ፍልስፍና™


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Блоги


Wave & promo contact us @FREDOBASN

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Блоги
Статистика
Фильтр публикаций


🎙 Twitter2Earn with ClickBee! 🥁

Human-powered Twitter Shilling now live
...

During the last few days you might have seen changes, and new revenue sources were introduced in ClickBee. 🤖

🧠 Tweet2Earn - This new trending feature incentivizes users to tweet, boosting the visibility of your projects hashtags (#) or cashtags ($).

🦍 Raid2Trend - Create a target of likes, retweets, comments, mentions and more to aim for Twitter trending.

ClickBeeBot knows who is a real user and who is not - building the BIGGEST Database on X 🐦🤖

PS: We're still discovering the potential of Twitter, but it seems possible to become a trending topic with just a handful of tweets.

Start the bot:

👉🏻(@ClickBeeBot)
👉🏻(@ClickBeeBot)
👉🏻(@ClickBeeBot)

Sponsored

JOIN US @philosophyeth
ይቀላቀሉን
JOIN OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1
ለመፅሐፍ ቻናል

Contact us @FREDOBASN
ያግኙን


7 ተጨማሪ መፅሐፎች በመፅሐፍ ቻናላችን ተለቀዋል።
አሁኑኑ ያንብቧቸው።

ቻናላችን @bookshelfeth1


"እንደህፃን ካልሆናችሁ ገነትን አትወርሱም" እንዲል ቃሉ!
(አሌክስ አብርሃም)

ይህ የምታዮት በመስታወት ውስጥ የተቀመጠ 3 ሚሊየን  ዶላር የእውነት ዶላር ነው! ባንክ እንዳይመስላችሁ፣ ካናዳ የህዝብ አውቶብስ መቆሚያ ላይ ነው የተቀመጠው፤ እና ማስታወቂያው ምን ይላል? "ይህን መስተዋት በፈለጉት መንገድ መስበር ከቻሉ 3 ሚሊየን ዶላሩን ይውሰዱ!" የመስታዋት አምራቹ ማስታወቂያ ነው ! መስታወቱ ጥይት የማይበሳው አስተማማኝ መስታወት! ማስታወቂያ ብሎ ዝም!  

ይሄ ነገር በቲቪ ያየሁትን "ሶሻል ኤክስፐርመንት"  አስታወሰኝ!በዛ ያለ ብር በመስታወት ውስጥ የህዝብ አደባባይ ላይ አስቀመጡና "ይህ መስተዋት ጥይት የማይበሳው ከብረት አራት እጥፍ የጠነከረ ነው ፤ መስተዋቱን የሰበረ ብሩን ይውሰድ" የሚል ፅሁፍ ለጠፉበት!  ለ25 ቀናት አንድም ሰው አልሞከረውም! ማስታወቂያው ወኔ ይሰልባላ! አንድ ቀን ግን የ4 ዓመት ህፃን ልጅ ባዶ የጁስ ጠርሙዝ ይዞ ወላጆቹ ጋር በዛ በኩል ድክ ድክ እያለ ያልፋል ! መለይካው ሹክ ይበለው አልያም አጋጣሚው እንጃ፤ ብቻ በጠርሙዙ መስተዋቱን እንደቀልድ መታው፤ ተንኮታኩቶ ብሩ ተዘረገፈ! ህዝብ የማስታወቂያ እስረኛ ነው!  መፅሐፉ "እንደህፃን ሁኑ" ሲል በምትሰሙትና በምታዩት ሳይሆን በልባችሁ ብርሐን ሂዱ ማለቱ እማይደል?

JOIN US @philosophyeth
ይቀላቀሉን
JOIN
OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1
ለመፅሐፍ ቻናል


Contact us @FREDOBASN
ያግኙ


ዘመኑን አድካሚ ያደረገው ምንድነው?
(አሌክስ አብርሃም) 

ፖለቲከኞች ስለፖለቲካ በብዛት ያወራሉ፣ ፖለቲካ መሳሪያ ነው እንደአካፋ እንደዶማ! አንድ ሰው ስለዶማ ሲያወራ ውሎ ቢያድር ስንዝር መሬት አይቆፍርም! ሐይማኖተኞች ስለእምነታቸው አብዝተው ያወራሉ ግን አይኖሩትም፤ ሐይማኖት የኑሮ ይትብሃል ነው! ቀዝቃዛ አካባቢ የሚኖር ሰው የሚሞቅ ልብስ፣ በርሃ የሚኖር ሰውም ቀለል ያለ ነገር መልበስ እንዳለበት ሁሉ አማኝም እምነቱ የሚሰጠውን ባህሪ መላበስ አለበት! ደራሲው ስለድርሰት ብዙ ያወራል ግን አይፅፍም፣ወላ የማያነበው ብዙ ነው! አነባለሁ የሚለውም እንደሰነፍ አማኝ ጥቅስ ይዞ ለመሮጥና ያችኑ የቃረማትን አደባባይ ላይ እንደበቀቀን ለመጮህ ካልሆነ ራሱን ሰርቶ ለሌሎች ብርሃን መሆን የቻለው ስንቱ ነው? በየሙያው የገጠመን ችግር ይሄው ነው! ለዚሁም ታዲያ መናናቁ መናከሱ ለጉድ ነው!  በየሚዲያው ለቃለመጠይቅ የሚቀርቡትን ሰዎች ስንታዘብ ምንድናቸው፣ ምን ሰርተው ነው ስንል ሰው የበቀለበት አገር አይመስልም!  እናወራለን በጣም እናወራለን! ወሪያችን እኛኑ አድክሞናል። ላስቻለው፣ ዘመንና ስጋውን ላሸነፈ ከዚህ የወሬና እንቶፈንቶ ሰንሰለት ወጣ ብሎ የተጠሩበት ላይ ማተኮር ትልቅ ፀጋ ነው።

JOIN US @philosophyeth
ይቀላቀሉን
JOIN
OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1
ለመፅሐፍ ቻናል


Contact us @FREDOBASN
ያግኙ


የፍልስፍና™ ቤተሰቦች:

በቴሌግራም ቦቱ ብዙ መልዕክት እየላካችሁ ምላሽ እያገኛችሁ አይደለም።

ነገሮች እስኪስተካከሉ ድረስ @FREDOBASN ላይ ማንኛውንም ጥያቄና አስተያየት መስጠት ትችላላችሁ።

እናመሰግናለን!


አንዳንዴ ደህና ነን የምንለው  የእውነት ደህና ሁነን ሳይሆን አሞናል ብንልም ህመማችንን የሚረዳልን ስለሌለ ነው 

ዝም የምንለውም የምናወራው ስለሌለን ፣ስላልተጎዳን ፣ ስላልቆሰልን፣ ስላልተገፋን አይደለም  ቁስላችንን ብናወጋውም በኛ ቦታ ቆሞ በኛ ልክ ተረድቶ የሚያደምጠን ሰው ስለሌለ ነው

.....  አንዳንዴ ተገለን ዳር የምንቆመው ብቸኛ  የምንሆነውም ሰው ስለጠፋ አይደለም ለእኛ ልክ የሚሆን ፡ እኛን በእኛነታችን አምኖ የሚቀበል የራስ ሰው የምንለው ስለሚቸግረን ነው
#ደግ_ምሽት 🙏

JOIN US @philosophyeth
ይቀላቀሉን
JOIN
OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1
ለመፅሐፍ ቻናል


Contact us @FREDOBASN
ያግኙ


ወንድ ከሴት በላይ ለወሲብ ዝንባሌ ያለው በወጣበት ቀዳዳ ተመልሶ መግባት ስለሚፈልግ ነው።

JOIN US @philosophyeth
ይቀላቀሉን
JOIN
OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1
ለመፅሐፍ ቻናል


Contact us @FREDOBASN
ያግኙ


ስልጣኔ ማለት የሰው ልጆችን ህይወት ወደ ተሻለ ደረጃ ማሸጋገር ነው። ታዲያ የአክሱም ገልቱ ህንፃና የግብፅ ፒራሚድ ለህዝቡ ምን አበረከተ?


ሴት ማለት ተሰርቶ ያላለቀ ወንድ ናት።


Join us @philosophyeth

Join.our book channel @bookshelfeth1


አይገርምም

ህይወት ሁሌ እንዲህ ነች....የሆነ ፈተናና ሃዘን ስናልፍ ከፊታችን ሌላ ሃዘንና ፈተና ትሰጠናለች....እሱንም ስናልፍ ሌላ....

ኑሮ ግን ይቀጥላል....


ለምንድን ነው እንደዚህ አይነት ቀናቶች እንደሚኖሩ ግን ማንም ሰው ያልነገረኝ...


Do twins ever realize that one of them was unplanned 🤔

Via We talk A lot

Join us @philosophyeth

Join our book channel @bookshelfeth1


ሁለቱን በፎቶው ላይ ያሉትን ጨምሮ
በመፅሐፍ ቻናላችን የተለቀቁ መፅሐፍት

ግሩም የአለማችን ታሪኮች
ቤርሙዳ ትሪያንግል
The da vinci code
ፊሎሶፊ እና ፊሎሲያ
የኮሮናው መብረቅ
የደራሲው ማስታወሻ
ሀይማኖትን መመርመር

ቻናላችንን ይቀላቀሉ @bookshelfeth1


አሁን ከቅርብ ሰዓታት በፊት ሱቅ የምፈልገውን እቃ ሳጣ ባለኝ መንገድ ትይዩ ወደላይ ፍለጋ ወጣሁኝ። ነገር ግን በመንገዴ ላይ ቆሜ ያየውት የምር! የምሬን ነው ጥልቅ ሀዘን የጣለብኝ። የሆኑ ሽማግሌ ናቸው ጥግ ከአረቄ ቤት አጠገብ አንድ መዳበሪያ አንጥፈው በላዩ  ሽንኩርት አስቀምጠው እየሸጡ ሳለ አራት ደንቦች መጥተው ማዋከብ ያዙ። ሁለቱ ደንቦች ቆመዋል ሁለቱ ደግሞ ሽማግሌውን ያጨናንቋቸኋል። "ምንድነው ማነው የፈቀደልህ" እያለ አንደኛው ደንብ በዱላው ሽንኩርቱን ይንዳል። ሰውዬው ደንግጠዋል እጅግ በጣም ፈርተኋል። እየንተባተቡ ቃል እያማጡ ሳግ እያነቃቸው   "እሷ ነች ፈቅዳልኝ እኮ ነው" ብለው የአረቄ ቤት ሴቷን ያመላክታሉ!። "ዝም ብለ መጥተህ መንገድ ላይ ትዘረጋለህ!" ብሎ ሌላኛው መዳበሪያውን ሲጎትተው ሽንኩርቱ መንገድ ላይ ተበተነ። እኚህ ሰውዬ በመደብ አድርገው ያስቀመጡት ሽንኩርት ቢሸጥ ከሦስት መቶ ብር ቢያንስ እንጂ አያልፍም። ልክ ትልቅ ንግድ በማንቀሳቀስ ወንጀል እየሰሩ እስከሚመስል ድረስ አበሻቅጠውና አሯቅተው ላኳቸው። የተበተነ ሽንኩርታቸውን እያዩ ሊሄዱ አሉና ደግሞ እንደመመለስ ግራ ገብቷቸው ቆመው አየዋቸው።

ደንቦችሁ ሽንኩሩቱን በትነው እዛው የተውት ቢወስዱት እንደማያዋጣቸው ስለተረዱ ነው። ብዙ ደንብ ተብዬዎች አይቻለሁ ቲማቲም፣ ሙዝ፣ ብርቱካን  የሚሸጡ ላብ አደሮችን እስከነ እቃዎቻቸው በመውረስ  እርስ በእርስ ተጠራርተው ከመሰሎቻቸው ጋር ይበሉታል የተረፈውን ይጡሉታል አብዛኛውን ጊዜ ግን ህጋዊ ሻጭ ለሚሉት በእጅ አዙር ይሸጡታል። ግብር የሚከፍለው ነጋዴም ያመጡትን ምርት ሳያንገራግር የመቀበል ግዴታ ውስጥ ይገባል። ብዙ የንግድ ቦታዎች "በህጋዊ አይደለም" ስም እስከነ እቃቸው  ታሽገኋል። ይህ ዘረፋ ቁጥራቸው የበዛ ደንብና ፖሊሶች  አበልጽጓቸዋል: ኑሮአቸውን አሸወይና አደርጎላቸዋል። የሚያሽጉት ቤቱን አይደለም ሊሸጥ  የተዘጋጀው የታሸጉ materialsን ጭምሮ ነው። ስልክ ቤት ከሆነ በተን ስልካቸውን ለውጠው ሌላ ይይዛሉ ቀሪውን እንደለመደባቸው ይፖሹታል። ሌሎች የንግድ ማዕከላት ደግሞ ከማሸጋቸው በፊት የቤት እቃቸዎቻቸውን ለመለወጥ ይጠቀሙበታል።

ኤሌክትኖሪስ መሸጫ፣ ሱቃቸው፣ ቡቲካቸው ወዘተ የተዘጋባቸው ሰዎችን በቃን ብለው እንዲሁ አይተዋቸውም። ለልማት በማለት የሚኖሩበት ድረስ ይመጣሉ፤ ቤታቸውን ያፈርሳሉ ከሞቀ ኑሯቸው አፈናቅለው ጎዳና አዳሪ ያደርጓቸዋል። ለተራበ እጅ ደራሽ የሆኑ፤ ጠንካራ ሰራተኛና ክብር ያላቸው ባለፀጋ የነበሩ ስንት አባወራዎች መንገድ ወድቀው ፍርፋሪ ሲለምኑ በሰፈሬ በዘመኔም ተመልክቻለሁ!።

ሰዎች ለዓመታት ለፍተው ያካበቱን ሀብት በአንድ ቀን አመድ ማድረግ ጀብደይነት አይጠይቅም፤ አዕምሮን አለመጠቀም ብቻ በቂ ነው!!። ሙስሊሞች የሚሉት አንድ አባባል ሁሌም ቀልቤን ይወስደዋል "የሰው ሀቅ መመኘትም ሆነ መውሰድ በአላህ ዘንድ ያስጠይቃል እንደሱ ያለህም ፀያፍ የለም!" የራስ ያልሆነን ነገር ከሰው በመንጠቅ ተዘርፎ ተበልቶ ተፈስቶ እና ታርቶ ዝም ያለህ ሰላማዊ ኑሮ መኖር አይቻልም። ህሊናን በመጠጥና አሺሽ ጸጥ ማስባል ቢቻልም ግፍ ዞሮ ይመጣል። ፈርኦን የራሔል ልጆች ገድሎ ተስፋ የሌለው ሀዘን እንዳከናነባት፤ እርሷም እንባዋን በእጇ ጠርጋ ወደሰማይ እንዳፈናጠረቻቸው፤ ፈራጅ የሆነው ፈጣሪዋም ለበዳዮቿ የእግር እሳት እንደሆነው እንዲሀ ጠቢቡ እንዳለሁ ይዘግይ እንጂ `` ለሁሉም ጊዜ አለው! ``

© ሞገስ ዘአምድ GURU

JOIN US @philosophyeth
Contact us @FREDOBASN
JOIN OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1


አጎንብሱ ላላችሁ ሁሉ አታጎንብሱ!

አጉል ጎረምሳ እንደነበርን ገሊላ የምትባል የክላሳችን  ልጅ ነበረች!  አንድ ስድስት የክላስ ልጆች እሷ ፊት በዓይኗ ለመሙላት የማናደርገው ጥረት አልነበረም። እሷም ታውቃለች፣ እየተሽኮረመመች  ለማንኛችን እንደሆነ የማያስታውቅ ፈገግታ ወርውራልን ታልፋለች! ቅንጣቢ እንደተወረወረለት ውሻ ያችን ፈገግታ እንናጠቃለን። አንድ ዳንኤል የሚባል ብጉራም ቀጫጫ ልጅ ነበር "ፈላስፋው" የምንለው ! ያነባል መፅሐፍ ያውሰናል ምናምን! እና ታዝቦናል!  አንድ ቀን «ዝም ብላችሁ ነውኮ የምትደክሙት ከፈለኩ በሳምንት ነው የምመቻቻት» አለን። ስቀን አለፍነው! ብጉሩ አለ ቀጫጫነቱ አለ ብቻ ዝቅ አድርገን አይተነዋል!

የሆነ ቀን ሜዳ ላይ ቁጭ ብለን እናወራለን! ገሊላ ከብዙ ጓደኞቿ ጋር ከሩቅ ትመጣለች፣  አላየናትም! እና ዳንኤል እየተጣደፈ መጣና «አስገራሚ ማጅክ አሳያችኋለሁ፤ ግን እንዴት ሰራኸው ምናምን ማለት አይቻልም» አለን ተስማማን!  እሽ ተደርደሩና ተንበርከኩ  አለን ተደረደርን ተንበረከክን ! አጎንብሱ በእጃችሁ መሬት ያዙ ሁላችንም በእጃችንና በጉልበታችን መሬት ይዘን ተደረደርን. . .  ወደኋላው ሄደና አንተንኛው በደንብ ኦጎንብስ . . .አንተንኛው ተስተካከል ሲለን ቆይቶ «ታይሚንጉን» አመቻቸና እየተንደረደረ መጥቶ ሁላችንንም ወገባችንን እየረገጠ ዘለለን!

ዞር ስንል ገሊላና ጓደኞቿ  አጠገባችን ቁመው በግርምት ያዩናል!  የተረገመ ዳንኤል እኛን እንደዘለለ ተንደርድሮ ገሊላ እግር ስር ተንበረከከና  ጮክ ብሎ «የኔ ቆንጆ ገሊላ፤ ስድስት ከብት ዘልያለሁ አግቢኝ» በሳቅ አውካኩ! ወደእኛ ወደከብቶቹ እያዩ ! ወይ ነዶ!
በኋላ ስናጣራ ከሳምንት በፊት  የዘርሲዎች ፍቅር የሚል መፅሐፍ አውሷት አስነብቧታል! በቃ በእረፍት ሰዓት ውሏቸው አንድ ላይ ሆነ! ቀላል ተመቻቹ! ከዛ በኋላ እቃ ሲወድቅብኝ ራሱ ዙሪያውን አይቸ ነው የማጎነብሰው! ስንቱ ተረማመድብን!
©
@getmnaleloch


IT SEEMS THAT IT MOVED TO LET US SEE THE MOON


JOIN US @philosophyeth

Contact us @FREDOBASN

JOIN OUR BOOK CHANNEL @bookshelfeth1


History ለምትወዱ በተለይ የኢትዮጵያን 20ኛ ክፍለ ዘመን መረዳት ለምትፈልጉ እነዚህን መፅሐፎች የመሰለ የለም።

መፅሐፎቹን በመፅሐፍ ቻናላችን @bookshelfeth1 ያገኙታል።

በጣም አዝናኝና አስተማሪ መፅሐፍት ናቸው።


ዛርስትራያኒዝም

በጥንታዊቷ ፐርሺያ የነበረ ፍልስፍናዊ እና መለኮታዊ አስተምርሆ ሲሆን በሁለት ተቃራኒ ሃይሎች በብርሀንና ጨለማ መሀከል የማይቋረጥ ትግል አለ ይላል። በስተመጨረሻም አዎንታዊ ሀይል(ብርሃን)ድልን ይጎናፀፋል ይላል። የሰው ልጆች በምድር ላይ ደስተኛ መሆን ከፈለጉ በጎ ነገርን ያድርጉ፣ ዘላለማዊ መንግስትን ለመውረስ የ አሻን ሶስቱን መንገዶች ይከተሉ ሲልም አፅንኦት ይሰጣል።እነርሱም መልካም ሀሳብ፣መልካም ቃል እና መልካም ተግባር ናቸው።

አሁራ ማዝዳ የሚባል አንድ አምላክ አለ ሲል የሚያስተምረው ይህ አስተምሮ ወንዝ ዳር በተገለጠለት በ ዛራቱስትራ ከኢየሱስ መምጣት በፊት ሲነገር ቆይቷል። አስተምሮቶቹም አቨስታ በሚባል ጥንታዊ መፅሀፍ ሰፍሮ ይገኛል።

ነቢይ እንግዳወርቅ


ሄዶኒዝም የሚባለው ፍልስፍና የተጀመረው በሊቢያዊው ፈላስፋ የሶቅራጥስ ተማሪ በነበረው በአሪስቲፐስ ከክርስቶስ ልደት በፊት ነበር።

ማእከላዊ አስተምርሆቱም የሰው ልጅ የሚያደርገው ነገር ውስጥ ደስታን ይፈልጋል ይላል። ይህም ማለት የሰው ልጅ ግቡ ደስታን ማግኘት ሲሆን ደስታን የሚያስገኝለት ነገር ምንም ይሁን ከማድረግ ወደኋላ እንዳይል ይላል።

እሱ ከሞተ በኋላ ደቀ መዝሙሩ ኤፒከረስ ሊያስፋፋው ችሏል።


አለማግኘት በራሱ የማትፈልገውን እንደ ማግኘት ነው

Показано 20 последних публикаций.