Ethio University News®


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


#NGAT

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ከዛሬ የካቲት 27/2017 ዓ.ም እስከ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ድረሰ ብቻ ይከናወናል፡፡

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

ከ NGAT ምዝገባ ጋር ለተያያዘ ማንኛውም ጥያቄ በሥራ ሰዓት በስልክ ቁ. 0920157474 እና 0911335683 ወይም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et ወይም ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚቻል ትምህርት ሚኒስቴር ገልጿል።

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበትን ቀን በቀጣይ ይገለጻል ተብሏል፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


ዩኒቨርሲቲዎች ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ ይገባል፡- ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ

ዩኒቨርሲቲዎች እውነተኛ የመማሪያ፣ የማስተማሪያ እንዲሁም ጥናትና ምርምሮች የሚሰሩባቸው ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ ይገባል ሲሉ የትምህርት ሚኒስትሩ ኘሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ ገልጸዋል።

የትምህርት ሚኒስትሩ በወለጋ ዩኒቨርስቲ ከዩኒቨርስቲው አመራሮችና ማኅበረሰብ ጋር ተወያይተዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች ትክክለኛ የእውቀት መፈለጊያ ሰላማዊ ቦታዎች ሊሆኑ እንደሚገባ የገለጹትሚኒስትሩ፤ በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ እየተተገበሩ ያሉ የሪፎርም ሥራዎች ዓላማ ይህን ለማሳካት እንደሆነም ተናግረዋል።

ዩኒቨርሲቲዎች የአካባቢያቸውን ፀጋ በመለየት ጥናትና ምርምሮችን በማድረግ የህብረተሰቡን ህይወት መቀየር እና ለሀገራቸው ችግር መፍትሔ መፈለግ ይገባቸዋል ያሉት ሚኒስትሩ፤በዚህ ረገድ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል።

በዩኒቨርሲቲው በተደረገ ሱፐርቪዥን በጥንካሬ እና መሻሻል አለባቸው ተብለው በተለዩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደርጎባቸዋል።

የዩኒቨርሲቲው ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ተስፋዬ ለማ (ዶ/ር) በበኩላቸው፤ ዩኒቨርሲቲው የአመራር ለውጥ ከተደረገለት በኋላ የትምህርት ጥራት ፕሮግራሞች ላይ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሚገኝ ገልፀዋል።

አክለውም ዩኒቨርሲቲው የተሰጠውን ተልዕኮ በሚገባው መጠንና ጥራት ለማሳደግ አስተሳሰባችንና አሰራራችንን በማሻሻል ያለንን አቅም አሟጠን መጠቀም ይጠበቅብናል ብለዋል።

አመራሮቹ በነቀምቴ ከተማ በነበራቸው ቆይታ የዩኒቨርሲቲውን ኮምፕሬንሲቭ ሆስፒታል ጨምሮ የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው መመልከታቸውን የትምህርት ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions


👉 🇨🇦 WORK VISA CANADA 2024 💯✅
---—----------------------------      
    ♨️ አስደሳች ዜና ለመላው ኢትዮጲያውያን

✅ ከ 5000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት እና በልምድ

✅ Number of Positions: 5000+ positions 0 EXP and with Exp

✅ በተለያዩ የትምህርት ደረጃዎች የወጣ የስራ ማስታወቂያ

🔺የኮንትራት ሰራ ወደ ካናዳ
🔺የስራ ማስታወቂያ በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺የስራው አይነት ኮንትራት
🔺ብዛት 5000+
🔺ደሞዝ: በስምምነት $ በዶላር
🔺አየር ትኬት በነፃ
🔺ቪዛ በነፃ

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         

https://reportervacancy.com/government-of-canada-jobs-2024/

---------Follow Our Website---------
                      👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

------------- Telegram-----------
      https://t.me/reporter_vacancy


#MoE

ትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዓላማ እንዲያስፈፅሙ አሳሰበ።

የትምህርት ሚኒስትር ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ ፥ * የኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የተቋቋሙበትን ዋና ዓላማ መዘንጋት የለባቸውም " ሲሉ አሳሰቡ።

ሚኒስትሩ ይህን ማሳሰኒያ የሰጡት ዛሬ ከወለጋ ዩኒቨርሲቲ ማሕበረሰብ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ነው።

" ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ችግር ፈቺ ሥራዎችን መሥራት ይጠበቅባቸዋል " ያሉት ፕ/ር ብርሃኑ ፥ ተቋማቱ በአካባቢ ሳይታጠሩ ለተመሠረቱበት ዓላማ መኖር አለባቸውም ብለዋል፡፡

- የሙስና መንሰራፋት፣
- ግብረ-ገብነት ማጣት
- ዕውቀት የመቀያየር ባሕል በምሁራን ዘንድ መቀዛቀዙን አንስተዋል

እነዚህ ችግሮች ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት የዕውቀት ማዕከል እንዳይሆኑ አድርገዋል ብለዋል።

" ሀገራችን በዘርፈ-ብዙ ችግሮች ውስጥ በመሆኗ የዩኒቨርሲቲ ምሁራን የመፍትሔ ሐሳብ ማመንጨት ይጠበቅባቸዋል " ሲሉ ገልጸዋል።

" ዩኒቨርሲቲዎች የዕውቀት እና የእውነት ማዕከል እንዲሆኑየሪፎርም ሥራ እየተከናወነ ነው " ሲሉም አመልክተዋል።

ተቋማቱ፤ ጥራት ባለው ትምሕርት ትውልድን መቅረጽ እና የማሕበረሰቡን ችግሮች መቅረፍ የሚያስችሉ ምርምሮችን በማድረግ ሀገራዊ ግዴታቸውን መወጣት እንደሚጠበቅባቸውም በአጽንኦት አሳስበዋል።

Credit -
#FMC

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


Репост из: Ethio Exit Exam and COC Exam Materials
⭐ For More ExitExam Questions 👇plz share family🙏🙏🙏🙏
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions


Репост из: Ethio Exit Exam and COC Exam Materials
MGMT Model Exit Exam 2 Yekatit 2016 E.C (1).pdf
9.7Мб
@ExitExamPrep AgEc MoE's Exit Exam 2016.pdf
20.5Мб
#ExitExam
#Management
MoE's Exit Exam with Answer 2016

🔥🔥 Pls don't forget to share your friends or department Telegram group.

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions


አሜሪካዊቷ ወጣት ማንበብና መፃፍ ሳልችል ከ12ኛ ክፍል ብቁ ነሽ ብሎ አስመርቆኛል በሚል ትምህርት ቤቷን ከሰሰች

የ19 ዓመቷ የኮነቲከት ወጣት በመሠረቱ መሃይም እንደሆንኩኝ እየታወቀ “በክብር” እንድመረቅ በመፍቀዱ ያስተናራትን የሕዝብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ላይ ክስ መስርታለች።ባለፈው ሰኔ፣ አሌይሻ ኦርቲዝ ከሃርትፎርድ የህዝብ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በክብር ተመርቃ የኮሌጅ ስኮላርሺፕ አግኝታለች።

አሁን ላይ ግን የቀድሞ ትምህርት ቤቷን በቸልተኝነት ያለኝን እውቀት ሳይረዳ በማስመረቁ ለስሜታዊ ጭንቀት ተዳርጌያለው ስትል ክስ መስርታለች ነው። የ19 ዓመቷ ወጣት እርሳስ በእጇ መያዝ እንደማትችል እና የማንበብ ችሎታዋ ከአንደኛ ክፍል ተማሪ ጋር እኩል እንደሆነ በመግለጽ የህዝብ ትምህርት ተቋሙን ትምህርቷን ችላ በማለቱ እንደሆነ የክሳ ዝርዝር ያሳያል። በፖርቶ ሪኮ የተወለደችው አሌይሻ ገና በለጋ ዕድሜዋ የመማር ችግር እንዳለባት አሳይታለች።

በ5 ዓመቷ ወደ አሜሪካ ከሄደች በኋላ ትምህርቷን ቀጠለች። ትምህርት ቤቷን እና በጉዳይዋ ላይ የተሾመው ልዩ አስተማሪ ለምረቃ አንድ ወር ሲቀረኝ እንኳን ብዙም እርዳታ እንዳልሰጧት ትናገራለች፣ አሌሻ ኦርቲዝ ማንበብና መፃፍ ሳትችል እንዴት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በክብር ልትመረቅ ቻለች የሚለው ግን አነጋጋሪ ሆኗል። በዚህም ሳያበቃ የኮነቲከት ዩኒቨርሲቲ ስኮላርሺፕ አግኝታለች።

የስማርት ስልክ አፕሊኬሽኖችን ተጠቅማ ጽሁፍ ወደ ንግግር እና ንግግር ወደ ጽሑፍ በመተርጎም የኮሌጁን ማመልከቻ እንኳን ለመሙላትና ለመፃፍ ተጠቅማለች። የኮሌጅ ተማሪ መሆን ግን ፍጹም ከዚህ የተለየ ሁኔታ ነበር። አሌሻ እየተቸገረች መሆኗን አምና በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ ትምህርት መከታተል እንዳቆመች ተናግራለች። ለአእምሮ ጤና ህክምና እረፍት መውሰድ ያቋረጠች ሲሆን በቅርቡ ወደ ክፍል እንደምትመለስ ተስፋ አለኝ ትላለች።


አሌሻ የቀድሞ ትምህርት ቤቷን የከሰሰችው በደረሰባት ችግር የትምህርት ቤቱ አስተዳደር እንዲጠየቁ ስለፈለገች ነው። “እነሱ የሚያደርጉትን አያውቁም እንዲሁም ግድ የላቸውም” በማለት ሌሎች ወጣቶች  ትምህርታቸውን እንዳይሰረቁ ክሱ እንደሚረዳቸው ተስፋ አድርጋለች።

NB.If it's in our country what do you think family🤔

✨ Share with your friends
@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams




#MoH

የ2024 የብሔራዊ የህክምና ስፔሻሊቲ ስልጠና (ERMP) አመልካቾች ምደባ (Matching) በቅርቡ ይፋ መደረጉ ይታወቃል፡፡

ይሁን እንጂ በአመልካቾች ያልተመረጡ በተለያዩ ፕሮግራሞች እና ትምህርት ቤቶች 373 ክፍት ቦታዎች መኖራቸውን ጤና ሚኒስቴር አሳውቋል፡፡

በመሆኑም ፍላጎት ያላችሁ አመልካቾች ለክፍት ቦታዎቹ ማመልከትና መወዳደር ትችላላችሁ ተብሏል፡፡

በምታመለክቱበት ወቅት ሙሉ ስም፣ የመታወቂያ ቁጥር፣ የአንድ ፕሮግራም ምርጫ እንዲሁም የሁለት ትምህርት ቤቶች ምርጫችሁን በደረጃ በመግለፅ በኢሜይል አድራሻ ermpvacantspots@gmail.com መላክ ይኖርባችኋል፡፡

የማመልከቻ ጊዜ፦
እስከ ቅዳሜ የካቲት 29/2017 ዓ.ም


ማመልከት የሚቻለው ከላይ በምስል ለተገለፁት ፕሮግራሞች እና ትምህርት ቤቶች ብቻ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገልጿል፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


♨️ እንኳን ደስ አላችሁ ለመላው ስራ ፈላጊ ኢትዮጲያዊያን!
  -----------------------------------
✅ Make Money Online In Ethiopia 🇪🇹 ✅

           በቀን 3000 ብር የሚከፍል ዌብሳይት

15,000- በላይ ክፍት ቦታዎች በ0 አመት  እና በልምድ

🔺የትምህርት አይነት: በተለያዩ ዲፓርትመንቶች
🔺የስራ ልምድ: በ 0 ዓመትና በልምድ
🔺 የቅጥር ሁኔታ: በቋሚ ቅጥር
🔺 ብዛት: 15,000+ በላይ
🔺ደሞዝ:  በቀን 3000 ብር
 
🛑 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ  ስራውን ይጀምሩ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon ይክፈቱና

      👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇
https://reportervacancy.com/make-money-online/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

----------Join Our Telegram-------
                               👇👇👇👇👇
     https://t.me/reporter_vacancy


የካቲት 12 ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ በ2017 ዓ.ም በፖስት ቤዚክ የመጀመሪያ ዲግሪ ፕሮግራም በግል ወይም በመንግሥት ስፖንሰርነት ለመማር የሚፈልጉ አመልካቾችን ለመቀበል ላወጣው ማስታወቂያ ያመለከታችሁ የመግቢያ ፈተና አርብ የካቲት 28/2017 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 እንደሚሰጥ ገልጿል፡፡

ፈተናው በኮሌጁ የስብሰባ አዳራሽ 7ኛ ወለል ላይ የሚሰጥ ሲሆን፤ አመልካቶች ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ መያዝ ይጠበቅባችኋል ተብሏል፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


Репост из: Remedial exam
GEOGRAPHY FINAL EXAM COLLECTION @Abdusee.pdf
4.9Мб
Economics Final exam collection .pdf
2.6Мб
💡GEOGRAPHY FINAL EXAM COLLECTION.


💥Jimma university
💥Hawwasa university
💥Wachamo university
💥Gonder university
💥Wolkite  university
💥Bule hora   university


▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
⚡️የትምህርት ሕይወታችሁ ከእኛ ጋር ብሩህ ነወ።⚡️
                ▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬▬
✨ Share with your friends

@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams


ማስታወቂያ

ወለጋ ዩኒቨርሲቲ ለዩኒቨርሲቲዉ Comperehensive Specialized Hospital በቁጥር ወዩ/248፤162/ማ-4 በቀን 03/06/2017 ዓ.ም በተለያዩ የስራ መደብ ላይ አመልካቾችን አወዳድሮ ለመቅጠር ማስታወቂያ ማወጣቱ ይታወቃል፡፡
በዚመሠረት፡ከታች ስማችሁ የተዘረዘረዉ አመልካቾች ለጽሑፍ ፈተና (Written Exam) ያለፋቹ ስለሆነ በ1/07/2017 ዓ.ም ከጧቱ በ3፡00 ላይ ማንነታችሁን የሚገልፅ መታወቂያ በመያዝ ወለጋ ዩኒቨርሲቲ Comperehensive Specialized Hospital Tranning Hall ተገኝታችው ፈተናዉን እንድትፈተኑ እናሳዉቃለን፡፡

ማሳሰቢያ፡- የሙያ ፍቃድ (Professional licence) ያላቀረባቹ ተወዳዳሪዎች ከፈተናዉ በፍት እንድታቀርቡ እየገለጽን፤ ከፍተናዉ ቀን በፍት የማታቀርቡ ከሆነ ፈተናዉን የማትፈተኑ መሆኑን እናሳዉቃለን፡፡

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


🌟 መልካም ዜና  ለሪሜዲያል ተማሪዎች በሙሉ 🌟

Remedial Hub Tutorial❗️

📚 በ 2017 ዓ.ም በከፍተኛ ትምህርት ተቋሟት ውስጥ በሪሜዲያል ፕሮግራም ለታቀፋችሁ የሪሜዲያል ተማሪዎች ፤ ስለ Remedial Hub Tutorial ሰምተዋል❓

📝 Remedial Hub Tutorial ጥራታቸውን የጠበቁ ፤ ለመረዳት ምቹ ና ግልፅ የሆነ በአማርኛ-እንግሊዝኛ የተብራሩ ኖቶችን ፥ እስከ 4k በሚደርስ የቪዲዮ ጥራት በ Animated ቪዲዮዎች እንዲሁም በ ቮይስ ና በ Diagram ማብራሪያ ለሪሜዲያል ተማሪዎች ቲቶርያል የሚሰጥ ድርጅት ነው።

@Remedial_Hub 🔻

📚 ከቲቶርያሉ በተጨማሪ በእያንዳንዱ ምዕራፍ ከግቢ ፈተናችሁ ጋ በቀጥታ የሚገናኙ ጥያቄዎችን ከነማብራሪያቸው በማቅረብ ፤ ለ ዩኒቨርሲቲ ና ለ ሀገር አቀፍ መመዘኛ ፈተና ተማሪዎች አስፈላጊውን ዝግጅት እንዲያደርጉ አስተዋዕፆው የጎላ ነው።

🔛 ተማሪዎች የሪሜዲያል ፕሮግራምን በስኬት አጠናቀው ወደ መጀመሪያ አመት የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ለመሆን በሚያደርጉት ጉዞ ላይ ፤ አስፈላጊ ና ጠቃሚ የሆኑ የንባብ ማቴሪያሎችን ና የፈተና መስሪያ ዘዴዎችን በ PDF ና በ Powerpoint ፋይል በማቅረብ እንዲሁም የአምና የሪሜዲያል ፈተናዎችን ከነማብራሪያቸው በመስራት ተማሪዎች አስፈላገውን ዝግጅት እንዲያደርጉ ያደርጋል። ይህ ሁሉ በ200 birr  ብቻ! በአንድ ድንጋይ ሁለት ወፍ ማለት ነው!😊

@Remedial_Hub🔺

👨‍🏫 በመጀመሪያ ዙር ምዘገባ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች የተመዘገቡ ሲሆን ሁለተኛ ዙር መዝገባ መጀመራችችን ስናሳውቅ በደስታ ነው፤በመጀመሪያ ዙር  የተመዘገቡት ከላይ እንደምትመለከቱት ትምህርቶቹን በመከታተል ላይ ናቸው፤ እርስዎም በመመዝገብ ተጠቃሚ ይሁኑ።

📌 ለመመዝገብ👇
@RemedialHubBot

📌 ለተጨማሪ መረጃ Official ቻናላችንን ይቀላቀሉ @Remedial_Hub

©️ Remedial Hub Tutorial

Показано 14 последних публикаций.