ፍቅር
ፍቅር ማለት ምን ማለት ነው ተብለን ብንጠየቅ ሁላ ችንም በአማርኛ ይሄ ማለት ነው በግሪክ ደግሞ 5 አይነት ትርጉም አለው ወይም ሌላ ብዙ ትርጓሜ እንሰጠዋለን።
ልክ ነው የጌታ ፍቅር አጋፔ (unconditional love) ወይም ነገሮች ላይ ጥገኛ ያልሆነ ፍቅር ዝም ብሎ የሚያፈቅር ምክኒያታዊ ያልሆነ ነው።
አጋፔ በርግጥ የእግዚአብሔር ፍቅርን ይገልጻል?
እኔ ይገልጻል ብዬ አላስብም ምክንያቱም ጌታ ያለ ምክንያት ብቻ ሳይሆን እራሱ ጌታ ፍቅር ስለሆነ ጌታ ያፈቅራል ብሎ ለመግለጽ ይከብዳል።
እስቲ ይሄን ቃል እንይ:-
“ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።”
— ኤፌሶን 1፥4
አለም ሳይፈጠር ካለ በሌላ አማርኛ ሀጥያት ወደ ምድር ሳይገባ አዳም እና ሄዋን ወደ ምድር ሳይመጡ ማለት ነው።
ስለዚህ አዳም ሄዋን እኛ ወደ ምድር ሳንመጣ ምን አይነት በሁኔታዎች የወሰን (unconditional ) ሊሆን ይችላል ? ምክንያቱም በዚያን ጊዜ ምንም አይነት ሁኔታ የለም ነበር::
ጌታ ያፈቀረን ነገሮች ሚባሉ ነገሮች ሳይፈጠሩ ነው።
የጌታ ፍቅር ከአጋፔ በላይ ነው!
የጌታ ፍቅር በአጋፔ አይለካም!
ጌታ ያፈቅራናል ብል ያንስብኛል! ሌላ ቃል ስሌለኝ ግን አንደሚያፈቅራቹ አትርሱ ልበላችሁ!
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
— ዮሐንስ 3፥16
እንዲሁ ማለት ቅድመ ሁኔታ ሚባለው ነገር ሳይፈጠር ማለት ነው።
Greatly loved:-ያለ ቅጥ:- በጣም :-በክብር
Dearly prized:-በጣም ውድ
Via kaleb Isayas
@from-ins1de
@from-ins1de
ፍቅር ማለት ምን ማለት ነው ተብለን ብንጠየቅ ሁላ ችንም በአማርኛ ይሄ ማለት ነው በግሪክ ደግሞ 5 አይነት ትርጉም አለው ወይም ሌላ ብዙ ትርጓሜ እንሰጠዋለን።
ልክ ነው የጌታ ፍቅር አጋፔ (unconditional love) ወይም ነገሮች ላይ ጥገኛ ያልሆነ ፍቅር ዝም ብሎ የሚያፈቅር ምክኒያታዊ ያልሆነ ነው።
አጋፔ በርግጥ የእግዚአብሔር ፍቅርን ይገልጻል?
እኔ ይገልጻል ብዬ አላስብም ምክንያቱም ጌታ ያለ ምክንያት ብቻ ሳይሆን እራሱ ጌታ ፍቅር ስለሆነ ጌታ ያፈቅራል ብሎ ለመግለጽ ይከብዳል።
እስቲ ይሄን ቃል እንይ:-
“ዓለም ሳይፈጠር፥ በፊቱ ቅዱሳንና ነውር የሌለን በፍቅር እንሆን ዘንድ በክርስቶስ መረጠን።”
— ኤፌሶን 1፥4
አለም ሳይፈጠር ካለ በሌላ አማርኛ ሀጥያት ወደ ምድር ሳይገባ አዳም እና ሄዋን ወደ ምድር ሳይመጡ ማለት ነው።
ስለዚህ አዳም ሄዋን እኛ ወደ ምድር ሳንመጣ ምን አይነት በሁኔታዎች የወሰን (unconditional ) ሊሆን ይችላል ? ምክንያቱም በዚያን ጊዜ ምንም አይነት ሁኔታ የለም ነበር::
ጌታ ያፈቀረን ነገሮች ሚባሉ ነገሮች ሳይፈጠሩ ነው።
የጌታ ፍቅር ከአጋፔ በላይ ነው!
የጌታ ፍቅር በአጋፔ አይለካም!
ጌታ ያፈቅራናል ብል ያንስብኛል! ሌላ ቃል ስሌለኝ ግን አንደሚያፈቅራቹ አትርሱ ልበላችሁ!
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
— ዮሐንስ 3፥16
እንዲሁ ማለት ቅድመ ሁኔታ ሚባለው ነገር ሳይፈጠር ማለት ነው።
Greatly loved:-ያለ ቅጥ:- በጣም :-በክብር
Dearly prized:-በጣም ውድ
Via kaleb Isayas
@from-ins1de
@from-ins1de