ከ "ውብ" ገጾች!
"ትልቁ ፈተና ሰው ሁኖ መፈጠር አይደለም ሰው ሆኖ መኖር እንጅ!"
“ዓላማ ያለው ሰው የሚታገሰው ራሱ ስለፈለገ ብቻ ሳይሆን ግዴታውም ስለሆነ ነው!”
"በህይወታችን ውድ የሚመስለን ያለን ሳይሆን ያጣነው የሌለን ነገር ነው!"
“መጀመሪያ ራስሽን ውደጂው። ራሱን የገዛ፣ የወደደና ያሸነፈ ሰው ዓለምን መውደድ፣ ማሸነፍና መግዛት ይችላል። “
“ሁሌም ሰዎች በሚያገኙት መልካም ነገር ተደሰት እንጂ አትከፋ።”
“ስትወድ እንደዚህ ነው። የወደድከው ምን ያህል በዳይ ቢሆን ምን ያህል መጥፎ ፊት ቢኖረው ነገ የተሻለ እንዲሆንለት ከፊቱ ትቀድማለህ።”
"ትልቁ ፈተና ሰው ሁኖ መፈጠር አይደለም ሰው ሆኖ መኖር እንጅ!"
“ዓላማ ያለው ሰው የሚታገሰው ራሱ ስለፈለገ ብቻ ሳይሆን ግዴታውም ስለሆነ ነው!”
"በህይወታችን ውድ የሚመስለን ያለን ሳይሆን ያጣነው የሌለን ነገር ነው!"
“መጀመሪያ ራስሽን ውደጂው። ራሱን የገዛ፣ የወደደና ያሸነፈ ሰው ዓለምን መውደድ፣ ማሸነፍና መግዛት ይችላል። “
“ሁሌም ሰዎች በሚያገኙት መልካም ነገር ተደሰት እንጂ አትከፋ።”
“ስትወድ እንደዚህ ነው። የወደድከው ምን ያህል በዳይ ቢሆን ምን ያህል መጥፎ ፊት ቢኖረው ነገ የተሻለ እንዲሆንለት ከፊቱ ትቀድማለህ።”