#NEWS
"አንድ ወሬ ልንገራችሁ "መሲህ" ስለሚባለው አዳኝ የተሰናዳ ልዩ የአልበም ሰንዱቅ ምርቃትና እና የ'አምልኮ" ቀን ተዘጋጅቷል። "
ቁምነገር" ብላችሁ ቀጠሮ ያዙ ጥቅምት 07/2014 ዓ.ም እሁድ ቀን ከሰዓት 9:00 ሰዓት ላይ በሀልዎት አማኑኤል ህብረት ቤተክርስቲያን በ"ጉጉት" እጠብቃችኋለሁ። ጆሮአችሁ "ሰምቶኛል" ብዬ አልደጋግምላችሁም ታዲያ "መኖሪያዬ" ሩቅ ነው ብላችሁ እንዳትቀሩብኝ "በሰማይ" ፍቅር ግድ ብያችኋለሁ፡፡ እግዚአብሔርን "አመሰግናለሁ" በምንልበት "አንተ ነህ" እያልን በምንወድስበት "ስምህ" እያልን በምናውጅበት "ከፊቱ" ለአንዳፍታ እንኳን "ውልፍት" በማንልበት በዚህ ድንቅ ቀን ወዳጅ ዘመዶን ጋብዘው አብረን እግዚአብሔር እናምልክ። ወንድማችሁ ዘማሪ ሱራፌል ሀ/ማርያም
አድራሻ:- ከወሎ ሰፈር ወደ ጎተራ በሚወስደው መንገድ ጎርጎርዮስ አደባባይ ፊውቸር ታለንት ትምህርት ቤት አጠገብ
sʜᴀʀᴇ ◈ JOIN ◈ sʜᴀʀᴇ
@EagleGospelSongs