ቀሲስ በላይ መኮንን በአምስት ዓመት ጽኑ እስራት እና በ10 ሺህ ብር ተቀጡ
ሐሰተኛ ሰነድ ተጠቅመው ከአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ገንዘብ ለማውጣት ሞክረዋል በሚል የወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው ቀሲስ በላይ በአምስት ዓመት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ተወስኗል።
ሐሰተኛ ሰነድ ተጠቅመው ከአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት ገንዘብ ለማውጣት ሞክረዋል በሚል የወንጀል ክስ የተመሠረተባቸው ቀሲስ በላይ በአምስት ዓመት እስራት እና በ10 ሺህ ብር እንዲቀጡ ተወስኗል።