በእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይካሄዳሉ
ዛሬ በ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ መርሃ ግብር አራት ጨዋታዎች የሚካሄዱ ሲሆን ምሽት 5፡15 ላይ ቼልሲ ከሳውዝሃምፕተን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።
በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ምሽት 4፡30 ላይ ሌሎች ጨዋታዎች የሚደረጉ ሲሆን ብራይተን ከበርንማውዝ፣ ክሪስታል ፓላስ ከአስቶን ቪላ እንዲሁም ወልቭስ ከፉልሃም ይጋጠማሉ።
በተከታታይ ሁለት የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን የተሸነፈው ቸልሲ በ43 ነጥቦች በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 7ኛ ላይ ይገኛል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል
ዛሬ በ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ መርሃ ግብር አራት ጨዋታዎች የሚካሄዱ ሲሆን ምሽት 5፡15 ላይ ቼልሲ ከሳውዝሃምፕተን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።
በዕለቱ በተመሳሳይ ሰዓት ምሽት 4፡30 ላይ ሌሎች ጨዋታዎች የሚደረጉ ሲሆን ብራይተን ከበርንማውዝ፣ ክሪስታል ፓላስ ከአስቶን ቪላ እንዲሁም ወልቭስ ከፉልሃም ይጋጠማሉ።
በተከታታይ ሁለት የፕሪሚዬር ሊግ ጨዋታዎችን የተሸነፈው ቸልሲ በ43 ነጥቦች በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ 7ኛ ላይ ይገኛል።
ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ለመከታተል የቴሌግራም ቻናሉን Join በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ👇👇👇
https://t.me/thejamalnews
#the_ጀማል