Репост из: Jabeessaa WBO
Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
#መረጃ፦ትላንት ማለትም በ14/12/24 ጀግናው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ደቡብ ምሥራቅ ዕዝ ሥር አምባ አኖሌ ብርጌድ በምሥራቅ አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ዋተሮ ዲኖ ቀባሌ ልዩ ስሙ ኢቲሳ በተባለ ሥፍራ ላይ ለአሰሳ የወጣን የፋሽስት ብልፅግናን ኃይል በከካ በማወረድ 68 ቀርጥፎ 84 ክፉኛ አቁስሏል ምርኮኞቹም እነሆ በዙህ መልክ ሲያዙ እንዲሁም በዚህ ምት በርካታ የቡድንና የነፍስወከፍ መሣሪያዎችንም ጭምር ማርኳል.....