የአላህ መልእክተኛ ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : ((من رأى منكم منكرا فليغيره بيده فإن لم يستطع فبلسانه فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان)).
"ከናንተ መጥፎን ነገር የተመለከተ በእጁ ይቀይረው (ያስወግደው)። ካልቻለ በምላሱ። ካልቻለ ደግሞ በልቡ። ይሄ ግን ደካማው ኢማን ነው።" [ሙስሊም: 186]
ከሐዲሡ የሚወሰዱ ቁም ነገሮች
① ከመጥፎ መከልከል ነፍስ ወከፋዊ ሃላፊነት እንደሆነ፣
② ከመጥፎ መከልከል የተለያዩ ደረጃዎች ስላሉት ሁኔታዎችን እና ተገቢ እርምጃዎችን መለየት እንደሚያስፈልግ፣
③ በእጅ ወይም በአንደበት ጥፋትን ለማስወገድ አቅም እንደሚያስፈልግ፣
④ ጥፋትን በልቡም የማይጠላ ሰው ኢማኑ ከዝቅተኛ ወለልም በታች በመውረዱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሆነ
⑤ ኢማን ከልባዊ እምነት ባለፈ ተግባርንም እንደሚጨምር
https://t.me/tewhidnfelga
https://t.me/tewhidnfelga
قال رسول الله صلى الله عليه وسلم : ((من رأى منكم منكرا فليغيره بيده فإن لم يستطع فبلسانه فإن لم يستطع فبقلبه وذلك أضعف الإيمان)).
"ከናንተ መጥፎን ነገር የተመለከተ በእጁ ይቀይረው (ያስወግደው)። ካልቻለ በምላሱ። ካልቻለ ደግሞ በልቡ። ይሄ ግን ደካማው ኢማን ነው።" [ሙስሊም: 186]
ከሐዲሡ የሚወሰዱ ቁም ነገሮች
① ከመጥፎ መከልከል ነፍስ ወከፋዊ ሃላፊነት እንደሆነ፣
② ከመጥፎ መከልከል የተለያዩ ደረጃዎች ስላሉት ሁኔታዎችን እና ተገቢ እርምጃዎችን መለየት እንደሚያስፈልግ፣
③ በእጅ ወይም በአንደበት ጥፋትን ለማስወገድ አቅም እንደሚያስፈልግ፣
④ ጥፋትን በልቡም የማይጠላ ሰው ኢማኑ ከዝቅተኛ ወለልም በታች በመውረዱ ከባድ አደጋ ላይ እንደሆነ
⑤ ኢማን ከልባዊ እምነት ባለፈ ተግባርንም እንደሚጨምር
https://t.me/tewhidnfelga
https://t.me/tewhidnfelga