of the Africa Prosperity Dialogues 2025.

Tasew dedicated the award to past and present leaders of Ethiopian Airlines, emphasizing the airline’s commitment to enhancing connectivity and supporting the African Continental Free Trade Area (AfCFTA). Ethiopian Airlines currently serves over 65 destinations across Africa, reinforcing its role in improving transport infrastructure on the continent.

Source: linkupbusiness
@Ethiopianbusinessdaily


ዶዳይ የኤሌክትሮኒክ ሞተር አምራች እና አከፋፋይ ድርጅት ለመጀመሪያዎቹ 250 ደንበኞ የታርጋ ወጪን ሸፈነ

ይህ እርምጃ የኤሌክትሮኒክ ሞተርባይክ ባለቤትነትን በኢትዮጵያ የበለጠ ተደራሽ በማድረግእና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ ብሩህ የወደፊት መንገድንከፍቷል ሲል ድርጅቱ አስታውቋል።

ዶዳይ ደንበኞቹ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ከ280 በላይአባላት ያሉት የኤሌትሪክ ሞተር ብስክሌት ባለቤቶች ማኅበርበማቋቋም ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ባለቤቶች የሚሰጠውንየታርጋ ፍቃድ አሰጣጥ ሂደት ለማቀላጠፍ ፈር ቀዳጅ ጥረትአድርጓልም ሲል ገልፇል።

ማህበሩ በሚያደርገው ዘላቂ ትራንስፖርት ሽግግር፣የባለቤትነት ልምድን የበለጠ ለማሳደግ እና አባላቱ ተገቢውንየከተማ ትራፊክ ደንብ ተከትለው አገልግሎት እንዲያገኙም ሆነእንዲሰጡ ድጋፍ ያደርጋልም ብሏል።

የዶዳይ መስራች እና ዋና ስራ አስፈፃሚ የሆኑት ዩማ ሳሳኪ"ከ750 በላይ ኤሌክትሪክ ሞተር ብስክሌቶችን ሽያጭ በመፈፀማችን በጣም ደስተኞች ነን። የደንበኞቻችንን የታርጋወጪ በመሸፈን እና ይህን ማህበር እንዲመሰረቱ በማድረግየባለቤትነት ሂደቱን ከማቅለል ባለፈ የኢትዮጵያን የኤሌክትሪክተንቀሳቃሽነት አብዮት እያራመድን ነው። አላማችን ዘላቂትራንስፖርት ለሁሉም ተደራሽ ማድረግ ነው" ብለዋል።

“ይህ እርምጃ በኢትዮጵያ ከተሞች የትራንስፖርት መልክዓ ምድርአቀማመጥን እና አካባቢን የማይጎዱ መፍትሄዎችን በማስፈንየዶዳይን ዋነኛ ተልእኮ ያሳያል። ኩባንያው ከጊዜ ወደ ጊዜእየጨመረ የመጣውን የኤሌትሪክ ተሽከርካሪ ፍላጎትለማሟላት አስተማማኝ የባትሪ መለዋወጫ ጣቢያዎች እናየመሠረተ ልማት አውታሮች ላይ ኢንቨስት በማድረግ ላይ ይገኛል።”ሲሉ ተናግረዋል።

Source: fidelpostnews
@Ethiopianbusinessdaily


ESL plans major capital increase to 150 billion birr

The completion of overdue audit reports has enabled Ethiopian Shipping and Logistics (ESL), one of the most profitable public companies, to pursue a significant capital increase to 150 billion birr.

According to information obtained by Capital from ESL, the company plans to submit a long-awaited application for this capital boost to its board of directors, chaired by Finance Minister Ahmed Shide.

Read More

Source: capitalethiopia
@Ethiopianbusinessdaily


#InvestmentEthiopia Over 26 years, the Ethiopian Investment Commission issued 18,559 licenses, yet only 24pc of those projects began operations. Amid questions of transparency and accountability, 9,061 licenses were revoked, often leaving investors in limbo. The Federal Auditor General's findings have ignited a call for immediate action.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily


#BankingLeadership In a leap from the norm, Oromia Bank has adopted an unusual leadership strategy that sees the board chairmanship role rotating every six months. Directors say the change is intended to harmonise expertise from different directors and adapt to the rapid changes in the banking industry. Tilahun Gemechu has been elected the Bank's new chairperson, stepping in for Assefa Sime (PhD), who served for over a year.

Read More

Source: addisfortune
@Ethiopianbusinessdaily

Показано 20 последних публикаций.