ቡናችን👆


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Спорт


☕ ስለ ኢትዮጲያ ቡና የሚወጡ ወቅታዊና ትክክለኛ የክለቡ መረጃዎች አዚህ ያገኛሉ!

➪የዝዉዉር ዜና
☞የአሰልጣኞች አስተያየት
➪ጎሎች እና ቪዲዮዎች
☞የተጨዋቾች የህይወት ታሪክ
➪ጨዋታዎችን በቀጥታ ስርጭት ከየስታድየሙ !

➡መወያያ ግሩፓችን @Ethiopia_coffee_Sc
📩ሀሳብ ወይም አስተያየት ካሎት
በዚህ 👉 @EthiopianCoffeeScBot
BOT ማድረስ ይችላሉ!

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Спорт
Статистика
Фильтр публикаций


ገራሚ ገራሚ Profile Picture ለምትፈልጉ ብቻ አሁኑኑ Join👀


ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ




Репост из: Both Folders
⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️⚡️

🇨🇦የዉጭ ሀገር Processus‌‌ ጀምረዉ ወደ አለማችን ወዳሉ ታላላቅ ሀገሮች መሄድ ከፈለጉ ይቀላቀሉን


ከ17 ደቂቃ ቦኃላ ይጠፋል


የ 200 ብር ካርድ የሚያስሸልም ጥያቄ!

በኢትዮጵያ በጣም አስቸጋሪ የነበረዉ  ረሀብ መች አመተምህረት ነበረ




🤎💛 የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ፕሪምየር ሊግ የ2ኛ ዙር ውድድር የካቲት 30 እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል ። በምድብ ሀ የሚገኘው #ተስፋ_ቡድናችን ጨዋታዎቹን #በአሰላ_ስታድዮም የሚያከናውን ይሆናል።
ቡራዮ ላይ ሲካሄድ በቆየው የ1ኛ ዙር ውድድር ካደረግናቸው...

⚽ 10 ጨዋታዎች
✅ 5 ጨዋታ በማሸነፍ
🤝 5 ጨዋታ አቻ በመውጣት
💪 ምንም ጨዋታ ባለመሸነፍ
🌟 በ6 የተለያዩ ጨዋታዎች ኮከቦችን በማስመረጥ
ከመሪው ሀዋሳ ከነማ በ2 ነጥብ ዝቅ ብለን ፣ በ20 ነጥብ ፣አራተኛ ደረጃ ላይ ሆነን መጨረሳችን ይታወሳል።

👉ተስፋ በድኑ በመጪዎቹ ቀናቶች ዝግጅት እንደሚጀምር ለማወቅ ችለናል።

@Ethiopian_coffee_sc
@Ethiopian_coffee_sc


⚫🟡 በ አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እግርኳስ ፌዴሬሽን የሴቶች ከፍተኛ ዲቪዝዮን እየተሳተፈ የሚገኘው...

#የኢትዮጵያ_ቡና_የሴቶች_ቡድን ዛሬ በ2ኛ ሳምንት ጨዋታ #ሀያ_አንድ_የሴቶች_ቡድንን
15-0 በሆነ ሰፊ ውጤት አሸንፏል ።

የማሸነፊያ ግቦቹን
⚽ ወርቅነሽ ፋሮ
⚽ ሳምያ ሬድዋን 3x
⚽ ማርያማዊት ታጠቅ 5x
⚽ ወይንሸት ፋሮ 4x
⚽ ሀገሬ ብርሃኑ 2x
ማስቆጠር ችለዋል።

@Ethiopian_coffee_sc
@Ethiopian_coffee_sc


🎯የ2017 ቤትኪንግ የኢትዮጲያ ፕሪምየር ሊግ 19ተኛ ሳምንት የመጀመሪያ ዙር የደረጃ ሰንጠረዥ ይህን ይመስላል።

✅ክለባችን ኢትዮጲያ ቡናም በ26 ነጥብ ከመሪው በ9 ነጥብ ርቆ 6ኛ ደረጃ ላይ ሆኖ ዙሩን ጨርሷል!

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


🟤🟡 የኢትዮጵያ ቡና የ1ኛ ዙር ምርጥ ተጫዋች(በደጋፊዎች ምርጫ)

#አንተነህ_ ተፈራ 1️⃣7️⃣

👆 በዙሩ ካደረግናቸው
✅ 17 ጨዋታዎች
🥅⚽ 8 ጎል አስቆጥሯል

👉ከኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪዎች መካከል ቀዳሚ በመሆን በ 8 ጎል አየመራ ይገኛል።

@Ethiopian_coffee_sc
@Ethiopian_coffee_sc


❤️ ቡናችን ❤️

#ምልክታችን

💚💛❤ #ኢትዮጵያ_ቡና ️💚💛❤️

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


#የኢትዮጵያ_ቡና_የ1ኛ_ዙር_ምርጥ_ተጫዋች_እጩዎች

👉ክለባችን ኢትዮጵያ ቡና በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የ1ኛ ዙር የመጨረሻ ጨዋታውን ትላንት መቻልን 1-0 በመርታት ማጠናቀቅ የቻለ ሲሆን ፤ በ1ኛ ዙር ጥሩ የተንቀሳቀሱ ብለን ያሰብናቸውን እጩዎች ለምርጫ አቅርበናል።

👉ውድ ደጋፊዎቻችን ለእናንተ ምርጥ ያላችሁትን ተጫዋች ከታች ባለው የአስተያየት መስጫ ውስጥ ገብታችሁ ምርጫችሁን እንድታስቀምጡ እንጠይቃለን!

@Ethiopain_coffee_sc
@Ethiopain_coffee_sc


ናና ፑሌ ማነው ?

ጋና ሀዘን ላይ ናት።በበርካታ የሀገሪቱ እግርኳስ ቤተሰብ ሚወደደው ጨዋታ ኣዋቂው እውቁ የረዥም ኣመት የኣሳንቴ ኮቶኮ ኣስጨፋሪ ፍራንሲስ ፍሪምፖንግ ወይም ሀገሬው በምያውቁው ቅፅል ስሙ ናና ፑሌ በጬቤ ተዉግቶ ተገድሎ ነው።

ናና ባሳለፍነው እሁድ ኣሳንቴን ሊደግፍ እየጨፈረና እያስጨፈረ ልያበረታታ ወደኖስትራም ኤፍሲ ሜዳ ሄዶ ነበር።ከስታየሙ ግን በሰላም ኣልወጣም።የኖስትራም ደጋፊዎች የስታድየሙ መውጫ በር ላይ በጩቤ ተለተሉት ህይወቱም በዛው ኣለፈ። የጋና ሊግም እንዲቋረጥ ሆነ።ኣሴንቴ ኮቶትኮም ራሱን ከሊጉ ውድድር ውጭ ኣርጓል።ጋና ድንጋጤና ሀዘን ላይ ናት።

እናቱ የልጄ ደሞኞች ፍርድ እስክያገኙ ምግብ ኣልቀምስም ብለው በኣሻንቲ ኣባቶች ጭምር እየተለመኑ ቆይተዋል።ኣሁን የጋና ፖሊስ ናናን ገለዋል ብሎ የጠረጠራቸውን ሶስት ዋናና ሁለት ተባባሪ የኖስትራም ደጋፊዎችን በቁጥጥር ስር ኣውሎ ምርመራ ጀምሯል። ናና ፑሌ ግን ላይመለስ እጅግ በምያፈቅረው ክለቡ ኣሳንቴ ኮቶኮ ኣርባ ተሸንፍኖ ተቀብሯል።😪

ዳንላድ ኢብራሂምና ኤድዊን ፍሪምፖንግም የቀድሞ የኣሳንቴ ተጫዋቾች ናቸው።ናና ፑሌ ስማቸውን እየጠራ ዘምሮላቸዋል።እነሱም ብዙ ኪ.ሜ ከኣክራ ርቀው ኣዲስ ኣበባ ቢሆኑም ባለውለታቸውን ኣረሱም።😍
Via Ermiyas

ነብስ ይማር 💔

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


🔥የአንተነህ ወሳኝ የማሸነፊያ ጎል በቲክ ቶክ ገፃችን ለቀነዋል 👇

https://vm.tiktok.com/ZMkptGd5o/

FOLLOW ይደረግ 👍


✅ወቅታዊ የደረጃ ሰንጠረዥ !

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


🎙አሰልጣኝ ነፃነት ክብሬ ከጨዋታው ቡሀላ ይህን ብሏል

..... ”አሁን ዋንጫ ነው እንደዚህ ነው የምንልበት ነገር የለም ፤እኛ እያንዳንዷን ጌም በትኩረት ያለንን ነገር እየሰጠን ቢያንስ ኢትዮጵያ ቡናን የሚመጥን ውጤት ለማምጣት ነው።” ብለዋል።

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


🇪🇹የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ዛሬ የተደረጉ የጨዋታ ዉጤቶች

ኢትዮጵያ ቡና 1 - 0 መቻል

ሀዲያ ሆሳና 1 - 0  ቅ/ጊዮርጊስ

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


ፎቶ ግብዣ 📸

ቡንዬ ቡናማዎቹ
ያማረ ነው ጨዋታቹ
12 ለባሹ ደጋፊ
ሁሌም አለ ከጎናቹ 🤎👆

እስኪ ለዛሬው ጣፋጭ ድል 100❤❤ ስጡት

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


በዛሬው እለት መቻልን 1ለ0 ባሸነፍንበት ጨዋታ ብቸኛውን የማሸነፍያ ጎል ያስቆጠረው አንተነህ ተፈራ በፕ/ሊጉ 8ኛ ጎሉ ሁና በመመዝገብ የከፍተኛ ጎል ደረጃን በብቸኝነት መምራት ጀምሯል 🤎👆።

አንትዬ በርታልን 💪

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc


💪አሸንፈናልልልልልልልልልልልልልል

🇪🇹የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 19ኛ ሳምንት ጨዋታ

      ⏰ጨዋታው ተጠናቀቀቀ

☕️ኢትዮጲያ ቡና 1-0 መቻል
#አንተነህ 49’

      🏟 አዳማ/ሳ/ዩ ስታድየም

@Ethiopian_Coffee_Sc
@Ethiopian_Coffee_Sc

Показано 20 последних публикаций.