ማስታወቂያ ቀን 07/6/17 ለአጠቃላይ ተማሪዎች ከሰኞ ቀን 03/6/17 ጀምሮ 2ተኛ ሴሚስቴር ትምህርት የሚጀመርበት Day one class one መሆኑን አሰውቀን ለመማር እንድትመጡ ማሳወቃችን ይተወቃል። በመሆኑም በቀጣይ ሳምንት የሚኖረው የመማር ማስተማር ሂደት ከ9 እስከ 11ኛ ክፍል በክፍል ሀላፊ መምህራን አማካይነት 12ኛ ክፍል በያ ሰብጀክት መምህራን አማኳይነት የተማሪ አቴንዳንስ ማያዝ እንደምጀምር አውቃቹህ ከወዲሁ የሚጠበቅባቹሁን አስፈላጊውን ዝግጅት በማድረግ በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ለውጤታቹህ ማማር መሰረት እንድትይዙ ደግመን እናሳውቃለን።