ኢብኑ ተይሚያ የሱናው አንበሳ
እውነት/ሀሰት
1. ኢብኑ ተይሚያ ስበዛ ታጋሽና ሆደ ሰፊ ነበሩ፡፡
2. ኢብኑ ተይሚያ እድሉን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ጠላቶቻቸውን ይበቀሉ ነበር፡፡
3. ኢብኑ ተይሚያ ከቆንጮ ጠላቶች መካከል የአንዱ መሞት ስነገረው በደስታ ፈንድቀው ነበር፡፡
4.ከታላላቅ ባልደረቦቹ አንዱ 'እሱ ለጠላቶቹ የሚመኘውን እኔ ለወዳጆቼ ቢኖር እመኛለሁ' ይል ነበር፡፡
5. ኢብኑ ተይሚያ የሚሰድቁት ቢያጡ ምግባቸውን ከፍለው ልብሳቸውን ቆርጠው ይሰጡ ነበር፡፡
6. ኢብኑ ተይሚያ የዒልም ኪታብ ተጠይቆ የሚከለክልን ሰው በሃይለኛው ይቃወሙ ነበር፡፡
7. ኢብኑ ተይሚያ ሲበዛ ጌታቸውን የሚያወሱ ዛኪር ነበሩ፡፡
ምርጫ
8."ሐዲሥ ለመስማት ከሱ ዘንድ ሄደን አብረን ስንወጣ ማንም እንዳያይበት በእጅጌው ውስጥ የራሱን ዳቦ ደብቆ ቀስ ብሎ ሳይታይ ለሰው ይሰጥ ነበር" ይህንን ያሉት የትኛው ተማሪያቸው ነው?
A. አልበዛር ረሒመሁላህ
B. ኢብኑልቀይም ረሒመሁላህ
C. ኢብኑል ወርዲ
D. አልሓፊዝ ጀማሉዲን አልሚዝዚ
9. የኢብኑ ተይሚያ ሸይኽ (አስተማሪ) ስለ ኢብኑ ተይሚያ ካወሩት ስር ይህንን ንግግር የተናገሩት ማንናቸው? "ሸይኹ እውነት ብሏል፡፡ ለደረሰበት ኸይር ሁሉ ያደረሰው ኋላ የመጣ ሳይሆን ገና ከህፃንነቱ ያገኘው የአላህ ጥበቃ ነው፡፡"
A. ዑመር አልበዛር ረሒመሁላህ
B. ኢብኑልቀይም ረሒመሁላህ
C. ኢብኑል ወርዲ
D. አልሓፊዝ ጀማሉዲን አልሚዝዚ
ዳሽ ሙላ
10. ተማሪያቸው _____ ረሒመሁላህ ስለ "ቸርነት" ደረጃዎች ባወሱበት ላይ እንዲህ ይላሉ፦ "ሁለተኛው ደረጃ የሚያርቅህን ማቅረብ፣ የሚያስቸግርህን ማክበር ነው ... እነዚህን ቀንዘሎች እንደ ኢብኑ ተይሚያ የሰበሰበ ፈፅሞ አላየሁም፡፡
የፈተና ሰዓት 24 ሰዓት ብቻ፡፡
#ኩረጃን_በጋራ_እንከላከል
መልሱን በዚህ፦ https://telegram.me/Abubilal09
እውነት/ሀሰት
1. ኢብኑ ተይሚያ ስበዛ ታጋሽና ሆደ ሰፊ ነበሩ፡፡
2. ኢብኑ ተይሚያ እድሉን ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ጠላቶቻቸውን ይበቀሉ ነበር፡፡
3. ኢብኑ ተይሚያ ከቆንጮ ጠላቶች መካከል የአንዱ መሞት ስነገረው በደስታ ፈንድቀው ነበር፡፡
4.ከታላላቅ ባልደረቦቹ አንዱ 'እሱ ለጠላቶቹ የሚመኘውን እኔ ለወዳጆቼ ቢኖር እመኛለሁ' ይል ነበር፡፡
5. ኢብኑ ተይሚያ የሚሰድቁት ቢያጡ ምግባቸውን ከፍለው ልብሳቸውን ቆርጠው ይሰጡ ነበር፡፡
6. ኢብኑ ተይሚያ የዒልም ኪታብ ተጠይቆ የሚከለክልን ሰው በሃይለኛው ይቃወሙ ነበር፡፡
7. ኢብኑ ተይሚያ ሲበዛ ጌታቸውን የሚያወሱ ዛኪር ነበሩ፡፡
ምርጫ
8."ሐዲሥ ለመስማት ከሱ ዘንድ ሄደን አብረን ስንወጣ ማንም እንዳያይበት በእጅጌው ውስጥ የራሱን ዳቦ ደብቆ ቀስ ብሎ ሳይታይ ለሰው ይሰጥ ነበር" ይህንን ያሉት የትኛው ተማሪያቸው ነው?
A. አልበዛር ረሒመሁላህ
B. ኢብኑልቀይም ረሒመሁላህ
C. ኢብኑል ወርዲ
D. አልሓፊዝ ጀማሉዲን አልሚዝዚ
9. የኢብኑ ተይሚያ ሸይኽ (አስተማሪ) ስለ ኢብኑ ተይሚያ ካወሩት ስር ይህንን ንግግር የተናገሩት ማንናቸው? "ሸይኹ እውነት ብሏል፡፡ ለደረሰበት ኸይር ሁሉ ያደረሰው ኋላ የመጣ ሳይሆን ገና ከህፃንነቱ ያገኘው የአላህ ጥበቃ ነው፡፡"
A. ዑመር አልበዛር ረሒመሁላህ
B. ኢብኑልቀይም ረሒመሁላህ
C. ኢብኑል ወርዲ
D. አልሓፊዝ ጀማሉዲን አልሚዝዚ
ዳሽ ሙላ
10. ተማሪያቸው _____ ረሒመሁላህ ስለ "ቸርነት" ደረጃዎች ባወሱበት ላይ እንዲህ ይላሉ፦ "ሁለተኛው ደረጃ የሚያርቅህን ማቅረብ፣ የሚያስቸግርህን ማክበር ነው ... እነዚህን ቀንዘሎች እንደ ኢብኑ ተይሚያ የሰበሰበ ፈፅሞ አላየሁም፡፡
የፈተና ሰዓት 24 ሰዓት ብቻ፡፡
#ኩረጃን_በጋራ_እንከላከል
መልሱን በዚህ፦ https://telegram.me/Abubilal09