Репост из: Construction Job Vacancies ስራ
Resident Engineer
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
Contract መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት,
Addis Ababa
February 26, 2025 - March 6, 2025
Job Requirement
ተፈላጊ ችሎታ:M.Sc/ BSc. Degree in Civil Engineering
የሥራ ልምድ:8 Years of working experience in road design rehabilitation, maintenance, construction, Four (4) Years of specific experience as resident engineer or project manager on road maintenance/rehabilitation or construction projects. Or Six (6) Years of specific experience as deputy resident engineer on road maintenance/rehabilitation or construction projects
ብዛት: 01
How to Apply
ማሳሰቢያ
አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7/ሰባት/ ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ መሻለኪያ ሸዋ ዳቦ ፊት ለፊት ወይም የድሮ አራተኛ ክፍለ ጦር በሚገኘው የኮርፖሬሽኑ ዋና መ/ቤት የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ሲቪ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውን እና የማይመለስ ኮፒ በመያዝ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ከግል ድርጅት የተገኘ የሥራ ልምድ ተቀባይነት የሚኖረው ግብር የከፈላችሁበትን ደብዳቤ ከግብር ከፋዮች ቢሮ ስታቀረብ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
የኢትዮጵያ የምድር ባቡር ኮርፖሬሽን
ስልክ ስልክ ቁጥር 011-470-20-51/011-470-29-94
@constructionvacancies