ዴንማርካውያን የአሜሪካዋን ካሊፎርኒያ ለመግዛት ዘመቻ ጀመሩ
ዴንማርካውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የአሜሪካዋን ግዛት ካሊፎርኒያ ለመግዛት የኦንላይን ዘመቻ ጀምረዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዴንማርክ ግዛት ስር ያለችውን ግሪንላንድ ለመግዛት ያቀረቡት ሃሳብን ተከትሎ ነው ዘመቻው የተጀመረው።
ሃቪየር ዱቶይት በተባለ ግለሰብ የተጀመረው ዘመቻ በጥቂት ስአታት ውስጥ ከ200 ሺህ በላይ ሰዎችን ፊርማ አሰባስቧል።
@zena_ethiopia24
@zena_ethiopia24
ዴንማርካውያን ተጽዕኖ ፈጣሪዎች የአሜሪካዋን ግዛት ካሊፎርኒያ ለመግዛት የኦንላይን ዘመቻ ጀምረዋል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዴንማርክ ግዛት ስር ያለችውን ግሪንላንድ ለመግዛት ያቀረቡት ሃሳብን ተከትሎ ነው ዘመቻው የተጀመረው።
ሃቪየር ዱቶይት በተባለ ግለሰብ የተጀመረው ዘመቻ በጥቂት ስአታት ውስጥ ከ200 ሺህ በላይ ሰዎችን ፊርማ አሰባስቧል።
@zena_ethiopia24
@zena_ethiopia24