"እርስበርስ ልንተላላቅ ነው፣ ልንደመሰስ ነው"
ብ/ጀነራል ተፈራ ማሞ
ጎጠኝነት ወረረን፣ አንድነት የሚባል ጠፋ፣ እርስበርስ መገዳደል ሰፋ፣ ልንተላለቅ ነው፣ በመንግስት ልንደመሰስ ነው..... ይሄ ሁሉ የብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ ለቅሶ ነው። ምነው እንደተከበርክ ብትሞት ኖሮ? በኤርትራዊት ምስትህ ብለህ በእርጅና ተንገላታህ? መዋረድህስ ከፋ፣ ለጭን ብሎ እንደዚህ ሽማግሌ የተታለለ የለም።
የሚገርመው ጉዱንም፣ ውርደቱንም፣ ሚስጥሩንም፣ ከኤርትራ ጋር ያደረገውንም እያወቀ መንግስት እባክህ አርፈህ ተቀመጥ ብሎ ከእስር ቤት ለቆታል መጠየቅና እዛው እንዲበሰብስ ማድረግ እየቻለ። ሰውዬው ግን ክብር አይሆንለትም ውርደት ሱስ አለበት። በዚህ እድሜው በእድሜ ከልጁ ለምታንስ ለኤርትራ ሰላይ ሚስቱ ቃል ገብቶላት ሲንደፋደፍ ይሄው ቁራ ሊበላው ነው ስጋውን።
ፋኖ ቤት አንድነት ጠፍቶ እርስበርስ መገዳደሉ በዝቶ ልንጨራረስ ነው በማለት ኡኡታው ቢያቀልጥም የሚደርስለት የለም። ሲጀመር ሰውዬውን ብአዴን ብለው ሊገሉትም ከእራሳቸው ውስጥ የሚፈልገው አለ። መንግስት ሊደመስሰን ነው የመትረፍ እድላችን ጠባብ ነው እያለ ነው።
ጎንደር ፋሲለደስ
ብ/ጀነራል ተፈራ ማሞ
ጎጠኝነት ወረረን፣ አንድነት የሚባል ጠፋ፣ እርስበርስ መገዳደል ሰፋ፣ ልንተላለቅ ነው፣ በመንግስት ልንደመሰስ ነው..... ይሄ ሁሉ የብርጋዴር ጀነራል ተፈራ ማሞ ለቅሶ ነው። ምነው እንደተከበርክ ብትሞት ኖሮ? በኤርትራዊት ምስትህ ብለህ በእርጅና ተንገላታህ? መዋረድህስ ከፋ፣ ለጭን ብሎ እንደዚህ ሽማግሌ የተታለለ የለም።
የሚገርመው ጉዱንም፣ ውርደቱንም፣ ሚስጥሩንም፣ ከኤርትራ ጋር ያደረገውንም እያወቀ መንግስት እባክህ አርፈህ ተቀመጥ ብሎ ከእስር ቤት ለቆታል መጠየቅና እዛው እንዲበሰብስ ማድረግ እየቻለ። ሰውዬው ግን ክብር አይሆንለትም ውርደት ሱስ አለበት። በዚህ እድሜው በእድሜ ከልጁ ለምታንስ ለኤርትራ ሰላይ ሚስቱ ቃል ገብቶላት ሲንደፋደፍ ይሄው ቁራ ሊበላው ነው ስጋውን።
ፋኖ ቤት አንድነት ጠፍቶ እርስበርስ መገዳደሉ በዝቶ ልንጨራረስ ነው በማለት ኡኡታው ቢያቀልጥም የሚደርስለት የለም። ሲጀመር ሰውዬውን ብአዴን ብለው ሊገሉትም ከእራሳቸው ውስጥ የሚፈልገው አለ። መንግስት ሊደመስሰን ነው የመትረፍ እድላችን ጠባብ ነው እያለ ነው።
ጎንደር ፋሲለደስ