የኮንትሮባንድ ንግድ በመስፋፋቱ የጥሬ ገንዘብ እጥረት አጋጠመ።
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮንትሮባንድ ንግድ በመስፋፋቱና የጥሬ ገንዘብ እጥረት በማጋጠሙ እጃቸው ላይ ገንዘብ ያላቸው አትርፈው መሸጥ ጀምረዋል የተባለ ሲሆን እንደማሳያም 90,000 ብር በ100,000 ብር ይሸጣል፡፡
ከባንኮች አንድ ሰው በቀን ከ500 ብር በላይ ማውጣት አይችልም ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት አባል እና የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ መብራቱ አለሙ የተናገሩ ሲሆን አያይዘውም የጥሬ ገንዘብ እጥረት በባንኮች መፈጠሩን እና የኮንትሮባንድ ንግድ መስፋፋትን የተመለከቱት በምርጫ አካባቢያቸው በመተከል ዞን በመገኘት ባደረጉት ህዝባዊ ውይይት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
via @breakthecurse
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የኮንትሮባንድ ንግድ በመስፋፋቱና የጥሬ ገንዘብ እጥረት በማጋጠሙ እጃቸው ላይ ገንዘብ ያላቸው አትርፈው መሸጥ ጀምረዋል የተባለ ሲሆን እንደማሳያም 90,000 ብር በ100,000 ብር ይሸጣል፡፡
ከባንኮች አንድ ሰው በቀን ከ500 ብር በላይ ማውጣት አይችልም ሲሉ የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት አባል እና የቦሮ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ሀላፊ መብራቱ አለሙ የተናገሩ ሲሆን አያይዘውም የጥሬ ገንዘብ እጥረት በባንኮች መፈጠሩን እና የኮንትሮባንድ ንግድ መስፋፋትን የተመለከቱት በምርጫ አካባቢያቸው በመተከል ዞን በመገኘት ባደረጉት ህዝባዊ ውይይት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
via @breakthecurse