(በላይ በቀለ ወያ)
@ethio_poem
ምን አይነት ቄስ ናቸው ፣ ምፀት የለመዱ
"አባት ይፍቱኝ" ስል
"አብይ ይፍታህ "ብለው ፣ አሳልመውኝ ሔዱ
።።።።።
ዳሩ እውነት አላቸው ፣ ቀልዳቸው ቢመርም
ምህረት ያውቃልና
እኛ ብናጠፋም ፣ አምላክ ሰው አያስርም።
(( በላይ በቀለ ወያ ))
💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️
@ethio_poem
@ethio_poem
@ethio_poem
@ethio_poem
ምን አይነት ቄስ ናቸው ፣ ምፀት የለመዱ
"አባት ይፍቱኝ" ስል
"አብይ ይፍታህ "ብለው ፣ አሳልመውኝ ሔዱ
።።።።።
ዳሩ እውነት አላቸው ፣ ቀልዳቸው ቢመርም
ምህረት ያውቃልና
እኛ ብናጠፋም ፣ አምላክ ሰው አያስርም።
(( በላይ በቀለ ወያ ))
💚💛❤️💚💛❤️💚💛❤️
@ethio_poem
@ethio_poem
@ethio_poem