⚜️ ለነፍሳችን እንዲህ እንምከራት
-ነፍሴ ሆይ እግዚአብሔርን ባርኪ መዝ203፤1
- ነፍሴ ሆይ ምስጋናውም ሁሉ አትርሺ መዝ 103፤2
- ነፍሴ ሆይ በሀይል እርገጪ መሳ5፤21
- ነፍሴ ሆይ በእግዚአብሔር ታመኚ መዝ 42፤11
- ነፍሴ ሆይ ለእግዚአብሄር ተገዢ መዝ62፤5
- ነፍሴ ሆይ ወደ እረፍትሺ ተመለሺ ነፍሴ ሆይ መዝ116፤7
- ነፍሴን በፆም አደከምኋት መዝ35፤13 64፤10
- ነፍሴን ነፍሴን አነቃቃኋት መዝ77፤6
- ነፍሴን ወደ አንተ አነሳለሁ መዝ86፤13
- ነፍሴን አሳረፍኋት፤የእናቱንም ጡት
እንዳስተውት ዝም አሰኘኋት መዝ131፤2
- ነፍሳቸረንን ከሀዘን፣ ከማጉረምረም ፣ውጪ እንበላት.የነፍስ ሀዘን ክፉና ገዳይ ነውና፤ከነፍሳችሁ ሀዘንን አርቁ
- ነፍስ ያለ እውቀት ትሆን ዘንድ መልካም ስላልሆ ፣የነፍስ ምግቧ እውቀት ስለሆነ፣ነፍስ የምትታደሰው የምትለወጠው በእውቀት ስለሆነ በእውነት ፣የፀጋ፣የፅድቅ፣ የፍቅር፣ እውቀት እለት እለት እንሙላት።
🎼🎼 𝙟𝙤𝙞𝙣 ⬇️ 𝙨𝙝𝙖𝙧𝙚 🎼🎼
@protestant_R
@protestant_R
─── ❖ ── ✦ ── ❖ ───