ጥሩ ምክር ናት እንካችሁ!!!!!!
ሸዳድ ኢብን አውስ(ረ.ዐ) አንድ ጊዜ ማልቀስ ጀመረ፤ ሰዎች ለምን እንደሚያለቅስ ጠየቁት፡፡ ሸዳድ(አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና)
“ከነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) የሰማሁት ነገር ሳስታውሰው ነው ያለቀስኩት፤ ‘ለኔኡማ የምፈራላቸው ሁለት ነገር ነው፤ (ሽርክ)በአላህ ላይ ማጋራትን ና ኒፋቅ
(ድብቅ ፍላጎት) ናቸው፡፡’ ሲሉኝ ‘አንቱ የአላህ መልዕክተኛ እርሶ ከሄዱ በሗላ የርሶ ኡመት ጣዖት ይገዛልን?’ ብዬ ስጠይቃቸው፤ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ‘አዎ! ፀሐይን አይገዙም፣ ጨረቃን ወይምድንጋይን አያመልኩም ነገር
ግን ስራቸውን ለአላህ ብለው አይሰሩም(ኢህላስ አይኖራቸውም)፡፡ አንደኛው ይፆማል ግን ከፍላጎቱአንዱከመጣበት ፆሙን ይፈታና ፍላጎቱን ያሟላል’ ብለው መለሱልኝ፡፡” (ምንጭ፡ ሙስናድ አህመድ)'ሌሎች ያዩናል ብለን ኢባዳችንን አናሳምር፡፡ ዛሬ የተጠራንበት ቦታ ለመሄድ የሚያምር ልብስና ጌጦችን እንለብሳለን፤ የበፊት ደጋግ ሰዎች ይህን ሚያደርጉት በለሊቱ ክፍል ተሃጁድ ለመስገድ ነበር፡፡ ካለቸው ምርጥ ልብስ፣ ሽቶውን ጌጡን ሚጠቀሙት አላህ ፊት አምሮባቸው ለመቆም ነበር፡፡ የሰራነው ኢባዳ በዚህም አለም ይሁን በመጪው ሀገር ፍሬ ሊያስገኝ የሚችለው ለአላህ ብለን ስንሰራው ብቻና ብቻ ነው፡፡ስለዚህም ማንኛውም ኢባዳ ከመስራታችን በፊት ራሳችንን እንጠይቅ“ይህ የምሰራው ኢባዳ እውነት ለአላህ ብዬ ነው?” ብለን አስተውለን እንስራ፡፡ እውነት ለአላህ እንደሆነ እንቀጥለው፤ ካልሆነ ደግሞ ተውበት አድርገን ኒያችንን አስተካክለን እንስራው፡፡ ኢንሻ አላህ በዚህ መልኩ ለኢባዳችን የምንጨነቅ ከሆነ ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ወ.ወ) ካሳሰቡት
ትልቁ ፈተና ራሳችንን ነፃ እናወጣለን፡፡ ታዲያ ከዚህ አሳሳቢ ነገር ሙስሊም ወንድምና እህቶች ነፃ ይወጡ ዘንድ ሼር እናድርግላቸው???ያ።።።አላህ ስራችንን
ለአንተ ብለው ከሰሩት አድርገን።እኛንም ለአንተ ብለው ከሰሩት አድርገ አጅራችንን
አብዛልን ያአላህ!!!
ሸዳድ ኢብን አውስ(ረ.ዐ) አንድ ጊዜ ማልቀስ ጀመረ፤ ሰዎች ለምን እንደሚያለቅስ ጠየቁት፡፡ ሸዳድ(አላህ መልካም ስራውን ይውደድለትና)
“ከነብዩ(ሰ.ዐ.ወ) የሰማሁት ነገር ሳስታውሰው ነው ያለቀስኩት፤ ‘ለኔኡማ የምፈራላቸው ሁለት ነገር ነው፤ (ሽርክ)በአላህ ላይ ማጋራትን ና ኒፋቅ
(ድብቅ ፍላጎት) ናቸው፡፡’ ሲሉኝ ‘አንቱ የአላህ መልዕክተኛ እርሶ ከሄዱ በሗላ የርሶ ኡመት ጣዖት ይገዛልን?’ ብዬ ስጠይቃቸው፤ የአላህ መልዕክተኛ (ሰ.ዐ.ወ) ‘አዎ! ፀሐይን አይገዙም፣ ጨረቃን ወይምድንጋይን አያመልኩም ነገር
ግን ስራቸውን ለአላህ ብለው አይሰሩም(ኢህላስ አይኖራቸውም)፡፡ አንደኛው ይፆማል ግን ከፍላጎቱአንዱከመጣበት ፆሙን ይፈታና ፍላጎቱን ያሟላል’ ብለው መለሱልኝ፡፡” (ምንጭ፡ ሙስናድ አህመድ)'ሌሎች ያዩናል ብለን ኢባዳችንን አናሳምር፡፡ ዛሬ የተጠራንበት ቦታ ለመሄድ የሚያምር ልብስና ጌጦችን እንለብሳለን፤ የበፊት ደጋግ ሰዎች ይህን ሚያደርጉት በለሊቱ ክፍል ተሃጁድ ለመስገድ ነበር፡፡ ካለቸው ምርጥ ልብስ፣ ሽቶውን ጌጡን ሚጠቀሙት አላህ ፊት አምሮባቸው ለመቆም ነበር፡፡ የሰራነው ኢባዳ በዚህም አለም ይሁን በመጪው ሀገር ፍሬ ሊያስገኝ የሚችለው ለአላህ ብለን ስንሰራው ብቻና ብቻ ነው፡፡ስለዚህም ማንኛውም ኢባዳ ከመስራታችን በፊት ራሳችንን እንጠይቅ“ይህ የምሰራው ኢባዳ እውነት ለአላህ ብዬ ነው?” ብለን አስተውለን እንስራ፡፡ እውነት ለአላህ እንደሆነ እንቀጥለው፤ ካልሆነ ደግሞ ተውበት አድርገን ኒያችንን አስተካክለን እንስራው፡፡ ኢንሻ አላህ በዚህ መልኩ ለኢባዳችን የምንጨነቅ ከሆነ ነብዩ ሙሐመድ(ሰ.ወ.ወ) ካሳሰቡት
ትልቁ ፈተና ራሳችንን ነፃ እናወጣለን፡፡ ታዲያ ከዚህ አሳሳቢ ነገር ሙስሊም ወንድምና እህቶች ነፃ ይወጡ ዘንድ ሼር እናድርግላቸው???ያ።።።አላህ ስራችንን
ለአንተ ብለው ከሰሩት አድርገን።እኛንም ለአንተ ብለው ከሰሩት አድርገ አጅራችንን
አብዛልን ያአላህ!!!