ታላቁ የረመዷን ጾም ነገ ቅዳሜ ይጀምራል!
በሳኡዲ አረቢያ የረመዷን ጨረቃ መታየቷን ተከትሎ ታላቁ የረመዷን ጾም ነገ እንደሚጀመር ተገልጿል።
ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ ቅዳሜ የረመዷን ጾም ይጀምራል ተብሏል።
⭐️ረመዳን ሙባረክ⭐️
በሳኡዲ አረቢያ የረመዷን ጨረቃ መታየቷን ተከትሎ ታላቁ የረመዷን ጾም ነገ እንደሚጀመር ተገልጿል።
ዛሬ የተራዊህ ሶላት የሚጀመር ሲሆን ነገ ቅዳሜ የረመዷን ጾም ይጀምራል ተብሏል።
⭐️ረመዳን ሙባረክ⭐️