አጫጭር መረጃዎች፦
- ኢትዮጵያና ሱዳን የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ኬዝን ሪፖርት ማድረጋቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ አፍሪካ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ የሚግኝባቸው ሀገራት 17 ደርሰዋል።
- በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ ተጨማሪ 8 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸው ሪፖርት በመደረጉ በሀገሪቱ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ወደ 24 ከፍ ብሏል።
- በDRC ደግሞ ዛሬ ተጨማሪ 1 የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ሪፖርት ተደርጓል። በዚህም DRC ውስጥ ያሉ የኮሮና ተጠቂዎች 2 ሆነዋል።
#መረጃዎችን ለወዳጅዎ ያጋሩ።
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━
- ኢትዮጵያና ሱዳን የኮሮና ቫይረስ [COVID-19] ኬዝን ሪፖርት ማድረጋቸውን ተከትሎ በአጠቃላይ አፍሪካ ውስጥ የኮሮና ቫይረስ የሚግኝባቸው ሀገራት 17 ደርሰዋል።
- በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ ተጨማሪ 8 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸው ሪፖርት በመደረጉ በሀገሪቱ የቫይረሱ ተጠቂዎች ቁጥር ወደ 24 ከፍ ብሏል።
- በDRC ደግሞ ዛሬ ተጨማሪ 1 የኮሮና ቫይረስ ኬዝ ሪፖርት ተደርጓል። በዚህም DRC ውስጥ ያሉ የኮሮና ተጠቂዎች 2 ሆነዋል።
#መረጃዎችን ለወዳጅዎ ያጋሩ።
━━━━━━━━━━━━━━━
📢: @Computer_Android_tricks
━━━━━━━━━━━━━━━