ማስታወቅያ
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በማጠናከርያ( remedial) በግላችሁ(self-sponsor) ትምህርት ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በ2016 ዓ/ም የ12 ተኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ወስዳችሁ 186 ከ600 እና 217 ከ700 ያመጣችሁ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በግላችሁ የማጠናከርያ ት/ት( remedial )ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች በሙሉ ከ 26/05/2017 ዓ/ም 30/05/2017 ዓ/ም በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እንጠይቃለን ::
በተሰጡት የመመዝገብያ ቀናት በአካል ተገኝታችሁ በአክሱም ዋና ግቢ ህንፃ ቁጥር 22 ቢሮ ቁጥር 202 በሽረ ግቢ ረጅስትራር ፅ/ቤት መመዝገብ ትችላላችሁ ።
✅Ministry of Education
@minster_of_education
በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በማጠናከርያ( remedial) በግላችሁ(self-sponsor) ትምህርት ለመማር የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ
በ2016 ዓ/ም የ12 ተኛ ክፍል መልቀቅያ ፈተና ወስዳችሁ 186 ከ600 እና 217 ከ700 ያመጣችሁ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በግላችሁ የማጠናከርያ ት/ት( remedial )ለመማር የምትፈልጉ ተማሪዎች በሙሉ ከ 26/05/2017 ዓ/ም 30/05/2017 ዓ/ም በአካል በመገኘት ሪፖርት እንድታደርጉ እንጠይቃለን ::
በተሰጡት የመመዝገብያ ቀናት በአካል ተገኝታችሁ በአክሱም ዋና ግቢ ህንፃ ቁጥር 22 ቢሮ ቁጥር 202 በሽረ ግቢ ረጅስትራር ፅ/ቤት መመዝገብ ትችላላችሁ ።
✅Ministry of Education
@minster_of_education