ቅዳሜ አይደለሞይ? ደስታ አንፈልግሞይ? 🤨😍
እነሆ የብቻ ሦስተኛ መጽሐፌን በቅርብ ቀን ብያለሁ። "በከንፈርሽ በራ'ፍ"ን እንደ ታናናሾቿ እንደ የ"ብርሃን ልክፍት" እና "የብርሃን ሰበዞች" ፊት ሰጥታችሁ፣ ስማችሁ፣ ተቆጥታችሁ፣ ተንከባክባችሁ እንደምታሳድጉልኝ አምናለሁ። እንግዲህ ከ"እኔ" ወጥታ "የእኛ" መሆኗ ነውና፣ ወሬውን ለወዳጅ ዘመድም አጋሩት።
Spread the word!
❤
እነሆ የብቻ ሦስተኛ መጽሐፌን በቅርብ ቀን ብያለሁ። "በከንፈርሽ በራ'ፍ"ን እንደ ታናናሾቿ እንደ የ"ብርሃን ልክፍት" እና "የብርሃን ሰበዞች" ፊት ሰጥታችሁ፣ ስማችሁ፣ ተቆጥታችሁ፣ ተንከባክባችሁ እንደምታሳድጉልኝ አምናለሁ። እንግዲህ ከ"እኔ" ወጥታ "የእኛ" መሆኗ ነውና፣ ወሬውን ለወዳጅ ዘመድም አጋሩት።
Spread the word!
❤