Фильтр публикаций


ሁሌ ቤቴንግ መበላት ከሰለቸህ  ይሄን ቻናል ተቀላቀል ሁሌ ነው አሸናፊ እምትሆነው Ethiopia  ውስጥ  ይሄ ብቻ ነው እውነተኛ ቻናል ስለዚ ሳያመልጣህ አሁኑኑ ተቀላቀል


Репост из: 🔥Best folder disk channel🔥
🚨ከ17 ደቂቃ በኃላ ይጠፋል


የ200 ብር ካርድ የሚያሸንፍ  ጥያቄ !!

በኢትዮጽያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ ረሀብ መቼ አመተ ምህረት ነዉ


በፌዴራል ተቋማት ላይ በተደረገ ፍተሻ የ129 የመንግሥት ሠራተኞች የትምህርት ማስረጃ ሐሰተኛ ሆኖ ተገኘ።

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የተቋማቸውን የዘጠኝ ወር ሪፖርተር ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ባቀረቡት ወቅት እንደገለፁት፥ ትምህርት ሚኒስቴር የፌዴራል መስሪያ ቤት ሠራተኞችን የትምህርት ማስረጃ የማጣራት ሥራ እያከናወነ ይገኛል።

በመጀመሪያ ዙር ከ280 የፌዴራል እና ተጠሪ ተቋማት መስሪያ ቤቶች ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን የተላከ መረጃን መሠረት በማድረግ የ32,815 ሰራተኞች የትምህርት ማስረጃ ትክክለኛነት መጣራቱን አብራርተዋል።

በዚህም 129 ሐሰተኛ የትምህርት ማሰረጃ የተገኘ ሲሆን፤ የ469 ሰራተኞች መረጃ ያልተሟላ በመሆኑ ለሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ተመላሽ ተደርጓል ብለዋል።

ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተመራቂዎች የዲግሪ ሰርተፊኬት ህትመት በአንድ ማዕከል ማለትም በትምህርት ሚኒስቴር እንደሚታተም መገለፁ ይታወቃል። #ኢፕድ #GazettePlus

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


የscholarship እድል የሚያስገኘው የALX Pathway ፕሮግራም ምዝገባ ሊያልቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው!

የALX ‘Pathway’ ፕሮግራምን በመውሰድ፣ የአለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ እድል ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ALX ከ14 በላይ ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙት America ሲሆን፣ በEurope እና South Africa የሚገኙም አሉ።

የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣ ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch.

ወደ ምዝገባው ቀጥታ ለመሄድ ይህንን ተጫኑ - https://www.alxafrica.com/join-pathway/


" የ12ኛ ክፍል ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ ለመስጠት ዝግጅት እየተደረገ ነው " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) የዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንደሚሰጥ ጠቁመዋል።

ሚኒስትሩ ፥ " ይሄ አራተኛው ነው በአዲሱ የፈተና አሰጣጥ ፈተና የሚሰጥበት " ብለዋል።

ትምህርት ሚኒስቴር ባለፉት ዓመታት የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከትምህርት ቤቶች ወጥቶ ተማሪዎችን ዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ አስገብቶ ፈተና እንዲሰጥ እያደረገ መሆኑ ይታወቃል።

የትምህርት ሚኒስትሩ ስለዘንድሮው የ2017 ዓ/ም ፈተና በተናገሩበት ወቅት 150 ሺህ ተማሪዎች ፈተናቸውን በኦንላይ እንዲወስዱ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ብርሃኑ (ፕሮፌሰር) ፥ " እንደ ከዚህ ቀደሙ አድካሚ በሆነ ከቦታ ቦታ ልጆችን እያዘዋወሩ ከመሄድ ባለፈው ዓመት 29 ሺህ ተማሪ ነበር ኦንላይን ፈተና የሰጠነው ዘንድሮ ደግሞ 150 ሺህ ተማሪ ኦንላይን ፈተና ለመስጠት እየተዘጋጀን ነው " ብለዋል።

ሚኒስትሩ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የሚሰጥበትን ቀን ቆርጠው ባይናገሩም ፈተናው ከአንድ ወር / ከአንድ ወር ተኩል በኃላ እንዲሰጥ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ጠቁመዋል።
✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


የscholarship እድል የሚያስገኘው የALX Pathway ፕሮግራም ምዝገባ ሊያልቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው!

የALX ‘Pathway’ ፕሮግራምን በመውሰድ፣ የአለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ እድል ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ALX ከ14 በላይ ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙት America ሲሆን፣ በEurope እና South Africa የሚገኙም አሉ።

የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣ ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch.

ወደ ምዝገባው ቀጥታ ለመሄድ ይህንን ተጫኑ - https://www.alxafrica.com/join-pathway/


ፎቶ ፦ ዕለተ አርብ " ስቅለት " በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን በጾም ፣ በጸሎት እና ስግደት ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ነው።

ሐዋርያዊት ጥንታዊት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያን ፤ ጌታዋ እስከመስቀል ሞት ድረስ የከፈለላትን መከራና ዋጋ በማሰብ ነው የዛሬውን ቀን (ስቅለት) በመላው ዓለም በሚገኙት አብያተ ክርስቲያኗ በታላቅ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓት በጾም በጸሎትና በስግደት የምታከብረው።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#HaramayaUniversity

ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ የዶክትሬት ዲግሪ ትምህርት መስጠት ሊጀምር ነው።

በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ የኅብረተሰብ ሳይንስና ስነ-ሰብ ትምህርት ኮሌጅ ሦስት አዳዲስ ፕሮግራሞችን ለመጀመር የስርዓተ ትምህርት የውስጥ ክለሳ አካሒዷል።

አዲስ የሚጀመሩ የትምህርት ፕሮግራሞች፦

➫ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ቀንድ ታሪክ በዶክትሬት ዲግሪ
➫ የባህልና ቅርስ ጥናት በማስተርስ ዲግሪ
➫ ፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት በመጀመሪያ ዲግሪ

በቀጣይ የውጭ ክለሳ በማድረግ በ2018 የትምህርት ዘመን በፕሮግራሞቹ ትምህርት ለማስጀመር እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


የscholarship እድል የሚያስገኘው የALX Pathway ፕሮግራም ምዝገባ ሊያልቅ 4 ቀን ብቻ ቀረው!

የALX ‘Pathway’ ፕሮግራምን በመውሰድ፣ የአለምአቀፍ ዲግሪ እና ሙሉ ስኮላርሺፕ እድል ለማግኘት ይመዝገቡ። የዚህ ስኮላርሺፕ እድል በጥቅሉ በአመት የ85,000 አሜርካን ዶላር፣ ወይም የ11 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር፣ ተመጣጣኝ ዋጋ አለው።

ALX ከ14 በላይ ታዋቂ ዓለም አቀፍ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር የትብብር ስምምነት አለው። አብዛኛዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙት America ሲሆን፣ በEurope እና South Africa የሚገኙም አሉ።

የዚህ የትብብር ስምምነት ዋና ይዘት፣ የALX Pathway ኘሮግራምን በስኬት የሚጨርሱ ልጆች፣ በእነዚህ ታዋቂ ዩኒቨርሲቲዎች ተቀባይነት እና የስኮላርሺፕ እድሎች የሚያገኙበትን መንገድ ማስፋት ነው።

የምዝገባውን ሂደት ደረጃ በደረጃ ማብራሪያ ለማየት፣ እንዲሁም ምዝገባውን በተሳካ ሁንያ ለማጠናቀቅ፣ ይህንን የቴሌግራም ቻናል ተቀላቀሉ፡- https://t.me/ALXScholarship2ndBatch.

ወደ ምዝገባው ቀጥታ ለመሄድ ይህንን ተጫኑ - https://www.alxafrica.com/join-pathway/


Today's Tip

Each and every
____
ብዙዎቻችን E
achEvery ተመሳሳይ ናቸው ወይም አገልግሎታቸው ተመሳሳይ ነው ብለን ልናስብ እንችላለን። ግን ሁለቱም ይለያያሉ። ልዩነቱ፡

🔶Each(እያንዳንዱ)
🔷Every(እያንዳንዱ)

እያንዳንዱ ማለት ደግሞ በቁጥር ከ አንድ በላይ የሆኑ ነገሮችን ለመግለፅ ነው።ለምሳሌ በአንድ ክፍል ውስጥ 40 ተማሪ ቢኖር ና ሁሉም ጥሩ ውጤት ቢያመጡ፡ እያንዳንዱ ተማሪ ጥሩ ውጤት አምጥቷል ማለት እንችላለን። ነገርግን አንድ ተማሪ ብቻ ከሆነ ጥሩ ውጤት ያመጣው፡ አንድ ተማሪ ነው ጥሩ ውጤት ያመጣው እንላለን እንጅ እያንዳንዱ አንልም ስለዚህ እያንዳንዱ የሚለው ቃል በቁጥር ከአንድ በላይ ለሆኑ ነገሮች ነው ማለት ነው። ስለዚህ Eachevery እያንዳንዱ የሚል ትርጉም ስላላቸው በቁጥር ከአንድ በላይ ለሆኑ ነገሮች ነው ሚያገለግሉት። ልዩነታቸው፡

🔴 Each -- በቁጥር ሁለት ለሆኑ ነገሮች ነው የሚያገለግለው።

🔵 Every -- በቁጥር ከ ሁለት በላይ ለሆኑ ነገሮች ነው ሚያገለግለው።

ምሳሌ፡ 43ቱም የኢትዮ ዩኒቨርሲቲዎች English ኮርስን ያስተምራሉ። 43 ደግሞ በቁጥር ከሁለት በላይ ነው ስለዚህ Every ን እንጠቀማለን ማለት ነው። so

🔸Every Ethiopian University has taught English course.

ስለዚህ Eachን እዚጋ አንጠቀምም ማለት ነው። ምክንያቱም Each በቁጥር ሁለት ለሆኑ ነገሮች ነው የሚያገለግለው።

ሌላ ምሳል፡ ከ ኢትዮ ዮኒቨርሲቲ ውስጥ Biomedical Engineering ትምህርትን የሚሰጡት Addis Ababa ና Jimma university ብቻ ናቸው ። ስለዚህ Each ን እንጠቀማለን ማለት ነው ምክንያቱም በቁጥር ሁለት ስለሆኑ። so

🔶 Addisa Ababa and Jimma University are unique because Each has given Biomedical Engineering.

ሌላ ምሳሌ፡ ዛሬ ሊቨርፑል ና ማንችስተር ኳስ ተጫውተው፡ ሁለቱም ጥሩ ጨዋታ ከሆነ የተጫወቱት፡ Each ን እንጠቀማለን ማለት ነው ምክንያቱም በቁጥር ሁለት ስለሆኑ። so

🔷 Each team plays very well.(ሁለቱም ክለቦች ጥሩ ተጫውተዋል: ማለትም ሊቨርፑል ና ማንችስተር)

ሌላ ምሳሌ፡ ዛሬ 20ውም ክለቦች ኳስ ተጫውተው፡ ሁሉም ጥሩ ከተጫወቱ Everyን እንጠቀማለን ማለት ነው። ምክንያቱም 20 ከሁለት በላይ ስለሆነ፡፡ so

🔶Every team plays well.(20ውም ክለቦች ጥሩ ተጫውተዋል።)

ከተመቻችሁ join and share

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#HaramayaUniversity

በ2017 ዓ.ም ሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ሕክምና ትምህርት ቤት አዲስ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ከሚያዝያ 16-18/2017 ዓ.ም መሆኑን ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

➫ ከ8-12ኛ ክፍል የትምህርት ማስረጃዎች
➫ አራት ፓስፖርት መጠን ፎቶግራፍ
➫ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ ዋናውና ኮፒው
➫ የሥራ መልቀቂያ ይሰሩበት ከነበረ ተቋም
➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ (በጤና ሚኒስቴር ስፖንሰር ከተደረጉ ውጪ)
➫ የ 'NGAT' ውጤት
➫ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ለሬጅስትራር ጽ/ቤት በፖ.ሳ.ቁ. 235 ማስላክ

ገለጻ (Orientation) ሚያዝያ 19/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ሚያዚያ 23/2017 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል ተብሏል።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#MoE

" ከ2019 ጀምሮ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይደረጋል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

በዩኒቨርሲቲ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች 4ኛ ዓመት ሳይገቡ በፊት የአንድ ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ የተጀመረው እንቅስቃሴ ከ2019 ዓ/ም ጀምሮ ተግባር ላይ እንደሚውል የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ጠቁመዋል።

ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) ፤ " በሚቀጥለው ዓመት ላይደርስልን ይችላል ግን ህጋዊ ስርዓቱን በሙሉ ጨርሰን በ2019 ዩኒቨርሲቲ ውስጥ የሚማሩ 3ኛ ዓመት የጨረሱ ተማሪዎች ከ2019 ጀምሮ 4ኛ አመት ከመግባታቸው በፊት የ1 ዓመት አገልግሎት እንዲሰጡ ይድረጋል " ብለዋል።

" ከዚህ በፊት የነበረ ነው አዲስ አይደለም በጃንሆይ ጊዜ (በአጼ ኃይለስላሴ ጊዜ ማለታቸው ነው) የነበረ ነው " ሲሉ ገልጸዋል።

" ሁለት ጥቅም አለው ብለን ነው ይሄን የምናደርገው አንደኛ ልጆቹ ዝም ብሎ የቀለም ትምህርት ብቻ ተምረው ሳይሆን ተግባራዊ የሆነ ትምህርትም ለአንድ ዓመት ሄደው የሚሰሩበት ከማህበረሰቡ ጋር የሚተዋወቁበት ነው። ሁለተኛ የአስተማሪዎች እጥረትም ስላለ ልጆችን ወደ አስተማሪነት ለአንድ አመት ቢሆንም ለማስገባት ነው " ብለዋል።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


Got a startup idea? Let’s make it happen! 🚀

Founder Academy is back—where aspiring entrepreneurs and founders transform ideas into real businesses. Gain expert mentorship, hands-on learning, and access to a powerful network of innovators.

Ready to think, build, and launch? Apply now: https://alx-ventures.com/


" ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ ይዘው እንዳይሄዱ ለማድረግ እንቅስቃሴ ተጀምሯል " - ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር)

ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት ስልክ የሚባል ነገር ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ እንቅስቃሴ መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አሳወቀ።

የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕሮፌሰር) በሚመሩት የትምህርት ዘርፍ ላይ ስለአፈጻጻምና ስለታቀዱ እቅዶች ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በሰጡት ማብራሪያም በሚቀጥለው ሳምንት ከትምህርት ቢሮዎች ጋር ውይይት እንደሚካሄድ ጠቁመዋል።

በዚህም ወቅት ተማሪዎች ስልክ ትምህርት ቤት ይዘው እንዳይገቡ ለማድረግ ስለሚደረገው እንቅስቃሴ እንደሚመከር ገልጸዋል።

" የጋራ ስምምነት ላይ ከደረስን ከሚቀጥለው ዓመት ጀምሮ ተማሪዎች ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርት መከታተል ነው እንጂ ከስልክ ጋር የሚጫወቱበት ሁኔታ እንዳይፈጠር ይደረጋል " ብለዋል።

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#BahirDarUniversity

ባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ምዘና ፈተና መስጠት ሊጀምር ነው፡፡

ዩኒቨርሲቲው በዓለም አቀፍ ደረጃ የተረጋገጠ የፈተና አስተዳደር አገልግሎቶች በመሰጠት ከሚታወቀው የትምህርት ፈተና አገልግሎት (ETS) ተቋም የ TOEFL iBT ፈተና ማዕከል ሆኖ ፈቃድ አጊኝቷል፡፡

ኢንተርኔትን መሰረት ያደረገ የ TOEFL የእንግሊዘኛ ቋንቋ ምዘና፤ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ለመቀላቀል፣ ለሙያ እድገት እንዲሁም ለስኮላርሺፕ ዕድሎች አስፈላጊ መሆኑ ይታወቃል፡፡

በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ TOEFL ፈተና ማዕከል ፔዳ ግቢ፣ ፈተናውን ለመውሰድ የአመልካቾች የኦንላይን ምዝገባ በቅርቡ እንደሚጀምር ዩኒቨርሲቲው አሳውቋል፡፡

ለበለጠ መረጃ፦
☎️ +251911816361
📧 toefl.center@bdu.edu.et

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#SPHMMC

በ2017 ዓ.ም በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሌኒየም ሕክምና ኮሌጅ የተመደባችሁ ሬዚደንት ሐኪሞች የምዝገባ ጊዜ ሚያዝያ 14 እና 15/2017 ዓ.ም መሆኑን ኮሌጁ አሳውቋል።

ገለጻ (Orientation) ሚያዝያ 16 እና 17/2017 ዓ.ም የሚሰጥ ሲሆን፤ ሚያዚያ 20/2017 ዓ.ም ትምህርት ይጀመራል ተብሏል።

ለምዝገባ የሚያስፈልጉ፦

➫ የስፖንሰርሺፕ ደብዳቤ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ
➫ ኦፊሺያል ትራንስክሪፕት ለኮሌጁ ማስላክ
➫ የ 'NGAT' ያለፉበት ሰርተፍኬት

የምዝገባ ቦታ፦ በኮሌጁ የሬጅስትራር ጽ/ቤት፣ የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር

በተጨማሪም የቅጥር ውል ለመግባት መሟላት ያለባቸው፦

➫ የጤና ሚኒስቴር ውል የገቡበት ሰነድ
➫ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ስቱደንት ኮፒ
➫ የሥራ መልቀቂያ
➫ ሁለት ጉርድ ፎቶግራፍ

ለበለጠ መረጃ፦ 0118965125

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy


#AAU #GAT

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሚሰጠውን የድኅረ-ምረቃ የመግቢያ ፈተና (GAT) ለመውሰድ የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ ሚያዝያ 3/2017 ዓ.ም ይጠናቀቃቀል።

ለ'GAT' ይመዝገቡ፦
https://Portal.aau.edu.et ይግቡ።
➫ Exam Application የሚለውን ይጫኑ።
➫ Test Taker Registration የሚለውን ቅፅ ይሙሉ።
➫ የፓስፖርት መጠን ፎቶ ያለው ፎቶ ያስገቡ።
➫ Submit የሚለውን ይጫኑ።
➫ ሲስተሙ የሚሰጠዎን መለያ ቁጥር ይያዙ።
➫ ቴሌብር በመጠቀም የምዝገባ ክፍያ 750 ብር ይክፈሉ።
➫ አድሚሽን ቲኬትዎን በማውረድ ፕሪንት ብለው ይያዙ።

🔔 የ'GAT' ፈተና ፊታችን ማክሰኞ ሚያዝያ 7/2017 ዓ.ም ይሰጣል።

የባለፈው ዓመት የ 'GAT' ውጤት ለዘንድሮ ስለማይሰራ፣ ፈተናውን ባለፈው ዓመት ወስዳችሁ ያለፋችሁ ዘንድሮ የድኅረ-ምረቃ ትምህርት ለመከታተል ፈተናውን በድጋሜ መውሰድ ይኖርባችኋል፡፡

የ 'GAT' ፈተና ካለፋችሁ በኋላ ሰነዶች የማስገቢያ ቀናት ከሚያዝያ 8-10/2017 ዓ.ም፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ቅበላ ቢሮ፣ ሬጅስትራር ህንጻ ቢሮ ቁ. 203

✨ Share with your  Friends
 
    🎖📖🎖
@aplusacademyy
@aplusacademyy

Показано 17 последних публикаций.