Репост из: Mujib Amino Z islam
ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አታውቅምና ዝም በል!
♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️
ዶክተሩ ድንገተኛ የስልክ ጥሪ አንስትቶ በትህትና ጥሪውን አስተናግዶ ሲጨርስ ባስቸኳይ ሮጦ ወደ ሆስፒታል በመግባት የስራ ልብሱን ቀይሮ ወዷ ቀዶ ጥገናው ክፍል እያመራ ሳለ ኮሪኗር ጋር የዶክተሩን መምጣት በጉጉት ይጠብቅ የነበረውን የታማሚ አባት አገኘው፡፡ ሰውየው “ እንቧት ለመምጣት ይህን ያህል ጊዜ ይፈጅብሃል ? የልጇ ህይወት ሊጠፋ አዷጋ ላይ እንዳለች አይታይህም ? ትንሽ ህሊና የለህም ? ' በማለት ዶክተሩ ላይ ጮኸበት፡፡ ዶክተሩም ትንሽ ፈገግ አለና " አዝናለሁ ሆስፒታል ውስጥ አልነበርኩም “ የስልክ ጥሪውን ከተቀበልኩ በኋላ በቻልኩት ፍጥነት እዚህ ለመድረስ ጥሪያለሁ፡፡ አሁን አንተም ብትረጋጋ አኔም ስራየን ብሰራ መልካም ነው " ብሎ አረጋግቶት ሊገባ ሞከረ፡፡ ሰውየው ግን “ ተረጋጋ ነው ያልከው ?! ልጇ ባለችበት ቦታ ያንተ ልጅ ቢሆን አሁን እዚህ ክፍል ውስጥ ትረጋጋ ነበር ? " ልጅህስ ቢሞት ምን ታዟርግ ነበር ? ' ' አለ በንዴትና በቁጣ።
ዶክተሩ አሁንም በትንሹ ፈገግ አለና እንዲህ ሲል ለአእኝኸ አባት መለሰ “ የአምላክ ፈቃድ ይሁን ዶክተር የሰውን ህይወት ሊያሳጥር ፣ ሊያረዝም ፣ ሊያጠፋ፡ሊተካ አይችልም፡፡ ነገር ግን እንደ አምላክ ፈቃድ የቻልነውን ያክል እንጥራለን ፤ ልጅህም ይድንልሃል አይዞህ ፡፡ '' በማለት ወደ ቀዶ ጥገናው ገባ፡፡ ሰውየውም መልሶ እንድህ አለ “ ባልገቡበት ጭንቀት አስተያየትና ምክር መስጠት ቀላል ነው " አለ አያጉረመረመ፡፡ ቀዶ ጥገናው የተወሰኑ ሰዓታትን ወስዶ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ፡፡
ዶክተሩ በደስታ እየተጣደፈ ከቀዶ ጥገናው ክፍል ወጣ፡፡ ለአባትየውም እንዲህ አለው " ፈጣሪ ይመስገን ቀዶ ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ ልጅህ ተርቧል፡፡ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካለህ ሌሎች ረዳት ዶክተሮችን ስላሉ እነሱን መጠየቅ ትችላለህ " በማለት የሰውየውን መልስ ሳይጠብቅ መንገዱን በሩጫ ቀጠለ፡፡
የልጁም አባት ለረዳት ዶክተሮች እንድህ ሲል አቤቱታ አቀረበ “ ለምንድን ነው ዶክተሩ እንዲህ ስሜታዊና ችኩል የሆነው ? ምናለ አንድ ደቂቃ ወስዶ የልጄን ሁኔታ ቢያስረዳኝ ? " በማለት ጠየቀ ፡፡ ይህንን ሲል የሰማች አንድት ነርስ እንባዋ በጉንጯ እየፈሰሰ “ ትላንት ነበረ የዶክተሩ ልጅ በመኪና አዷጋ የሞተው፡፡ ለልጅህ ህክምና ስንደውልለት የልጁ ለቅሶ ላይ ነበረ ሃዘኑን አቋርጦ መጥቶ ያንተን ልጅ ህይወት ታደገ፡፡ አሁን ቧግሞ የራሱን ልጅ የቀብር ስነ -ስርዓት ሊጨርስ በሩጫ ሄደ " አለች ፡፡ በዚህ ጊዜ የልጅ አባት ከሰዓታት በፊት ዶክተሩ ያሳየው የነበረውን በንግግራቸው መሃል የነበረችን ትንሽ ፈገግታ እያሰበ አለቀሰ፡፡
አንዳንዴ ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አናውቅም፡፡ ስለዚህ በሰዎች ከመፍረድ ፣ ከመውቀስ ፣ ከማዘንና ከመቆጣት በፊት ነገሩን በቅንነት እንመልከት፡፡ብእስኪ ይህንን ባህሪ እናሳድግ ሰው ሰላም ሳይለን ሲያልፍ ልብ አላለኝም እንበል እንጅ ኮርቶ ነው ፣ ጠግቦ ነው አንበል፡፡ አንድ ሰው ያለምክንያት ሲቆጣን የተናደደበት ነገር ቢኖር ነው እንበል እንጂ ንቆኝ ነው አንበል ፡፡ ያልተመቸን ነገር ካለ ልዩነትን በማክበር በግልፅ ለመነጋገር እንሞክር እንጅ ማንም ላይ አንፍረድ ፡፡
የአዕምሮ ምግብ።
♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️ ♦️
ዶክተሩ ድንገተኛ የስልክ ጥሪ አንስትቶ በትህትና ጥሪውን አስተናግዶ ሲጨርስ ባስቸኳይ ሮጦ ወደ ሆስፒታል በመግባት የስራ ልብሱን ቀይሮ ወዷ ቀዶ ጥገናው ክፍል እያመራ ሳለ ኮሪኗር ጋር የዶክተሩን መምጣት በጉጉት ይጠብቅ የነበረውን የታማሚ አባት አገኘው፡፡ ሰውየው “ እንቧት ለመምጣት ይህን ያህል ጊዜ ይፈጅብሃል ? የልጇ ህይወት ሊጠፋ አዷጋ ላይ እንዳለች አይታይህም ? ትንሽ ህሊና የለህም ? ' በማለት ዶክተሩ ላይ ጮኸበት፡፡ ዶክተሩም ትንሽ ፈገግ አለና " አዝናለሁ ሆስፒታል ውስጥ አልነበርኩም “ የስልክ ጥሪውን ከተቀበልኩ በኋላ በቻልኩት ፍጥነት እዚህ ለመድረስ ጥሪያለሁ፡፡ አሁን አንተም ብትረጋጋ አኔም ስራየን ብሰራ መልካም ነው " ብሎ አረጋግቶት ሊገባ ሞከረ፡፡ ሰውየው ግን “ ተረጋጋ ነው ያልከው ?! ልጇ ባለችበት ቦታ ያንተ ልጅ ቢሆን አሁን እዚህ ክፍል ውስጥ ትረጋጋ ነበር ? " ልጅህስ ቢሞት ምን ታዟርግ ነበር ? ' ' አለ በንዴትና በቁጣ።
ዶክተሩ አሁንም በትንሹ ፈገግ አለና እንዲህ ሲል ለአእኝኸ አባት መለሰ “ የአምላክ ፈቃድ ይሁን ዶክተር የሰውን ህይወት ሊያሳጥር ፣ ሊያረዝም ፣ ሊያጠፋ፡ሊተካ አይችልም፡፡ ነገር ግን እንደ አምላክ ፈቃድ የቻልነውን ያክል እንጥራለን ፤ ልጅህም ይድንልሃል አይዞህ ፡፡ '' በማለት ወደ ቀዶ ጥገናው ገባ፡፡ ሰውየውም መልሶ እንድህ አለ “ ባልገቡበት ጭንቀት አስተያየትና ምክር መስጠት ቀላል ነው " አለ አያጉረመረመ፡፡ ቀዶ ጥገናው የተወሰኑ ሰዓታትን ወስዶ በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ፡፡
ዶክተሩ በደስታ እየተጣደፈ ከቀዶ ጥገናው ክፍል ወጣ፡፡ ለአባትየውም እንዲህ አለው " ፈጣሪ ይመስገን ቀዶ ጥገናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቆ ልጅህ ተርቧል፡፡ ማንኛውም አይነት ጥያቄ ካለህ ሌሎች ረዳት ዶክተሮችን ስላሉ እነሱን መጠየቅ ትችላለህ " በማለት የሰውየውን መልስ ሳይጠብቅ መንገዱን በሩጫ ቀጠለ፡፡
የልጁም አባት ለረዳት ዶክተሮች እንድህ ሲል አቤቱታ አቀረበ “ ለምንድን ነው ዶክተሩ እንዲህ ስሜታዊና ችኩል የሆነው ? ምናለ አንድ ደቂቃ ወስዶ የልጄን ሁኔታ ቢያስረዳኝ ? " በማለት ጠየቀ ፡፡ ይህንን ሲል የሰማች አንድት ነርስ እንባዋ በጉንጯ እየፈሰሰ “ ትላንት ነበረ የዶክተሩ ልጅ በመኪና አዷጋ የሞተው፡፡ ለልጅህ ህክምና ስንደውልለት የልጁ ለቅሶ ላይ ነበረ ሃዘኑን አቋርጦ መጥቶ ያንተን ልጅ ህይወት ታደገ፡፡ አሁን ቧግሞ የራሱን ልጅ የቀብር ስነ -ስርዓት ሊጨርስ በሩጫ ሄደ " አለች ፡፡ በዚህ ጊዜ የልጅ አባት ከሰዓታት በፊት ዶክተሩ ያሳየው የነበረውን በንግግራቸው መሃል የነበረችን ትንሽ ፈገግታ እያሰበ አለቀሰ፡፡
አንዳንዴ ሰዎች በምን ሁኔታ ላይ እንዳሉ አናውቅም፡፡ ስለዚህ በሰዎች ከመፍረድ ፣ ከመውቀስ ፣ ከማዘንና ከመቆጣት በፊት ነገሩን በቅንነት እንመልከት፡፡ብእስኪ ይህንን ባህሪ እናሳድግ ሰው ሰላም ሳይለን ሲያልፍ ልብ አላለኝም እንበል እንጅ ኮርቶ ነው ፣ ጠግቦ ነው አንበል፡፡ አንድ ሰው ያለምክንያት ሲቆጣን የተናደደበት ነገር ቢኖር ነው እንበል እንጂ ንቆኝ ነው አንበል ፡፡ ያልተመቸን ነገር ካለ ልዩነትን በማክበር በግልፅ ለመነጋገር እንሞክር እንጅ ማንም ላይ አንፍረድ ፡፡
የአዕምሮ ምግብ።