የሪሚዲያል ፕሮግራም ተማሪዎች የሦስተኛ ቀን ፈተና ዛሬ ይሰጣል።
የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የታሪክ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።
የሪሚዲያል ፕሮግራም የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ከሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና በኋላ ይጠናቀቃል።
የተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን ነገ በሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና መውሰድ ይጀምራሉ።
ምስል፦ ሠመራ፣ ወለጋ እና ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲዎች
የማኅበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች የታሪክ ትምህርት ፈተና በአራት ክፍለጊዜ ተከፍለው በኦንላይን ይወስዳሉ።
የሪሚዲያል ፕሮግራም የማኀበረሰብ ሳይንስ ተማሪዎች ፈተና ነገ ከሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና በኋላ ይጠናቀቃል።
የተፈጥሮ ሳይንስ የሪሚዲያል ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናቸውን ነገ በሚሰጠው የእንግሊዝኛ ትምህርት ፈተና መውሰድ ይጀምራሉ።
ምስል፦ ሠመራ፣ ወለጋ እና ቀብሪደሃር ዩኒቨርሲቲዎች