እውቀት ወለድ ክፍል ሁለት
✍በ ቅድስት /@Kidymar1
ለተወሰነ ደቂቃ ዝም ካላት በዋላ ዝምታዋ ገርሞት ምን ልታማክሪኝ ነው እስኪ ንገሪኝ?ፍቅር : እሺ ብላ ድጋሚ ወደ ሃሳብ ሰመጠች ፈገግ ብሎ ፍቅር በእውነት ትክክለኛ ዉሳኔ እንደ ወሰንሽ ልነግርሽ ፈልጋለው :: ብዙዎች አንድ ነገር ሲገጥማቸው በነገሩ ላይ እዉቀት ያለው ሰው ከማማከር እና እንደ እግዚአብሔር ቃል ከመፈተሽ ይልቅ ሌላ አማራጭ ይወስዳሉ አንቺ ግን ልባም ነሽ ::
ፍቅር : ቀና ብላ አይታው አመሰግናለሁ ብላ ጉዳይዋን ልታብራራ ገባች
ከቸርች ሲወጡ ተፈላልገው ተገናኙ እንደ በፊቱ ፍቅር አብራቸው አለመኖሯ ገርሞአቸው ነበር ሲያገኝዋት
ሰላም :አንቺ ምን በልተሽ ጠግበሽ ነው ትተሽን የመጣሺው እኛ አንቺ በመፈለግ ስንንከራተት ማየት አምሮሽ ነው?
ትግስት :አብሬሽን መምጣት ካልፈለግሽ ቅድም ለምን ሳነግሪኝ?
ምህረት : ወረዳቹባት እኮ አረ ተፋቱዋት በቃ መብትዋ እኮ ነው?
ክሳቸውን ሲጨርሱ እያወሩ ወደ ግቢ ሄዱ ::
ሁሌ ፍቅር እና ትግስት ዶርም ዉስጥ አልጋቸው ላይ ተቀምጠው እንዳሉ : ወደ የፍቅር ስልክ text ይገባል::
ሁሌ :ትግስት : ማነው?
ፍቅር : አቤት አንች
ትግስት :ዮናስ ነዋ?
ፍቅር :አዎ
ትግስት : አረ አንቺ ልጅ ግን ነው ምትለው ምክንያትዋን አጠይቅም ይወድሻል ነው በቃ
ፍቅር : ለምን?
ትግስት : ወይ ጉድ ስንት ዓመት ነው ምነግርሽ?
ፍቅር :አይ ለኔ ያልታየው እንዴት ታየሽ ብዬ ነዋ 😂
ትግስት :አረ ባክሽ? አዉቀሽ እንጂ ሳይገባሽ ቀርቶ ነው?
ሚኪ እና ዮናስ እንደ ሁሌው ሁሉ ዛሬም አብረው ናቸው
ዮኒ :ሂሳብ ዛሬ አንተጋ ነው ሚሊየነር
ሚኪ : ከፍላለሁ ደሞ ለአሳ
ዮኒ: ስንት ቦታ ህህህህ
ተሳሳቁ... ሲሰማቸው የቆየ አንድ ሰው
አገልጋዩ : እዚጋ ልቀመጥ?
ተቀመጥ ባንድ ድምፅ ::
አመሰግናለሁ በሱ ፍቃድ እባላለሁ
ሚኪ :እኔ ሚክያስ እባላለሁ
ዮን:እኔ ዮናስ እባላለሁ
በሱፍቃድ :ከንግግራቹ ስረዳ አሳ የምትወድ ይመስላል አለ ወደ ዮናስ እያየ
ሚኪ: ከራሱ በላይ ነዋ አለ ሚኪ
ዮን :ስለሚጠቅመኝ ነዋ
ሚኪ: እንደ ፍቅር እና እንደ አሳ የሚወደው የለም በሳምንት 2ቴ /3ቴ ካልበላ እሚሞት ነው ሚመስለው
ዮን : አረ አጋነንከው አበባ ስለማይበላ እንጂ እንደ ሴት አደል ምትመሰጥበት? ነው እያሳጣሀኝ ነው?
በሱ:ቺግር የለውም ነፃ ሁኑ
ዮን:አረ ተወው እኔን ለማብሸቅ ነው
ምግቡ መጣ መመገብ ጀመሩ
በሱፍቃድ አሳውን ሲያይ ቆይቶ ቀና አለና :ምን እንደ ሚገርመኝ ታቃላችሁ? ያንዳንድ ሰው ፍቅር ልክ እንደዚ ነው ::አይን አይናቸው እያየ ንግግሩን ቀጠለ
. አሳን የማይወው ሰው እንዲኖር ሲተወው እሚወደው ይገለዋል::አንዳንድ ሰዉም እንደምወድህ እየነገረህ ይጎዳሃል:: ወይ እንድትጠቅመው ብቻ ይፈልጋል መጠበሳችሁ: መቃጠላችሁ መቀቀላችሁ ከጠቀመው ያረገዋል::
አሳውን ትወደዋለህ -ታጠምደዋለህ
ትወደዋለህ - ትገለዋለህ
ትወደዋለህ - ትጠብሰዋለህ
ትወደዋለህ - ትበላዋለህ
ይወደኛል ብሎ አንተ ጋር ሲመጣ ታሪኩ ያበቃል::
እስኪ የእግዚአብሔርን ፍቅር ደሞ አስቡት
ይወደናል - ይረዳናል
ይወደናል- ያግዘናል
ይወደናል - ይሰጠናል
ይወደናል - ይሞትልናል
ይወደናል - ከኛ ምንም አይፈልግም
እየበደልነው እንኩዋን ይፈልገናል
ባንመጥነውም አይንቀንም ብኖደውም ባንወደዉም ይወደናል::እዉነተኛ ፍቅር እንደዚ ነው የአሳን ለአሳ ትታቹ ሰውን እንደ ቃሉ ዉደዱ እሺ ጉዋደኞቼ?
ዮናስ : በጣም አመሰግናለሁ ትልቅ ነገር ነው የነገርከኝ 10q በጣም::
በሱ : ቺግር የለውም
ሚኪ :አሁን ግን ምንሄድበት አለን ብሎ ተነሳ ዮኒም ተነሳ ካፌዉን ለቀው ወጡ ::
አይቀጥል?
https://t.me/Gospel_Literature
https://t.me/Gospel_Literature
✍በ ቅድስት /@Kidymar1
ለተወሰነ ደቂቃ ዝም ካላት በዋላ ዝምታዋ ገርሞት ምን ልታማክሪኝ ነው እስኪ ንገሪኝ?ፍቅር : እሺ ብላ ድጋሚ ወደ ሃሳብ ሰመጠች ፈገግ ብሎ ፍቅር በእውነት ትክክለኛ ዉሳኔ እንደ ወሰንሽ ልነግርሽ ፈልጋለው :: ብዙዎች አንድ ነገር ሲገጥማቸው በነገሩ ላይ እዉቀት ያለው ሰው ከማማከር እና እንደ እግዚአብሔር ቃል ከመፈተሽ ይልቅ ሌላ አማራጭ ይወስዳሉ አንቺ ግን ልባም ነሽ ::
ፍቅር : ቀና ብላ አይታው አመሰግናለሁ ብላ ጉዳይዋን ልታብራራ ገባች
ከቸርች ሲወጡ ተፈላልገው ተገናኙ እንደ በፊቱ ፍቅር አብራቸው አለመኖሯ ገርሞአቸው ነበር ሲያገኝዋት
ሰላም :አንቺ ምን በልተሽ ጠግበሽ ነው ትተሽን የመጣሺው እኛ አንቺ በመፈለግ ስንንከራተት ማየት አምሮሽ ነው?
ትግስት :አብሬሽን መምጣት ካልፈለግሽ ቅድም ለምን ሳነግሪኝ?
ምህረት : ወረዳቹባት እኮ አረ ተፋቱዋት በቃ መብትዋ እኮ ነው?
ክሳቸውን ሲጨርሱ እያወሩ ወደ ግቢ ሄዱ ::
ሁሌ ፍቅር እና ትግስት ዶርም ዉስጥ አልጋቸው ላይ ተቀምጠው እንዳሉ : ወደ የፍቅር ስልክ text ይገባል::
ሁሌ :ትግስት : ማነው?
ፍቅር : አቤት አንች
ትግስት :ዮናስ ነዋ?
ፍቅር :አዎ
ትግስት : አረ አንቺ ልጅ ግን ነው ምትለው ምክንያትዋን አጠይቅም ይወድሻል ነው በቃ
ፍቅር : ለምን?
ትግስት : ወይ ጉድ ስንት ዓመት ነው ምነግርሽ?
ፍቅር :አይ ለኔ ያልታየው እንዴት ታየሽ ብዬ ነዋ 😂
ትግስት :አረ ባክሽ? አዉቀሽ እንጂ ሳይገባሽ ቀርቶ ነው?
ሚኪ እና ዮናስ እንደ ሁሌው ሁሉ ዛሬም አብረው ናቸው
ዮኒ :ሂሳብ ዛሬ አንተጋ ነው ሚሊየነር
ሚኪ : ከፍላለሁ ደሞ ለአሳ
ዮኒ: ስንት ቦታ ህህህህ
ተሳሳቁ... ሲሰማቸው የቆየ አንድ ሰው
አገልጋዩ : እዚጋ ልቀመጥ?
ተቀመጥ ባንድ ድምፅ ::
አመሰግናለሁ በሱ ፍቃድ እባላለሁ
ሚኪ :እኔ ሚክያስ እባላለሁ
ዮን:እኔ ዮናስ እባላለሁ
በሱፍቃድ :ከንግግራቹ ስረዳ አሳ የምትወድ ይመስላል አለ ወደ ዮናስ እያየ
ሚኪ: ከራሱ በላይ ነዋ አለ ሚኪ
ዮን :ስለሚጠቅመኝ ነዋ
ሚኪ: እንደ ፍቅር እና እንደ አሳ የሚወደው የለም በሳምንት 2ቴ /3ቴ ካልበላ እሚሞት ነው ሚመስለው
ዮን : አረ አጋነንከው አበባ ስለማይበላ እንጂ እንደ ሴት አደል ምትመሰጥበት? ነው እያሳጣሀኝ ነው?
በሱ:ቺግር የለውም ነፃ ሁኑ
ዮን:አረ ተወው እኔን ለማብሸቅ ነው
ምግቡ መጣ መመገብ ጀመሩ
በሱፍቃድ አሳውን ሲያይ ቆይቶ ቀና አለና :ምን እንደ ሚገርመኝ ታቃላችሁ? ያንዳንድ ሰው ፍቅር ልክ እንደዚ ነው ::አይን አይናቸው እያየ ንግግሩን ቀጠለ
. አሳን የማይወው ሰው እንዲኖር ሲተወው እሚወደው ይገለዋል::አንዳንድ ሰዉም እንደምወድህ እየነገረህ ይጎዳሃል:: ወይ እንድትጠቅመው ብቻ ይፈልጋል መጠበሳችሁ: መቃጠላችሁ መቀቀላችሁ ከጠቀመው ያረገዋል::
አሳውን ትወደዋለህ -ታጠምደዋለህ
ትወደዋለህ - ትገለዋለህ
ትወደዋለህ - ትጠብሰዋለህ
ትወደዋለህ - ትበላዋለህ
ይወደኛል ብሎ አንተ ጋር ሲመጣ ታሪኩ ያበቃል::
እስኪ የእግዚአብሔርን ፍቅር ደሞ አስቡት
ይወደናል - ይረዳናል
ይወደናል- ያግዘናል
ይወደናል - ይሰጠናል
ይወደናል - ይሞትልናል
ይወደናል - ከኛ ምንም አይፈልግም
እየበደልነው እንኩዋን ይፈልገናል
ባንመጥነውም አይንቀንም ብኖደውም ባንወደዉም ይወደናል::እዉነተኛ ፍቅር እንደዚ ነው የአሳን ለአሳ ትታቹ ሰውን እንደ ቃሉ ዉደዱ እሺ ጉዋደኞቼ?
ዮናስ : በጣም አመሰግናለሁ ትልቅ ነገር ነው የነገርከኝ 10q በጣም::
በሱ : ቺግር የለውም
ሚኪ :አሁን ግን ምንሄድበት አለን ብሎ ተነሳ ዮኒም ተነሳ ካፌዉን ለቀው ወጡ ::
አይቀጥል?
https://t.me/Gospel_Literature
https://t.me/Gospel_Literature