ሴራ ሲጋለጥ !!
⁉️ከኢትዮጵያ ቡና መልቀቂያ ለመውሰድ 15,000 ተጠይቄለው
👉2014 አንድ አመት ከተጫወተ በኃላ የኮንትራት ውል እያለው በሌላ ክለብ በመፈለጉ የመልቀቄያ ጥያቄ ሲጠይቅ የተከለከለው በኃላም 15,000 እንዲከፍል ይህም ብር ለአቶ ገዛሀኝ መሆኑን ተነግሮት እንደከፈለ ብሩንም በቡና ባንክ ትራስፈር እንዳደረገ በዝህም መልቀቄያውን ከቢሮ የወሰደለት አንተነህ እንደሆነ መረጃ አደረሰን
....ይህን ተከትሎ አቶ ገዛሀኝን ገንዘብ ተቀብሎ መልቀቂያ እንደሰጠ ነገርነው እሱም የሚከተለውን መልስ ሰቶናል!!!!
ሰላም ነህ አቶ ገዛሀኝ
ገዛሀኝ - እግዚአብሔር ይመስገን ሰላም ነኝ
ጥያቄ - አንድ ከቡና ለመውጣት የፈለገን ልጅ መልቀቂያ ለመስጠት ብር ለአንተ እንደሰጠ አሰጣጡ ደሞ በአንተነህ በሚባል ወኪል እንደሆነ መረጃ ደርሶናል
ገዛሀኝ - ልጁ ሳይሰጥ እንደዚህ አይልም ግን እኔ ምንም የተቀበልኩት የለም ደላላው በእኔ ስም ተቀብሎ ይሆናል
ጥያቄ - ልጁ መልቀቂያ ሲጠይቅ ከለከላችሁት?
ገዛሀኝ - አው ውሉ አላለቀም
ጥያቄ - አንተነህ ደላላው ሲጠይቃችሁ ሰጣችሁት ለተጫዋቹሁ ከልክላችሁ ለደላላው ሰጣችሁ
ገዛሀኝ - ቢሮ ነው የሰጡት ደላላውም እዛ ሄዶ ነው የወሰደው
ጥያቄ- አንተ ሳታቅና ሳትፈርም እንዴት ቢሮ መልቀቂያ ይሰጡታል
ገዛሀኝ - አይ ስሜን ደላላው አጥፍቶት ነው
ከዚህ ምልልሱ ውስጥ እኛ እንደተረዳነው አቶ ገዛሀኝ ተጠቃሚ ናቸው ብለን እናምናለን
ሌላ ደሞ ስለ አቶ ገዛሀኝ የደረሰን መረጃ !!!!
አቶ ገዛህኝ ወልዴ የአዲስአበባ ስራአስካሄጅ በነበሩ ግዜ ቡድናቸው ወደ ታችኛው ሊግ መውረዱን ተከትሎ የተወሰኑ ተጫዋቾች ውላቸውን በማቋረጥ ወደ ሌላ ክለብ ለመሄድ ይወስናሉ በዝህ ግዜ ገንዘብ እንዲመልሱ ከተነገራቸው በኃላ የሚመልሱት ገንዘብ በክለቡ ሳይሆን በአቶ ገዛሀኝ ወልዴ አካውንት መግባቱን የተናገሩ ሲሆን የሚመለከተው አካል ማስረጃ ከፈለገ በወቅቱ በአቶ ገዛሀኝ ወልዴ የገባበት ትራዛክሽን አለ!!
Via andargachew solomon
@Ethiopain_coffee_sc@Ethiopain_coffee_sc