Immigration And Citizenship Service (ICS Ethiopia)


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Новости и СМИ


This is the official channel of the FDRE Immigration and Citizenship Services

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Новости и СМИ
Статистика
Фильтр публикаций




ከሰኔ 19  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/


በቴሌግራም ቻናላችን 200,000 ተከታዮች በመድረሳችን እጅግ ደስ ብሎናል። የኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎትን ይፋዊ የመገናኛ መንገዶችን ስለመረጡ እናመሰግናለን። የእራስዎን እና የሰነዶችዎን ደህንነት ይጠብቁ፤ ተቋማችንን ከሚያስመስሉ ገፆች ይጠበቁ። አሁንም በቁርጠኝነት ልናገለግልዎ ከጎንዎ አለን!

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia

We are so proud to have reached 200,000 followers on our Telegram channel. We consider this especially notable because we are thankful for those 200,000 of you who chose the Immigration and Citizenship Service’s official channels of communication. Keep yourself and your data safe; stay away from fraudulent pages and communities that impersonate our institution. We are excited to continue serving you!

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/




ደሴ፣ ሆሳዕና እና አዳማ ቅርንጫፍ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ባመለከታችሁበት ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚያወጣው ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/




ከሰኔ 17  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/




ከሰኔ 14  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/


በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ በሰሜን ኢትዮጲያ በተከሰተው ግጭት ምክንያት ከጥቅምት 2013 ዓ.ም ጀምሮ ተዘግቶ መቆየቱ ይታወቃል። ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ዳግም አገልግሎት የጀመረ ሲሆን፣ በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶች ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት እና የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት ናቸው።

በቅርንጫፍ ጽ/ቤቱ ፓስፖርታቸው ሲያሳድሱ አግኝተን ያነጋገርናቸው የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች የቅርንጫፉ አገልግሎት በመቋረጡ ምክንያት አዲስ አበባ ድረስ ለመሄድ ይገደዱ እንደነበሩና በዚሁም በርካታ አላስፈላጊ እንግልት ይደርስባቸው እንደነበር ጠቅሰው ዳግም ስራ በመጀመሩ መደሰታቸውን ገልጸዋል።

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/


በኢ.ፌ.ዴ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የመቐለ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ከሰኔ 11፣ 2016 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት የጀመረ ሲሆን በጊዜያዊነት የጀመራቸው አገልግሎቶ ፓስፓርት ማደስ፣ የጠፋ ፓስፖርት መተካት፣ የተበላሸ ወይ እርማት የመስጠት አገልግሎቶች ናቸው።

The Mekelle branch of the Immigration and Citizenship Service is now open and offering services. Currently, the branch provides passport renewals, lost passport replacements, and replacements for damaged passports.

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/

91k 0 131 610



ከሰኔ 12  ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/


በኢ.ፌ.ዲ.ሪ. የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት እና የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃን በተመለከተ በጋራ ለመስራት ተስማሙ።

በኢሚግሬሽንና የዜግነት አገልግሎት እና በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት መካከል የጋራ ኃላፊነትን በጋራ አሰራርና እቅድ ለማከናወን የተስማሙት ሁለቱም ተቋማት የስምምነቱ ዋና ዓላማ ሁለቱም ተቋማት አግባባዊ የወሳኝ ኩነት ምዝገባና የቫይታል ስታቲስቲክስ ስርዓትን ለማጠናከር በጋራ የሚያከናውኗቸውን ተግባራትን በግልፅ በማስቀመጥ ከወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ስርዓት የሚመነጩ መረጃዎች ለህግ፣ ለአስተዳደር እና ለስታቲስቲክስ ዓላማዎች በማዋል ዜጎችና መንግሥት ከስርዓቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማስቻል እንደሆነ ተገልጿል።

ስምምነቱን የፈረሙት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ክብርት ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ሁሉም አቀፍ የሪፎርም ስርዓት እያከናወነ መሆኑን ጠቅሰው ኢትዮጵያን የሚመጥን ዘመናዊ፣ ጥራቱንና ደረጃው የጠበቀ ተደራሽ የሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ ስርአትን መተግበር የሚያስችል ከህግ፣ ከአሰራር፣ ከአደረጃጀት እንዲሁም በቴክኖሎጂ ከማዘመን የሚስተዋሉ ችግሮች በመሰረታዊነት ለመቅረፍ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

አክለውም በወሳኝ ኩነት ምዝገባና ማሳወቅ ስርአት ባለድርሻ የሆኑትን ተቋማት በተለይ የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት፣ የኢትዮጵያ ስታትስቲክስ አገልግሎት እና ጤና ሚኒስትር ተቀናጅቶ መስራት እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል።

በመጨረሻም ለስምምነቱ ተግባራዊነት ሁለቱም ተቋማት በቁርጠኝነት እንደሚነሱና የሚጠበቀውን ውጤት እውን ከማድረግ እምነታቸውን የፀና መሆኑ ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት ዶክተር በከር ሻሌ በበኩላቸው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ከተጀመረ አስር አመት ቢያስቆጥርም በቅንጅታዊ አመራር ድክመት ምክንያት ኢትዮጵያ የምትፈልገውን የወሳኝ ኩነት ዳታ ማግኘት እንዳልተቻለ ገልፀው ስምምነቱ ተቋማቱን ያላቸው የጠበቀ የስራ ግንኙነት ከማጠናከርና አገሪቱ የምትፈልገው የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃ ለማግኘት ዓይነተኛ ሚና እንደሚኖረው ገልፀዋል።



——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/




ከሰኔ 10 ጀምሮ ፓስፓርት የምትወስዱ ደንበኞቻችን ከዚህ በታች ሙሉ ስም ዝርዝር የለቀቅን እና በ 7876 አጭር የፅሁፍ መልዕክት የላክን ሲሆን በስም መነሻ ፊደላችሁ ቀን ብቻ ከጠዋቱ 3:00-09:00 ሰዓት ጎተራ በሚገኘው ኢሚግሬሽን ቢሮ በመገኘት  ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።

የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/


የኢሚግሬሽንና ዜግነት አግልግሎት ይህ የዒድ አል አድሀ አረፋ በዓል የደስታ እና የፍቅር እንዲሆን ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ይመኛል።

Eid-al-Adha Mubarak from your friends at the Immigration and Citizenship Service!

——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/




ሐዋሳ፣ ሰመራ፣ ድሬዳዋ፣ ባህርዳር እና ጅግጅጋ ቅርንጫፍ ፓስፖርታችሁን የምትወስዱ ደንበኞቻችን ባመለከታችሁበት ኢሚግሬሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በሚያወጣው ኘሮግራም መሰረት በመገኘት ፓስፖርታችሁን መውሰድ የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ወደ ተቋማችን ስትመጡ ኦንላይን ያመለከታችሁበትን ፕሪንት አውት ይዛችሁ እንድትመጡ እናሳስባለን።


——

Telegram: https://t.me/ICS_Ethiopia
Facebook: https://www.facebook.com/ICSEthiopia
Twitter: https://twitter.com/ics_ethiopia
TikTok: https://www.tiktok.com/@ics_ethiopia
LinkedIn: https://www.linkedin.com/company/icsethiopia
YouTube: https://www.youtube.com/@Ics_Ethiopia
Instagram: https://www.instagram.com/icsethiopia/



Показано 20 последних публикаций.