የሁለቱ "ስደቶች" ወግ!
~
"ስደት ላይ ነን" የሚለው የነ ሐሰን ታጁ እየየ አላማ አንዳንድ ደጋፊ ባለ ስልጣናትን በመጠቀም የመጅሊስ ሰዎችን በማስደንገጥ ዳግም ቦታውን ያለ ተቀናቃኝ መቆናጠጥ ነው። ሰሞኑን ላይ ታች እያለ የሚዶልተውም ለዚሁ ነው። ከዚያ እግሩን በተከለ ማግስት ወደ ህልሙ ይመለሳል። "ድመት መንኩሳ አመሏን አትሳ!" ከነ አባይ ፀሐዬ ጋር አሲረውት የነበረውን የማሳደድ ስራ አጠናክሮ መቀጠል ነው ህልማቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor
~
"ስደት ላይ ነን" የሚለው የነ ሐሰን ታጁ እየየ አላማ አንዳንድ ደጋፊ ባለ ስልጣናትን በመጠቀም የመጅሊስ ሰዎችን በማስደንገጥ ዳግም ቦታውን ያለ ተቀናቃኝ መቆናጠጥ ነው። ሰሞኑን ላይ ታች እያለ የሚዶልተውም ለዚሁ ነው። ከዚያ እግሩን በተከለ ማግስት ወደ ህልሙ ይመለሳል። "ድመት መንኩሳ አመሏን አትሳ!" ከነ አባይ ፀሐዬ ጋር አሲረውት የነበረውን የማሳደድ ስራ አጠናክሮ መቀጠል ነው ህልማቸው።
=
የቴሌግራም ቻናል
https://t.me/IbnuMunewor