ልሣነ አምሐራ ሚዲያ


Гео и язык канала: Эфиопия, Амхарский
Категория: Политика


በዚህ ቻናል ፈጣንና ወቅታዊ የአማራ ፋኖ እለታዊ ዘገባዎች እንድሁም ፈጣን ዜናዎች ይቀርባሉ።
ለማንኛውም ጥቆማ በ @lisaneamhara ያናግሩን‼️

Связанные каналы  |  Похожие каналы

Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Политика
Статистика
Фильтр публикаций


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram
"ልዩ ዘመቻ በቅርቡ እናውጃለን፤ ሕዝባችን ይዘጋጅ!" ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው!

ከአማራ ፋኖ በጎጃም ምክትል ሰብሳቢና ወታደራዊ አዛዥ ሻለቃ ዝናቡ ልንገረው የተሰጠ መግለጫ!


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


«በአዲሱ ዘመቻ እና ድሎቹ እንገናኛለን!» -አርበኛ ዘመነ ካሴ

“ከግድያ ሙከራ መትረፍ  የኦሎምፒክ ውድድር ቢሆን ኖሮ የወርቅ ሜዳሊያ አሸንፍ ነበር።"-ይህን ያለው ከ600 ጊዜ  በላይ ከግድያ ሙክራዎች እንዳመለጠ የሚነገርለት የቀድሞው የኩባ መሪ ፊደል ካስትሮ ነበር።

የግድያ ዜና በ 2025ቱ ( የፈረንጆች አቆጣጠር) የጃፓን ቶክዮ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና አንዱ የውድድር አይነት ከሆነ በሰሞኑ የነ አብይ አህመድ የተስፋ መቁረጥ "የገደልነው ዘመቻ" ብቻ ወርቅ ባላገኝ የብር ሜዳሊያ አላጣም። የመለያ ቁጥሬም 21-12 ይሆናል።

•በሁሉም ረገድ፣ በሁሉም ሰበብ እና ምክንያት ልትጠልፉኝና ልታጠለሹኝ የሞከራችሁ እና በየቀኑ የምትሞክሩ ሰዎችና ቡድኖች መጨረሻችሁ ውርደት እና የእድሜ ልክ መሸማቀቅ እንደሚሆን ዛሬ ድረስ በጥቂቱ በምታውቁት፣ነገና ከነገ ወዲያ ደግሞ ሰፊውን ማንነቱን በምትረዱት በዘመነ አምላክ ስም እነግራችኋለሁ። አምላኬ ይቅር ይበለኝና ብዙዎች አይሆን ሞክረውኝ፣ ደጋግመው ሞካክረውኝ መጨረሻቸው የሌባ ጣት ጥፍራቸው ውስጥ መደበቅ ሆነ። (ድንግል ማርያምን ያሳዝኑኛል።)

የቀብሮ ጫጫታ የማያስደነብረኝ፣ጀርባዬ ላይ ሊወጣ የሚሞክረው ሁሉ ቢሳካለት እንኳን የማይከብደኝ "ዝሆን" ነኝ።በቃ እንደዚህ ነው የሰራኝ።

•ከንግስና ዙፋንና ዘውድ ጀምሮ በተለያዩ የህዝብ አስተዳደር እርከኖች እና ሃላፊነቶች እስከ ጦር ሜዳ ውሎዎች  በብዙ ፈተና መሃል እያለፈ ሃገር የገነባ ቤተሰባዊ ማንነትና የመከራ ዘመን በቅጡ የገነባኝ ሰው ነኝ።በአለሙ ውስጥ በማንኛውም ሁኔታ  እንደ ህፃን በደስታና በሃዘን በእምባ የምሟሟ ተራ ሰው፣ ምድራችን በድንገት ጨረቃ ብትሆን እንኳን የማይጨንቀኝ ልበ-ሙሉ "ጨካኝ" ፍጡር ነኝና በጅራፍ ጩኸት ልታስደነብሩኝ የምትሞክሩ የዋሆች አትድከሙ።

•እኔና ጓዶቼ ፣ከትውልድ አጋሮቻችን ጋር እንደምናሸንፍ የተፃፈው የእናቶቻችን ማህፀን ውስጥ እያለን ነው።ወኔና ድል አድራጊነትንም የተጋትነው  በእትብት ነው።ይህ ትውልድ አሸናፊ ትውልድ ነው።ልድገመው!ይህ ትውልድ  የአሸናፊነት  እጣፋንታውን ግንባሩ ላይ ተነቅሶ ወደዚህ ምድር የተላከ ትውልድ ነው። እየታገለ ነው ፥ድል አድርጎ የአማራን ህዝብ ህልውና በፀሃይ ፊት ያረጋግጣል።

ይህ ትግል ለትግሉ ብቻ የተሰጠ እና የሚሆን ራሱን የቻለ ልዩ ነፍስ ይፈልጋል። እንጨት እንጨት የሚል ሰዋዊና ፖለቲካዊ ስብእና ተይዞ ፥ነፍስን ቅናት፣ምቀኝነትና ተንኮል በሚባሉ የመንፈስ ቆሻሾች መርዞ ታጋይም አታጋይም መሆን አይቻልም። እና "ልፋ ያለው በህልሙ ዳውላ ይሸከማል" እንዲሉ በብዙ የተበከለች ነፍስ ተሸክማችሁ ለ ደካማ ተልእኮ አጉል የምትደክሙ ወገኖች ከድል ሃውልት ውጭ ከፊታችን መቆም የሚችል ነገር የለምና ነፋስን ለማሰር በመሞከር ጊዚያችሁን አታጥፉ። ይህ ትውልድ እያለ የአማራን ህዝብ ጉልበት መሬት አታስነኩትም። በኩራት ቆሞ ገጥሟችኋል፥ ያሸንፋችኋል።

እና በባንዶች ፊታውራሪ በተመስገን ጥሩነህ አገላለፅ "ዘመነን አስወግደነዋል፥ ከዚህ በኋላ ድምፁን አትሰሙትም" የሚለውን የሰሞኑን ብልፅግናዊ አዲስ መዝሙር ስቃችሁበት እለፉ።ሌት ተቀን እያቀድንላቸው ነው።ከጠፋሁም ያጠፋኝ የጠላት ስሥ ብልት ልየታ ቢዚ አድርጎኝ ነው።የዘመነ ትውልድ የአለማችን እድለኛና ገድለኛ ትውልድ ነው።መንጋው እንዲበተን እረኛውን ምታው የቆዬ ብሂል በኛ ትግል ውስጥ አይሰራም።ትግሉ ሚሊዮን እረኞች ከበውታል፥መንጋው ራሱ ረኛ ከሆነ አመታት አልፈዋል።

ዘመነ የእናንተን ሞት ቆሞ ለማዬት ለተአምር ተፈጠረ እንጅ በዘመነ መጥፋት ለአንድ ሴኮንድ እንኳን የሚንገራገጭ ትግል የለም። ይህ ትውልድ ከቀደምቶቹም ከነገዎቹም ትውስታና መንፈስ ቀድቶ የትሸከመውና ያጎለበተው ከእድሜውና ተሞክሮው በላይ ያበሰለው አንዳች ነገር አለው።ስለሆነም ያሸንፋል።
ይኸው ነው! በአዲሱ ዘመቻ እና ድሎቹ እንገናኛለን!!

አዲስ ትውልድ አዲስ አስተሳሰብ አዲስ ተስፋ
አርበኛ ዘመነ ካሴ
ጥቅምት 10 ቀን-2017 ዓ.ም

#Amhara #Ethiopia


Видео недоступно для предпросмотра
Смотреть в Telegram


አማራ በዚህ ጥልቀት ርህራሄህን በጭካኔ ቀይረህ ምርር ብለህ ለህልውናህ ታገል ..‼️‼️

ኦሮሙማ ውጊያ ሲያቅተው ንፁሀንን❗

የምንታገለው የግለሰብ እና የቡድን ፍላጎቶችን ሳይሆን ለህልወናችን ነው።

ይህ ድምፅ እድል አግኝተው ድምጻቸው ሳይለማ ታፍኖ በየቤታቸው በሀዘን ተኮራምተው እየማቀቁ ያሉትን እልፍ የአማራ እናቶችን ድምፅ ይወክላል።

እናት
" በእኩለ ሌሊት አጠፉኝ።በእኩለ ሌሊት አጠፉኝ።ልጄን ካሳደግኩ በኋላ ።ከእኔ ወሰዱት።በእኩለ ሌሊት ከእኔ ወሰዱት። በእኩለ ሌሊት ከእኔ ወሰዱት ።" 🥲

ጥያቄ ፡ የሟች ስም ማን ይባላል?
ወንድም ፡ መዝገቡ
ጥያቄ ፡ መዝገቡ ማነው?
ወንድም ፡ መዝገቡ ታደለ
ጥያቄ ፡- መዝገቡ ታደለ ላንተ ማን ነው?
ወንድም ፡ ወንድሜ
ጥያቄ ፡ ታላቅ ወንድምህ ነው?
ወንድም ፡ አይ ታናሽ ወንድም
ጥያቄ ፡ እሱ ታናሽ ወንድምህ ነው? ዕድሜው ስንት ነበር?
ወንድም፡ 7

እናት፡
"ከእኔ ወሰዱት፣ ልጄን ከእኔ ወሰዱት። ልጄ፣ ልጄን ከእኔ ወሰዱት። ከእኔ ወሰዱት። " 🥲

" ማነው ከጎኔ የሚሆነው? ልጄ ከጎኔ ሳልኖር እንዴት እተኛለሁ? " 🥲🥲

"ልጄን ወሰዱ፣ ልጄን ወሰዱት። እነዚያ ጭራቆች ልጄን ወሰዱት። " 🥲

ጥያቄ ፡ እንዴት ሞተ?
ወንድም፡- ድሮን አድማ

እናት፡
" ምን አደረጋቸው? ምን አደረገላቸው? ለምን እንዲኖር አልፈቀዱለትም? ለምን እንዲያድግ አልፈቀዱለትም? 🥲

መታሰብ ያለበት ነገር እንዴት ይበልጥ በህብረት መታገል አለብን የሚለው ደምቆ ይሰመርበት‼️‼️

*_*_*_*_*
"
#ወሎ#ጎጃም#ጐንደር#ሸዋ የአካባቢ መጠሪያዎች እንጂ አማራ ዝንታለም አንገቱ አንድ ነው


በዱር በገደሉ ላሉ ሁሉ ፋኖዎች እንኳን አደረሳችሁ ..🌼🌼

ፋኖነት መንፈስ ነው የጀግና ልጅነት የሚወረስበት
ፋኖነት አቅም ነው የጀግና ጉልበት የሚታደስበት
ፋኖነት ጥበብ ነው ልብ የሚበራበት፤ ፋኖነት ጥበብ ነው ታዳሚ ያለበት
ፋኖነት ረቂቅ ነው ሁሉም የሆነበት
ፋኖነት ሀሳብ ነው
በልባችን ፅላት ነው የተሞሸረው
ቃርሚያ ውስጥ ያደጉ የነቀርሳ እባጮች
አፍ ሲከፍቱ ታዩ በዚህ ቆራጥ ዘማች
ፋኖነት አይወይብ፣ አይገረጣ ቶሎ
ሲዘከር ይኖራል  በድፍረት ተንጣሎ
ተምጦ ተወልዶ ተጠምቆ በብሶት 
የሀገር መቋሚያ ነው የሚመረኮዙት
ፋኖነት ሀሳብ ነው
በልባችን ፅላት ነው የተሞሸረው
ፋኖነት መንገድ ነው መቋጫ የሌለው
በትውልድ መካከል  የሀረግ ገመድ ነው
ሁላችን ፋኖ ነን፤ ማን ከማን ይለያል
ባርነትን ጠልተን ነፃነት ናፍቆናል
ፋኖነት ራዕይ ነው ነፃ ሚወጡበት
ፋኖነት ሀሳብ ነው ትጥቅ ማይፈታበት
ፋኖነት ታሪክ ነው እውነት የሚያድርበት 
ፋኖነት ኩራት ነው አማራነት የሚፈካበት፡
ፋኖነት ኩራት ነው ወገን ሚድንበት፡፡
ፋኖነት ኩራት ነው ሀገር ሚድንበት፡፡


ታሪክ የማይዘነጋት ክህደት

በቀይ ቀለም ተቀልማ ለልጆቻችንና ለልጅ ልጆቻችን ማስተማሪያ የምትሆን ታሪካዊ የክህደት ምሳሌ ናት ይህች አሁን በክርስቲያን ታደለ ላይ የተፈፀመች ክህደት::

እሱ ወንድሜ ባላቸውና እነሱ ግን አማራዊ ወንድማማችነትን ለምግብና መጠጥ ብለው ክደው ከጠላት ኦሮሙማ ጋር አብረው መረጃ ማቀበል "የሀሰት ምስክርነት" የፈፀሙ የታሪክ ተወቃሾች::

የኦነጉ አቃቢህግ በክርስቲያን ታደለ ላይ ባዘጋጃቸው ብዙ የፈጠራ ክሶች ላይ በሀሰት የመሰከሩ 5 የሀሰት ምስክሮችን ታሪክ ይቅር አይላቸውም::

የአብንን የስራ አስፈፃሚ አባላት ውይይቶች ድምፅ መቅጃ እየቀዱ ለኦሮሙማ ደህንነቶች ከማቅበል ጀምሮ የተቋሙን ቃለ ጉባዔ አሳልፎ እስከመስጠት የደረሰው ታሪካዊ ክህደት !!!


የበዓል አከባበር የጥንቃቄ መልዕክት
***
የአዲስ ዓመት በዓል ስናከብር ካለንበት ወቅታዊ የትግል ሁኔታ አኳያ በከፍተኛ ጥንቃቄ ሊሆን እንደሚገባ የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ የጥንቃቄ መልዕክቱን ያስተላልፋል፡፡

በዓላት በመጡ ቁጥር የደም ግብር የለመደው የብልጽግና አገዛዝ የሚሸርባቸው ክፉ ሴራዎች በመኖራቸው፣ በዓሉ ሲከበር በመላው ሕዝባችን ዘንድ ጥበብ የተሞላበት የደህንነት ጥንቃቄ በመጠቀም የአገዛዙን ሴራዎች በማክሸፍ ሊሆን ይገባል፡፡

በተጨማሪም ለድሮን ጥቃት ተጋላጭ ሊያደርጉን ከሚችሉ መሰባሰቦችና የተጋላጭነት ሁኔታን የሚያሳድጉ ሁነቶችን ከመፍጠር ተቆጥበን፣ በተለመደው የመረዳዳት መንፈስ በዓሉ እንዲከበር ለሕዝባችን የጥንቃቄ መልዕክት እናስተላልፋለን።

የአማራ ፋኖ ጎንደር ዕዝ
ጎንደር፣ አማራ፣ ኢትዮጵያ
ጷግሜ 5/2016 ዓ.ም.


የአርበኛ ዘመነ ካሴ መልእክት


ሰበር የጀብድ ዜና ሸዋ | ሸዋሮቢት ከተማ ..‼️‼️

ሰበር መረጃ!! ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ሸዋሮቢት በሸዋሮቢት ከተማ የስረዓቱ አገልጋይ የባጃጅ አሽከርካሪ ወጣቶችን ሲያገላቱና የንግድ ሱቆችን ሲያፈርሱ የነበሩ ባንዳ የሚሊሻ አባላት እርምጃ ተወሰደባቸው በዛሬው እለት የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ ቃኝዎች ወደ ከተማው ገብተው ባንዳዎች ላይ እርምጃ የወሰዱ ሲሆን ግራ የገባው የፋሽሽት አብይ አህመድ ጎመን ሰራዊት በእውር ድንብር ከባድ መሳሪያ እየተኮሰ ነው ።

ድል ለአማራ ህዝብ !!
ድል ለአማራ ፋኖ !!


ፋኖ ንጉስ አበራ የአማራ የክፉ ቀን ደራሽ!

ልጥጥ ያለ ህይወት ይኖር የነበረ፤ የአማራ ህዝብ በአገዛዙ የሞት አዋጅ ሲታወጅበት የቅንጦት ህይወቱን እርግፍ አድርጎ ትቶ ዱር ቤቴ ያለ የአማራ ደም መላሽ ነው።

የብርሃኑ ጁላን ሰራዊት በገፍ በመማረክ “10 አለቃ ብርሃኑ አይችልም፣ ፋኖ ምሬ ወዳጆ ይችላል” ስታስብለው የዋለችው ይች ሰው ናት!💪


የዓመቱ ምርጥ ባንዳ DK

2016 ዓም ከተስተናገዱ ክስተቶች መካከል በእኔ እምነት በባንዳነት እና በወንጀለኛነት ይኼንን ግለሰብ የሚስተካከል የለም ።

* በአማራ ህዝብ ላይ የጥላቻ ንግግር ቀስቃሽ ማሽን !

* በአማራ ህዝብ ላይ የሃሰት መረጃዎች በመፈብረክ እና በማሰራጨቱ።

* በአማራ ህዝብ ላይ ጥቁሩ ናዚ ጥቃቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል በማቃጠር እና ህዝባችንን ትኩረት ያደረገ  አስነዋሪ ንግግሮችን በማህበራዊ ሚድያና በተለያዩ መድረኮች በማስተላለፉ ።

* ወልዳ አሳድጋ ኮትኩታ እከኩን ያራገፈችለትን እናት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ጓዳ ጎድጓዳዋን ለጠላት አሳልፎ ሰጥቶ ለትልቅ ውርደት በመዳረጉ።

*በአለቅላቂነቱ

ስንቱን እዘረዝረዋለሁ ?

ለእኔ የ2016 ዓም ባንዳ እና ወንጀለኛ ግለሰብ ነው !!

እርግጠኛው ነገር ዐብይ አህመድ ቀድሞ ካልበላው የእኔ ትውልድ ለህዝብ ፍርድ ሲያቀርበው እዚሁ ሰፈር ተቀምጨ እመለከታለሁ።

በየአመቱ በአዲስ አመት መግቢያ FB እንዲያስታውሰኝ ለታሪክ እዚህ ይቀመጥ


አድማ ብተና 5ሻለቃ ሻንበል አዛዥና ከልዩሀይል ወደ ፖሊስ ተመድ ከፖሊስ ወድ አድማ ብተና በመግባት ሸዋሮቢት ከተማ ላይ ከአውሬው የአድማ ብተና አዛዥ ሻለቃ ፀሀዬ ጋር ሆኖ የሸዋሮቢት ወጣቶችን ሲደበድብና ሲያንገላታ የነበረው ዋና ሳጅን እንግዳው ንጉሴ በመሀመድ ቢሆነኝ ክፍለጦር ከነነፍሱ ተይዞ መቷል !!


በፋኖ የመረጃና ደህንነት ልዩ ክትትል የአገዛዙ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል ።

የ32ኛ ክፍለጦር ሻለቃ አመራርን  ጨምሮ ከ5 በላይ መስመራዊ መኮንኖች በአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ልዩ የመረጃ ክትትል በቁጥጥር ስር መዋላቸውን  ገልጿል።

መረጃው የኢትዮ251ሚዲያ ነው


አንገር ጉትን‼

ምስራቅ ወለጋ ዞን አንገር ጉትን ከተማ አስተዳደር አንድ ህዝቡን ሲያማርር የነበረ የኦሮሞ ሚሊሻ ወንድም ባልታወቁ ሀይሎች ከምሃል ከተማ መወሰዱን ተከትሎ ቤት ለቤት ፍተሻ እስርና እንግልት በኦሮሚያ ልዩ የይል በመከላከያና በኦሮማያ ሚኒሾች ጥምረት አማራውን ከትናንት ጀምሮ አጠናክረው ቀጥለዋል።


#Inbox
አስቸኳይ  የጥንቃቄና የጥቆማ መልእክት......!!!!

ዛሬ ጳጉሜ 1/13/2016 ዓ.ም ምስራቅ አማራ ፋኖ ከአገዛዙ አራዊት ሰራዊት ጋር ጎብየ ከተማ እና በዙሪያዋ ባሉት ማለትም ማማድሌ፣ ገንደጢስ፣ አሉላ መቃብር እና ጎብየ በር ላይ የከበባ ውጊያ እያደረጉ ይገኛል።
ከባድ ትንቅንቅ ውጊያም ተጀምሯል። ከሌሊቱ 11 ሰዓት ነው ውጊያው የጀመረው። ስለዚህ ጀግኖቻችን በተጠንቀቅ እንድቆሙ እና ከአገዛዙ ተጨማሪ ሃይል 49ኛ ኮር ስለገባ ብዙ ሃይልም ስለሆነ ለጀግኖቻችን አሳውቁልን።

#ድል_ለአማራ_ህዝብ
#ዘመቻ_ይታገሱ_አራጋው_ይቀጥላል


በዚህ ሊንክ በመግባት ተጠቀሙበት።
ከዚህ በፊት በ dogs ብዙዎች ጥሩ ገንበዝ ተቀብለዋ ተጠቅመዋል።
በቅርቡ ይሄም list ስለሚደረግ አሁኑኑ ገብታችሁ ስሩ

t.me/catsgang_bot/join?startapp=QZSirXDLUXU23ehZD2aJD
Meow, lets see who is OG 😼


#ብሩን_አስገልብጠው_ይረሽኑሀል !

በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።

ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።

ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።

#ድል_ለአማራ_ህዝብ
#ድል_ለአማራ_ፋኖ


#ብሩን_አስገልብጠው_ይረሽኑሀል !

በባህርዳር ከተማ ባለሀብቶችና አካውንታቸው ላይ የተሻለ መጠን ብር አለው የተባለ ግለሰብ:-
👉 በደሳለኝ ጣሳው፣
👉 በዋኛው እዘዘው፣
👉በደስየ ደጀን ቡድንና
👉በኮማንደር መሰረት እንዲሁም አብረዋቸው በሚሰሩ የእነሱ የዘራፊና ገዳይ ህዋስ ጥናት ይደረግበትና መኮድ ለሚገኙት:-
👉ኮሎኔል ቱሬ ኡስማን.........ኦሮሞ
👉 ሻምበል ካሳየ ..............ትግሬ ስማቸው ተላልፎ ይሰጣል።

ከዚያ መኮድ ላይ ተቀምጠው በስማቸው አካውንታቸውን አስፈትሸው የሚፈልጉት የብር መጠን ከተገኘ ታፍኖ ይወሰድና ገንዘቡን ወደ አካውንታቸው እያስገለበጡ ሚስጢር እንዳያወጣ ያስወግዱታል። ገንዘብ አካውንትህ ላይ ካለ አለቀልህ ተጠርጥረሀል ብለው የይዙሀል ብሩን አስገልብጠው ይረሽኑሀል። በቢሊየን ዘረፋ ላይ ናቸው ይሄ አካሄድ ደግሞ የትም አያደርስም የተስፋ መቁረጥ አንዱ ማሳያ ነው።

ቤት ተቀምጦ ተይዞ የውሻ ሞት ከመሞት በቁም ጉርምቦ ለጉርምቦ ተናንቆ መሞት ለራስም ለአማራነትም ክብር አለው።
ድል ለአማራ ህዝብ!
ድል ለአማራ ፋኖ !

© ይኸነው የሸበሉ


አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር “በዘመቻ ይታገስ አረጋው” ድል ተቀዳጁ!

በዋርካው ምሬ ወዳጁ የሚመራው የአማራ ፋኖ በወሎ አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር በዛሬው ዕለት ነሀሴ 30 ቀን 2016 ዓ.ም በሳይንት ቀጠና መጥቅ አፋፍ ላይ ድል ተቀዳጅተዋል።

የአማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር አትሮንስ ብርጌድ ባደረገው ትንቅንቅ በሰጠቃ ቀበሌ በርካታ ጀብዱ የሰሩ ሲሆን ከክፍለጦሩ በአገኘነው መረጃ መሰረት በርካቶች ሲደመሰሱ 9 ሚሊሻዎች መማረካቸውን ለማወቅ ችለናል።

የብልፅግና ተላላኪ የሆኑት የሚሊሻ ኃይሎች “መከላከያው ለኛ ሽፋን ይስጠን፣ እኛ እንደመስሳቸዋለን” ቢለው ቢገቡም፣ የአርበኛ ይታገስ አረጋው የመንፈስ ልጆች የሚሊሻ ኃይሎችን ገሚሱን ሲደመስሱ ቀሪዎችን 9 ሚሊሻዎች በክንደ ነበልባሎቹ የአማራ ፋኖ በወሎ አማራ ሳይንት መቅደላ ክፍለጦር አትሮንስ ብርጌዶች ተማርከዋል።

የክፍለጦር መሪዎች “ዘመቻ አርበኛ ይታገስ አረጋው” በድል ታጅቦ ይቀጥላል ብለዋል።

Показано 20 последних публикаций.