ODP‼️
🔰 #ኢትዮ_🇪🇹_News 🔰
የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደላሳ ቡልቻ ከሹፌራቸው ጋር #መታገታቸውን የኦዲፒ ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል። ዶ/ር ደሣለኝ ታህሳስ 24 /2011 ለሥራ ከደንቢ ዶሎ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ እያሉ በቄለም ወለጋ ዞን ሀዋ ገላን ወረዳ በገባሮቢ ከተማ በአካባቢዉ በሚንቀሳቀሱ ህገ ወጥ ታጣቂዎች #ከሹፌራቸው ጋር መታገታቸው ተነግሯል።
👈👊👉@News_24Hour
✊✌️✊@News_24Hour
🤛👊🤜@News_24Hour
────────────
© ✅Voice Of Ethiopia✅ ©
────────────
🔰 #ኢትዮ_🇪🇹_News 🔰
የደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ደላሳ ቡልቻ ከሹፌራቸው ጋር #መታገታቸውን የኦዲፒ ማዕከላዊ ኮሚቴ አስታውቋል። ዶ/ር ደሣለኝ ታህሳስ 24 /2011 ለሥራ ከደንቢ ዶሎ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ላይ እያሉ በቄለም ወለጋ ዞን ሀዋ ገላን ወረዳ በገባሮቢ ከተማ በአካባቢዉ በሚንቀሳቀሱ ህገ ወጥ ታጣቂዎች #ከሹፌራቸው ጋር መታገታቸው ተነግሯል።
👈👊👉@News_24Hour
✊✌️✊@News_24Hour
🤛👊🤜@News_24Hour
────────────
© ✅Voice Of Ethiopia✅ ©
────────────