TGStat
TGStat
Введите текст для поиска
Расширенный поиск каналов
Russian
Язык сайта
Russian
English
Uzbek
Вход на сайт
Каталог
Каталог каналов и чатов
Поиск каналов
Добавить канал/чат
Рейтинги
Рейтинг каналов
Рейтинг чатов
Рейтинг публикаций
Рейтинги брендов и персон
Аналитика
Поиск по публикациям
Мониторинг Telegram
Inside Ads
Автоматическая монетизация каналов и чатов
Попробовать
реклама
вдохновляющие истории
вместе исследуем красивые уголки Канады и не только.
загляни в мою жизнь
реклама
Гениальные трюки бизнеса
Маркетинговые стратегии, которые работают!
Узнать больше
реклама
Статистика
Избранное
Natinael Mekonnen
@NatinaelMekonnen21
Гео и язык канала:
Эфиопия, Амхарский
Категория:
Шок-контент
ይህ ቻናል ቴሌግራሜ hacked በተደረገበት ሳት ለግዝያዊነት የከፈትኩት ቻናል ነው ለችግር ጊዜ ይጠቅማል ተቀላቀሉ
በቀጥታ መረጃዎችን ለመስጠት ከፈለጉ
@NatnaelMekonnen7
በማለት መረጃዎችን ይላኩልን
I blog about marketing and sales
Buy ads: https://telega.io/c/NatinaelMekonnen21
Связанные каналы
|
Похожие каналы
Гео и язык канала
Эфиопия, Амхарский
Категория
Шок-контент
Статистика
Избранное
Это ваш канал?
Подтвердить
Канал в реестре блогеров РКН?
Подтвердить
История канала
Фильтр публикаций
Выбрать месяц
Март 2025
Февраль 2025
Январь 2025
Декабрь 2024
Ноябрь 2024
Октябрь 2024
Сентябрь 2024
Август 2024
Июль 2024
Июнь 2024
Май 2024
Апрель 2024
Март 2024
Февраль 2024
Январь 2024
Декабрь 2023
Ноябрь 2023
Октябрь 2023
Сентябрь 2023
Август 2023
Июль 2023
Июнь 2023
Май 2023
Апрель 2023
Март 2023
Февраль 2023
Январь 2023
Декабрь 2022
Ноябрь 2022
Октябрь 2022
Сентябрь 2022
Август 2022
Июль 2022
Июнь 2022
Май 2022
Скрывать удаленные
Скрывать репосты
Natinael Mekonnen
25 Mar, 18:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
በምስራቅ ጎጃም ዞን በማቻከል /አማኑኤል / ወረዳ ፅፈኛው በወገን ላይ ትንኩሳ አደርጋለው ብሎ ዘው ብሎ ገብቶ ከ48 በላይ ፅፈኛ ከነ አመራሩ ተደምስሷል::
1k
0
5
14
Natinael Mekonnen
25 Mar, 18:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
አሰባሳቢ ትርክት የሰዎች አብሮነትና የማንነት እሴት እንዲጎለብት ያግዛል - ዲያቆን ዳንኤል ክብረት
አሰባሳቢ ትርክት የሰዎች አብሮነትና የማንነት እሴት እንዲጎለብት ያግዛል ሲሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወልቂጤ ከተማ ውጤታማ ሚዲያና ኮሙኒኬሽን ለገዢ ትርክት በሚል መሪ ሃሳብ ለሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው።
በስልጠናው ላይ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት እንደገለጹት ገዢ ትርክት የሀገርን ታሪክ የወደፊት ተስፋ እና ዛሬ ላይ የሚኖረውን ሚና የሚከሰቱ ክስተቶችን የምንመለከትበት ነው።
አሰባሳቢ ትርክት የሰዎችን አብሮነት፣ የማንነት እሴት እንደሚያጎለብትም ገልጸዋል።
ገዢ ትርክት በህዝብ ውስጥ የላቀ የልማት ተነሳሽነት፣ የአብሮነት እና የወንድማማችነት መልካም ትስስር እንደሚፈጥርም አመላክተዋል።
የሀገሪቱን የወደፊት እጣ ፈንታ የሚወሰነው በትርክት ስለመሆኑ እና የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ይህን በማጉላት የህዝቡ አብሮነት እና መልካም እሴቶች እንዲጎለብቱ ማገዝ እንዳለበትም አስገንዝበዋል።
በስልጠናው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሃላፊና የክልሉ መንግሥት ዋና ተጠሪ ዲላሞ ኦቶሬ፣ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ ዘሪሁን እሸቱ እና ሌሎች አመራሮች ተገኝተዋል።
927
0
0
1
Natinael Mekonnen
25 Mar, 18:36
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
“ኢትዮጰያን በ2026 የአለም የንግድ ድርጅት ሙሉ አባል ለማድረግ እየሰራን ነው”
-የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር
ኢትዮጵያ 5ኛውን የአለም የንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በበቂ ዝግጅት ተሳትፋ በስኬት ማጠናቀቋን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ካሳሁን ጎፌ ትላንት መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ.ም በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል።
በመግለጫቸውም በቅርቡ ጄነቭ በተካሄደው 5ኛው የሀገራችን የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በስኬት መጠናቀቁንና በቀጣይ በሚካሄደው 6ኛው የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ ኢትዮጵያን ሙሉ አባል ሆና ድርጅቱን መቀላቀል የሚያስችላትን ስራ መሰራቱን አስታውቀዋል፡፡
በካሜሩን በ2026 በሚካሄደው 14ኛው የአለም ንግድ ሚኒስትሮች ስብሰባ ኢትዮጵያ የአለም የንግድ ድርጅት አባል መሆኗን የሚያበስር ዜና የምንሰማበት እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ ሲሉ ሚኒስትሩ ገልጸዋል።
በ5ኛው የሀገራችን የአለም ንግድ ድርጅት የስራ ቡድን ስብሰባ በተለያዩ የድርድር ነጥቦች ዙሪያ ከ110 በላይ ጥያቄዎች ከተለያዩ ሀገራት ቀርበው ምላሽ የተሰጣቸው መሆኑንና የልኡካን ቡድናቸው በበቂ ዝግጅት ውጤታማ ድርድር ያካሄደ መሆኑን ሚኒስትሩ አንስተዋል፡፡
ሚኒስትሩ በትላንትናው እለት መግለጫቸው ኢትዮጵያ ከ17 ሀገራት መካከል ከ12ት ሃገራት ጋር የሁለትዮሽ ድርድር የተካሄደ መሆኑን አንስተው በተለይም ከአሜሪካና ከአውሮፓ ህብረት ጋር ውጤታ ድርድር መደረጉን ጠቁመዋል፡፡
የአለም ባንክ እና 19 ሀገራት ኢትዮጵያ ድርጅቱን እንድትቀላቀል ጠንካራ ድጋፍ ማድረጋቸውን ጠቁመው "ከተለመደው እና ከሚጠበቀው በላይ ድጋፍ" አግኝተናል ብለዋል።ከአለም የንግድ ድርጅት ጋር የሚካሄደው ቀጣዩ ድርድር በተያዘው አመት 2017 በሐምሌ ወረ መሆኑን አስታውቀዋል።
942
0
0
2
Natinael Mekonnen
24 Mar, 19:39
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
" በአደጋው የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድማል " - ማይጨው ችፑድ ፋብሪካ
ዛሬ ሰኞ መጋቢት 15 ቀን 2017 ዓ/ም ጠዋት በትግራይ ደቡባዊ ዞን ማይጨው ከተማ በሚገኘው ችፑድ ፋብሪካ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የሦስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በሚሊዮን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
የፋብሪካው የህዝብ ግንኙነት ክፍል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ መቐለ በሰጠው ቃል
የእሳት ቃጠሎ አደጋው የተነሳው በፋብሪካው የምርት ክፍል መሆኑን ጠቁሟል።
" የአደጋው መነሻ ምክንያት ገና አልታወቀም "
ሲልም ገልጿል።
ይህን መረጃ እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ የሦስት ሰዎች ህይወት አልፏል። አንድ ሰው ደግሞ በሞት አፋፍ ላይ ይገኛል ተብሏል።
ሌሎች አካላዊ ጉዳት የደረሰባቸውም ወደ ጤና ማእከላት ተወስደዋል።
የተነሳው ቃጠሎ በፋብሪካው ማሽነሪዎችና ህንፃ ላይ በሚሊዮን ብሮች የሚገመት ወድመት መድረሱ ነው የተገለፀው።
ዛሬ ረፋድ የተከሰተው የእሳት ቃጠሎው በሰው ሃይልና በማሽነሪ ተደግፎ በቁጥጥር ስር ውሏል።
1.2k
0
0
5
Natinael Mekonnen
23 Mar, 20:19
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
በቅርቡ አሜሪካ "persona non grata" ብላ ያባረረቻቸው በአሜሪካ የደቡብ አፍሪካ አምባሳደር የነበሩት አምባሳደር ኢብራሂም ራሶል ዛሬ ደብቡ አፍሪካ ሲገቡ የሞቀ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
አምባሳደሩ የትራምፕ አስተዳደር ላይ "የነጭ የበላይነትን ለማምጣት የሚታገል" ሲሉ በሰጡት ትችት ከሀገር እንዲወጡ ቀን እንደተቆረጠላቸው ይታወሳል።
1.5k
0
0
1
10
Natinael Mekonnen
22 Mar, 21:21
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
“በሪፎሙ በወንጀል መከላከልም ሆነ በወንጀል ምርመራ ብቁ ሆኖ ለመገኘት እንደተቋም ትላልቅ ሥራዎችን ስንሰራ ቆይተን አስደናቂ ውጤቶችን አስመዝግበናል።” ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ ::
ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ በሪፎርሙ በወንጀል መከላከልም ሆነ በወንጀል ምርመራ ብቁ ሆኖ ለመገኘት እንደተቋም ትላልቅ ሥራዎችን ስንሰራ ቆይተን አስደናቂ ውጤቶችን አስመዝግበናል ያሉት የፌደራል፣ የክልልና የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የወንጀል ምርመራ ዘርፍ ኃላፊዎች መደበኛ ጉበዔን በድምቀት በከፈቱበት ወቅት ነው።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ በ19ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባኤ ሀገርን በጋራ ለማፅናት እና የህዝብን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ሰነድ በተፈራረም ነው መሠረት በቀጣይ በቅንጅትና በመደጋገፍ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሰብአዊ መብት አያያዝን በማጠናከር ሀገራዊ ራዕይን ለማሳከት ሁሉም መረባረብ አለበት ብለዋል።
ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል አያይዘውም የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሕገ-መንግሥቱንና ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓቱን እንዲሁም ሌሎች ሕጎችን በማክበርና በማስከበር ሕብረተሰቡን በወንጀል መከላከልና ምርመራ በማሳተፍ የሕዝብን ሰላምና ደኅንነት እየጠበቀ እንደሚገኝ ተናግረዋል።
በጉባኤው ማንኛውም የወንጀል ተጠርጣሪ የትኛውም ክልል ተደብቆ ማምለጥ በማይችልበት ሁኔታ ላይ በመወያየት እና በአፈፃፀሙ ላይ ስምምነት ላይ በመድረስ ሀገራችን በግብርና፤ በኢንዱስትሪ፣ በማዕድን፣ በቱሪዝም እና በቴክኖሎጂ የጀመረችውን የኢኮኖሚ ሪፎርም ግቡን እንዲመታ የፀጥታ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ በመሆኑ በወንጀል በመከላከልም ሆነ በወንጀል ምርመራ አመርቂ ውጤቶችን ማስመዝገብ ይኖርብናል ብለዋል።
ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ከጉባኤው ተሳታፊዎች ለቀረቡ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ምላሽ ሰጥተው በማጠቃለያቸው የፖሊስ ስታንዳርድ ማስጠበቅ የክልል ፖሊስ ስልጣንን መጋፋት እንዳልሆነ አብራርተው፤ የተወሰደው ልምድና ተሞክሮ በቀጣይ ለሚሠሩ የምርመራ ሥራዎች መጠናከር ከፍተኛ አበርክቶ ስላለው ከዚህ በኋላ በምርመራ ሥራ ረገድ ጉራማይሌ አሠራር እንደማይኖር ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 720/2004 አንቀጽ 18 ንዑስ አንቀጽ 3 ሥር ከተዘረዘሩት የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር ፖሊስ ግንኙነቶች አንዱ የወንጀል ምርመራ ሥራዎችን በቅንጅትና በመደጋገፍ የሚሠሩበትን ሁኔታ ማመቻቸት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ሥልጣንና ተግባር እንደተደነገገ በውይይቱ ተነስቷል።
በባለፉት ዓመታት በአንዳንድ አካባቢዎች ሲስተዋሉ የነበሩ ግጭቶችና የሽብር ወንጀሎች፣ ከባድና ውስብስብ የሙስና እና የኢኮኖሚ ወንጀሎች፣ የተደራጁና ድንበር ተሸጋሪ ወንጀሎች ምርመራ ላይ ባስመዘገብነው ውጤት የፌደራልና የክልል መንግሥታት የሥራ ኃላፊዎች፣ የፀጥታና የደኅንነት አካላት፣ ባለድርሻ እና አጋር አካላት እንዲሁም ከፖሊስ ጎን ተሰልፎ የዜግነት ኃላፊነቱን እየተወጣ ለሚገኘው ኅብረተሰብ ክቡር ምክትል ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግሥቴ ላቅ ያለ ምስጋና አቅርበዋል።
1.4k
0
0
12
Natinael Mekonnen
22 Mar, 21:21
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ያስገነቡትን ዳቦ ፋብሪካ መርቀው ከፈቱ
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ያስገነቡትን ዳቦ ፋብሪካ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መርቀዋል።
ከዚህ ቀደም እንደተገነቡት የዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎች ተመሳሳይ አቅም ያለዉ የዳቦ ፋብሪካው፤ በቀን 300 ሺህ ዳቦና 420 ኩንታል ዱቄት ማምረት የሚችል መሆኑ ተገልጿል።
የዳቦ ፋብሪካዉ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸዉን ዜጎች ታሳቢ በማድረግ በየክልሉ ከተገነቡት 14 ዳቦና ዱቄት ፋብሪካዎች አንዱ ነዉ።
1.1k
0
0
3
Natinael Mekonnen
22 Mar, 21:21
Открыть в Telegram
Поделиться
Пожаловаться
Prev
Next
የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት ክብር ሙሰጠፌ ሙሁመድ ዑመር ዛሬ ደጋህቡር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረጎላቸዋል።
የሶማሊ ክልል ህዝብ ለመሪው ያለው መውደድ እንዲሁ በነጻ የሚሰጥ አይደለም።
መሪው ለህዝቡ ካለው ፍቅር እና በተጨባጭ ካስመዘገበው ውጤት የሚመነጭ ነው። ለህዝብ መልካም የሚያስብ እና ውጤታማ የሆነው መሪ ሁሌም በህዝቡ ይወደዳል ልዩ ክብርም ይሰጠዋል።
1.1k
0
0
Показано
8
последних публикаций.
Показать больше
7 506
подписчиков
Статистика канала
Популярное в канале
እያመመው እያመመው መጣ ‼️ሶማሊያ በህንድ ውቅያኖስ ዳርቻ ለጎረቤቷ ኢትዮጵያ የወደብ መዳረሻ ለመስጠት ከኢትዮጵያ ጋር እየተነጋገረች መኾኗን የሀገሪቱ የው...
ደሴን ከበናል ያለው የፋኖ ራምቦ ክፍለጦር መጨረሻው ይህ ሆኗል::
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት ሶማሊያ ሲደርሱ የተደረገላቸው አቀባበል::
የአሽከርካሪዎች ብቃት ምዘና ሊጀመር ነው! የመንገድ ትራፊክ አደጋን ለመከላከል የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር በህዝብና በጭነት አገልግሎት የተሰ...
መልካም የአድዋ ድል በዓል!!!💚💛❤