. ✧ †††ዝክረ ሰማዕታተ ኢትዮጵያ ††† ✧
" የደብረ ሊባኖስ መነኮሳት እልቂት "
††† በ፲፱፻፳፱ [1929] ዓ/ም: የካቲት ፲፪[12] ቀን ከ፴፼[30,000] በላይ ኢትዮጵያውያን አባቶች: እናቶች: ወጣቶችና ሕፃናት በሮማዊው የፋሽስት ጦር ስለ ርትዕቷ ተዋሕዶ ሃይማኖት፡ ስለ ሀገራቸዉ ፍቅር ደማቸው እንደ ጐርፍ ፈሰሰ ...
ደብረ ሊባኖስ ገዳም ብቻ የገዳሙ መነኮሳት ከየካቲት ፲፪[12] ጥቃት ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት በሚል በ ግራዚያኒ ትእዛዝ በ ማሌቲ አስፈጻሚነት ከ ፳፻፪፻[2200] በላይ ዲያቆናትና መነኮሳት በግፍ ተፈጅተዋል ።
††† ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንም በቅዱስ ዳዊት መዝሙር እንዲህ ታስባቸዋለች ፦
"አቤቱ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ::
የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ::
ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት::
የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች አደረጉ::
የጻድቃንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት::
ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውሃ አፈሰሱ::
የሚቀብራቸውም አጡ::"
(መዝ. ፸፰[78]:፩[1])
(በምስሉ ላይ እምናያቸው የደብረ ሊባኖስ መነኮሳትና ዲያቆናት... ናቸው ፤ ወደ ሚረሸኑበት ቦታ ሊሄዱ በመጨረሻዋ ሰአት እንዲነሱ የተደረገው ፎቶ ነው።)
" የደብረ ሊባኖስ መነኮሳት እልቂት "
††† በ፲፱፻፳፱ [1929] ዓ/ም: የካቲት ፲፪[12] ቀን ከ፴፼[30,000] በላይ ኢትዮጵያውያን አባቶች: እናቶች: ወጣቶችና ሕፃናት በሮማዊው የፋሽስት ጦር ስለ ርትዕቷ ተዋሕዶ ሃይማኖት፡ ስለ ሀገራቸዉ ፍቅር ደማቸው እንደ ጐርፍ ፈሰሰ ...
ደብረ ሊባኖስ ገዳም ብቻ የገዳሙ መነኮሳት ከየካቲት ፲፪[12] ጥቃት ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት በሚል በ ግራዚያኒ ትእዛዝ በ ማሌቲ አስፈጻሚነት ከ ፳፻፪፻[2200] በላይ ዲያቆናትና መነኮሳት በግፍ ተፈጅተዋል ።
††† ቅድስት ቤተ ክርስቲያናችንም በቅዱስ ዳዊት መዝሙር እንዲህ ታስባቸዋለች ፦
"አቤቱ አሕዛብ ወደ ርስትህ ገቡ::
የቅድስናህንም መቅደስ አረከሱ::
ኢየሩሳሌምንም እንደ መደብ አደረጉአት::
የባሪያዎችህንም በድኖች ለሰማይ ወፎች አደረጉ::
የጻድቃንህንም ሥጋ ለምድር አራዊት::
ደማቸውንም በኢየሩሳሌም ዙሪያ እንደ ውሃ አፈሰሱ::
የሚቀብራቸውም አጡ::"
(መዝ. ፸፰[78]:፩[1])
(በምስሉ ላይ እምናያቸው የደብረ ሊባኖስ መነኮሳትና ዲያቆናት... ናቸው ፤ ወደ ሚረሸኑበት ቦታ ሊሄዱ በመጨረሻዋ ሰአት እንዲነሱ የተደረገው ፎቶ ነው።)