Ethio University News®


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Образование


📧Exit Exam Book
📑Entrance Exam sheet
📚Model Exam
📚Freshman course
📚Remedial Course
📑University's Freshman Exams
📑blue print for exit exam
🗃️All Text book and Teacher guide from G1-12th
For any promotion and questions
👉 @NejibMohe
👉 @M_a_m_u_s_h

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Образование
Статистика
Фильтр публикаций


እንኳን ለመላው ጥቁር ሕዝቦች ኩራት ለሆነው 129ኛው #የአድዋ ድል በዓል በሰላም አደረሰዎ።


Репост из: Ethio university students material
#National_Id

በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ ይገባል። - ትምህርት ሚኒስቴር

የካቲት 21/2017 ዓ.ም በትምህርት ሚኒስትሩ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ተፈርሞ ለሁሉም የመንግሥት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተላከ ሰርኩላር፤ ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የተማሪ እና የሠራተኞችን መረጃ በተደራጀ መልኩ ለመያዝ ጠቀሜታ እንዳለው ይገልጻል።

የሀገር አቀፍ ፈተናዎችን ደህንነት ለማስጠበቅ አስፈላጊ መሆኑንም ያትታል።

በዚህም በሰኔ 2017 ዓ.ም የሚሰጠውን የመውጫ ፈተና የሚወስዱ ዕጩ ተመራቂዎች ፈተናውን ለመውሰድ የፋይዳ መታወቂያ ሊያወጡ እንደሚገባ አሳስቧል።

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


♨️የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ Jobs ✅
---—----------------------------     
✅ በ0 አመት  እና በልምድ

✅  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተለያዩ የስራ ዘርፎች ብቁ ሠራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል፣ ስለሆነም ፍላጎት ያላችሁ ከዚህ በታች ያለዉን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

ብዛት: ከ20,000 በላይ
ደሞዝ ማራኪ

                How To Apply
                     👇👇👇

🟥 ፈጥነው ታች ባለው ሊንክ ይመዝገቡ

⁉️ ማሳሰቢያ:- VPN ወይም Psiphon መጠቀም ይኖርባችሗል

👇👇👇👇👇Apply Now👇👇👇👇👇👇
                        👇👇👇👇         
https://reportervacancy.com/national-election-board-of-ethiopia-jobs-2024/

--------Follow Our Website--------
                     👇👇👇👇👇👇
         https://reportervacancy.com

--------Join Our Telegram---------
                     👇👇👇👇👇
    https://t.me/reporter_vacancy


✅ በታማኝነት የምንሰራቸው ሥራዎች
- Assignment
- Research
- CV ማዘጋጀት
- Website Development
- Logo Design

እንዲሰራሎት:
📱 በመጀመሪያ ቻናላችንን @tntethiopia JOIN ማድረግ!
💬 በመቀጠል @smart_ethio በዚህ Account እኛን  ማዉራት ብቻ ነው እሚጠበቅባችሁ!

TNT Ethiopia: @tntethiopia


ዶ/ር ኤልሳቤት አርአያ 👏

ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ህክምና ትምህርት ቤት 3.93 CGPA በማምጣት የወርቅ ሜዳልያ ተሸላሚ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች ዛሬ ማስመረቁ ይታወቃል።

✨ Share with your friends

@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams


Allah University Freshman and Remedial Final Exams

✨ Share with your friends
@Freshman_Remedial_Exams
@Freshman_Remedial_Exams


በ2017 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ለመውሰድ ከ600 ሺህ በላይ ተማሪዎች ተመዝግበዋል፡፡ - የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት

ለዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የተማሪዎች ምዝገባ ከታህሳስ 6 እስከ ጥር 6 ቀን 2017 ዓ.ም መከናወኑን የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እሸቱ ከበደ (ዶ/ር) አስታውሰዋል፡፡

በዚህም ከ608 ሺህ በላይ የተፈጥሮ ሳይንስ እና የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኞች መመዝገባቸውን ገልፀዋል።

ሀገር አቀፍ ፈተናው በወረቀት እና በበይነ መረብ የሚሰጥ ሲሆን፤ ክልሎች በኦንላይን እና በወረቀት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን መረጃ እስከ የካቲት 25/2017 ዓ.ም ድረስ ለይተው እንዲያሳውቁ ይጠበቃል፡፡

የፈተና ዝግጅቱ ከኢኮኖሚክስ በስተቀር ከ9ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያሉ የትምህርት አይነቶችን ያካተተ መሆኑንም ጠቁመዋል፡፡ ኢኮኖሚክስ በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት የገባ በመሆኑ ለዚህ ዓመት ከ12ኛ ክፍል ብቻ እየተዘጋጀ መሆኑን አንስተዋል። #ENA

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምረቃ ስነ-ስርዓት:
አሁን ከቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ አዳራሽ

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የህክምና ትምህርት ቤት በቅድመ ምረቃ ያሰለጠናቸውን 179 ተማሪዎች እያስመረቀ ይገኛል።

ከተመራቂዎች መካከል 153 ተማሪዎች በሜዲካል ዶክትሬት፣ 21 ተማሪዎች በጥርስ ህክምና እና 23 ተማሪዎች ደግሞ በአኔስቴዥያ ድግሪ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ ናቸው።

102 ተማሪዎች ወንዶች እና 95ቱ ደግሞ ሴት ተመራቂዎች ሲሆኑ ከአጠቃላይ ተመራቂዎች መካከል 165 ያህል ተማራቂዎች የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ናቸው።

#AAUGraduation2025
#SchoolOfMedicine

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


Ramadan Mubarak🥰🥰🥰
ረመዷን ነገ ይጀምራል።

🎉 እንኳን ለ1446ኛው የረመዷን ወር በሰላም አደረሳችሁ

የረመዷን ጨረቃ በሃገረ ሳዑዲ ዓረቢያ ስለታየች ነገ ቅዳሜ የካቲት 22, 2017 E.C. (March 1, 2025 G.C.) የረመዷን የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።

አላህ የምንጠቀምበት ያድርገን!
ረመዷን ሙባረክ! 🌙

⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


በኦሮሚያ ክልል በ2017 ዓ.ም ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ይወስዳሉ፡፡ - የኦሮሚያ ክልል ትምህርት ቢሮ

በኦሮሚያ ክልል በ2017 ዓ.ም ከ212 ሺህ በላይ ተማሪዎች ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ሲሆን፤ 59 በመቶ የሚሆኑት የተፈጥሮ ሳይንስ ቀሪዎቹ ደግሞ የማኅበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ መሆናቸውን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡

ሀገር አቀፍ ፈተና በወረቀት እና በኦንላይን ይሰጣል ያሉት ኃላፊው፤ ከ50 ሺህ በላይ የሚሆኑ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱበት ሁኔታ እየተመቻቸ ነው ብለዋል፡፡ ተማሪዎች ፈተናውን በኦንላይን የሚወስዱባቸው ማዕከላት እየተለዩ እንደሆነ ጠቁመዋል። #FMC

⭐ For ExitExam Questions 👇
@Exit_Exam_Questions
@Exit_Exam_Questions
⭐ትምህርት ሚኒስቴር
@Ethiopian_Minister_Of_Education
@Ethiopian_Minister_Of_Education
🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹🔺🔹


✨በአዲስ መድረክ ላይ አዲስ እድል ✨

🥇 ከላይ በምስሉ እንደምታዩት ብዙዎች እያሸነፉ ነው!

🔥ዛሬውኑ የቫሌሮ ኢነርጂን ይቀላቀሉ - ስኬትዎ እዚህ ይጀምራል!🔥

✅ በቀላሉ ኦንላይን ገንዘብ መስራት ይችላሉ!

✅ በኢትዮጵያ ውስጥ እጅግ ትክክለኛ እና ታማኝ ነን

ለምን Valero Energy ን እመርጣለሁ?
✔️ ከ300,000+ ኢትዮጵያውያን መርጠውናል
✔️ ደህንነቱ የተጠበቀ ዘይት ኢንቨስትመንት ነው
✔️ 24ሰዓት ሳምንቱን ሙሉ ገንዘብ ማውጣት ይችላሉ

ለሌላው ሲያጋሩ የሚያገኙት ኮሚሽን: 37%
በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.valerosn.com/?invitation_code=58DC2
ቴሌግራም ቻናላችን - https://t.me/Valero1

እኛን አይወክልም Paid Promotion ነው
Any ማስታወቂያ ማሰራት ምትፈልጉ አናግሩን


Репост из: Y.W
የ1000 ብር ካርድ ሊለቀቅ ነው 9 ደቂቃ ብቻ ነው የቀራው። ቶሎ ከስር JOIN ሚለውን ነክታቹ JOIN REQUEST ላኩ 🏃‍♀️🏃‍♂️

https://t.me/+16JzZ3PVTEo5NmFk




#Ads
✨አዲስ መድረክ! አዲስ እድሎች! ✨

🥇 የአባሎቻችንን የገቢ ማሰባሰቢያ ስኬት እናክብር!

🔥ዛሬ የቫሌሮ ኢነርጂ ይቀላቀሉ - ስኬትዎ እዚህ ይጀምራል! 🔥

✅ በመስመር ላይ ገንዘብ ማግኘት ቀላል ነው!

✅ በኢትዮጵያ ውስጥ እጅግ ትክክለኛ መድረክ

ለምን Valero Energy ን ይምረጡ?
✔️ በ300,000+ ኢትዮጵያውያን የታመነ
✔️ ደህንነቱ የተጠበቀ ዘይት ኢንቨስትመንት
✔️ 24/7 የተረጋገጠ ገንዘብ ማውጣት
የግብዣ ማውረድ መስመር ኮሚሽን፡ 37%
የምዝገባ አገናኝ፡ https://www.valerosn.com/?invitation_code=58DC2
ኦፊሴላዊ የቴሌግራም አገናኝ https://t.me/Valero1

እኛን አይወክልም Paid Promotion ነው
Any ማስታወቂያ ማሰራት ምትፈልጉ አናግሩን

Показано 14 последних публикаций.