" ችግር አላየሁበትም " - ትምህርት ሚኒስቴር
የትምህርት ሚኒስቴር ከአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ሲነሳ ለነበረው ቅሬታ " ገምግሜዋለሁ ምንም ችግር አላገኘሁበትም " ሲል ምላሽ ሰጠ።
የአካውንቲንግ እና የፋይናንስ የመውጫ ፈተናን በተመለከተ ተፈታኞች እንዲሁም የትምህርት ክፍላቸው እንዲሁም ኮሌጆች ፈተናው ዳግም እንዲገመገም ጥያቄ ሲያቀርቡ እንደነበር አይዘነጋም።
የቀረበው ቅሬታ ፈተናው ከተዘጋጀው ብሉፕሪንት ጋር ተያያዥነት እንደሌለው፣ ይሸፍናል ከተባለው 15 ኮርስ የሸፈነው ከ4 የሚበልጥ እንዳልሆነ ፣ የመጡት ጥያቄዎችም በዲግሪ ደረጀ ለመረዳት የማይቻሉ ፣ ለፈተናው የተሰጠው ሰዓትም ከጥያቄው ጋር የማይገናኛ መሆኑ ይጠቀሳሉ።
ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር አስፈላጊውን ማስተካከያ እንዲያደርግ እና ፈተናውን እንዲገመግመው ተማሪውን የሚመጥን ፈተና ድጋሚ አዘጋጅቶ በፍጥነት እንዲፈትን ተደጋጋሚ ጥያቄ ቀርቧል።
የትምህርት ሚኒስቴር ለአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ በሰጠው ቃል ፤ ስለተነሳው ቅሬታ እንደሚያውቅ ገልጾ ፈተናውን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን መገምገሙን ነገር ግን በፈተናው ይዘት ላይም ሆነ አቀራረብ ላይ ችግር እንዳላየበት አሳውቋል።
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቻናል👇
https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️ https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
╚═══════════╝
የትምህርት ሚኒስቴር ከአካውንቲንግ እና ፋይናንስ የመውጫ ፈተና ጋር በተያያዘ ሲነሳ ለነበረው ቅሬታ " ገምግሜዋለሁ ምንም ችግር አላገኘሁበትም " ሲል ምላሽ ሰጠ።
የአካውንቲንግ እና የፋይናንስ የመውጫ ፈተናን በተመለከተ ተፈታኞች እንዲሁም የትምህርት ክፍላቸው እንዲሁም ኮሌጆች ፈተናው ዳግም እንዲገመገም ጥያቄ ሲያቀርቡ እንደነበር አይዘነጋም።
የቀረበው ቅሬታ ፈተናው ከተዘጋጀው ብሉፕሪንት ጋር ተያያዥነት እንደሌለው፣ ይሸፍናል ከተባለው 15 ኮርስ የሸፈነው ከ4 የሚበልጥ እንዳልሆነ ፣ የመጡት ጥያቄዎችም በዲግሪ ደረጀ ለመረዳት የማይቻሉ ፣ ለፈተናው የተሰጠው ሰዓትም ከጥያቄው ጋር የማይገናኛ መሆኑ ይጠቀሳሉ።
ለዚህም ትምህርት ሚኒስቴር አስፈላጊውን ማስተካከያ እንዲያደርግ እና ፈተናውን እንዲገመግመው ተማሪውን የሚመጥን ፈተና ድጋሚ አዘጋጅቶ በፍጥነት እንዲፈትን ተደጋጋሚ ጥያቄ ቀርቧል።
የትምህርት ሚኒስቴር ለአሜሪካ ድምፅ ሬድዮ በሰጠው ቃል ፤ ስለተነሳው ቅሬታ እንደሚያውቅ ገልጾ ፈተናውን ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን መገምገሙን ነገር ግን በፈተናው ይዘት ላይም ሆነ አቀራረብ ላይ ችግር እንዳላየበት አሳውቋል።
የ 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቻናል👇
https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0
Share share🙏🙏
ለተጨማሪ መረጃ👇👇👇👇
╔═══════════╗
♨️ ♦️ https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
♨️ ♦️ https://t.me/+-4xFxbBrBfIzNmE0 ♨️
╚═══════════╝